1Stand fast therefore in the liberty wherewith Christ hath made us free, and be not entangled again with the yoke of bondage.
1በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።
2Behold, I Paul say unto you, that if ye be circumcised, Christ shall profit you nothing.
2እነሆ፥ እኔ ጳውሎስ እላችኋለሁ። ብትገረዙ ክርስቶስ ምንም አይጠቅማችሁም።
3For I testify again to every man that is circumcised, that he is a debtor to do the whole law.
3ሕግንም ሁሉ እንዲፈጽም ግድ አለበት ብዬ ለሚገረዙት ሁሉ ለእያንዳንዶች ደግሜ እመሰክራለሁ።
4Christ is become of no effect unto you, whosoever of you are justified by the law; ye are fallen from grace.
4በሕግ ልትጸድቁ የምትፈልጉ ከክርስቶስ ተለይታችሁ ከጸጋው ወድቃችኋል።
5For we through the Spirit wait for the hope of righteousness by faith.
5እኛ በመንፈስ ከእምነት የጽድቅን ተስፋ እንጠባበቃለንና።
6For in Jesus Christ neither circumcision availeth any thing, nor uncircumcision; but faith which worketh by love.
6በክርስቶስ ኢየሱስ ሆኖ፥ በፍቅር የሚሠራ እምነት እንጂ መገረዝ ቢሆን ወይም አለመገረዝ አይጠቅምምና።
7Ye did run well; who did hinder you that ye should not obey the truth?
7በመልካም ትሮጡ ነበር፤ ለእውነት እንዳትታዘዙ ማን ከለከላችሁ?
8This persuasion cometh not of him that calleth you.
8ይህ ማባበል ከሚጠራችሁ አልወጣም። ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል።
9A little leaven leaveneth the whole lump.
9የተለየ ነገር ከቶ እንዳታስቡ እኔ በጌታ ስለ እናንተ ታምኜአለሁ፤ የሚያናውጣችሁ ማንም ቢኖር ግን ፍርዱን ሊሸከም ነው።
10I have confidence in you through the Lord, that ye will be none otherwise minded: but he that troubleth you shall bear his judgment, whosoever he be.
11ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እኔ ገና እስከ አሁን መገረዝን ብሰብክ እስከ አሁን ድረስ ለምን ያሳድዱኛል? እንኪያስ የመስቀል ዕንቅፋት ተወግዶአል።
11And I, brethren, if I yet preach circumcision, why do I yet suffer persecution? then is the offence of the cross ceased.
12የሚያውኩአችሁ ይቆረጡ።
12I would they were even cut off which trouble you.
13ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ ለአርነት ተጠርታችኋልና፤ ብቻ አርነታችሁ ለሥጋ ምክንያትን አይስጥ፥ ነገር ግን በፍቅር እርስ በርሳችሁ እንደ ባሪያዎች ሁኑ።
13For, brethren, ye have been called unto liberty; only use not liberty for an occasion to the flesh, but by love serve one another.
14ሕግ ሁሉ በአንድ ቃል ይፈጸማልና፥ እርሱም። ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የሚል ነው።
14For all the law is fulfilled in one word, even in this; Thou shalt love thy neighbour as thyself.
15ነገር ግን እርስ በርሳችሁ ብትነካከሱ ብትበላሉ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ።
15But if ye bite and devour one another, take heed that ye be not consumed one of another.
16ነገር ግን እላለሁ፥ በመንፈስ ተመላለሱ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ።
16This I say then, Walk in the Spirit, and ye shall not fulfil the lust of the flesh.
17ሥጋ በመንፈስ ላይ መንፈስም በሥጋ ላይ ይመኛልና፥ እነዚህም እርስ በርሳቸው ይቀዋወማሉ፤ ስለዚህም የምትወዱትን ልታደርጉ አትችሉም።
17For the flesh lusteth against the Spirit, and the Spirit against the flesh: and these are contrary the one to the other: so that ye cannot do the things that ye would.
18በመንፈስ ብትመሩ ግን ከሕግ በታች አይደላችሁም።
18But if ye be led of the Spirit, ye are not under the law.
19የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥
19Now the works of the flesh are manifest, which are these; Adultery, fornication, uncleanness, lasciviousness,
20መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥
20Idolatry, witchcraft, hatred, variance, emulations, wrath, strife, seditions, heresies,
21መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።
21Envyings, murders, drunkenness, revellings, and such like: of the which I tell you before, as I have also told you in time past, that they which do such things shall not inherit the kingdom of God.
22የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።
22But the fruit of the Spirit is love, joy, peace, longsuffering, gentleness, goodness, faith,
23እንደዚህ ያሉትን የሚከለክል ሕግ የለም።
23Meekness, temperance: against such there is no law.
24የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።
24And they that are Christ's have crucified the flesh with the affections and lusts.
25በመንፈስ ብንኖር በመንፈስ ደግሞ እንመላለስ።
25If we live in the Spirit, let us also walk in the Spirit.
26እርስ በርሳችን እየተነሣሣንና እየተቀናናን በከንቱ አንመካ።
26Let us not be desirous of vain glory, provoking one another, envying one another.