1እንግዲህ በቀረውስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ልትመላለሱ እግዚአብሔርንም ደስ ልታሰኙ እንዴት እንደሚገባችሁ ከእኛ ዘንድ እንደ ተቀበላችሁ፥ እናንተ ደግሞ እንደምትመላለሱ፥ ከፊት ይልቅ ትበዙ ዘንድ በጌታ በኢየሱስ እንለምናችኋለን እንመክራችሁማለን።
1要討 神喜悅此外,弟兄們,我們在主耶穌裡求你們,勸你們,你們既然接受了我們的教訓,知道應該怎樣行事為人,並且怎樣討 神喜悅,就要照你們現在所行的更進一步。
2በጌታ በኢየሱስ የትኛውን ትእዛዝ እንደ ሰጠናችሁ ታውቃላችሁና።
2我們憑著主耶穌傳給你們的是甚麼命令,你們是知道的。
3ይህ የእግዚአብሔር ፈቃድ እርሱም መቀደሳችሁ ነውና፤
3 神的旨意是要你們聖潔,遠避淫行;
4ከዝሙት እንድትርቁ፥ እግዚአብሔርን እንደማያውቁ አሕዛብ በፍትወት ምኞት አይደለም እንጂ፥ ከእናንተ እያንዳንዱ የራሱን ዕቃ በቅድስናና በክብር ያገኝ ዘንድ እንዲያውቅ፤
4要你們各人曉得怎樣用聖潔尊貴的方法保守自己的身體(“身體”原文作“器皿”);
6አስቀድመን ደግሞ እንዳልናችሁና እንደ መሰከርንላችሁ፥ ጌታ ስለዚህ ነገር ሁሉ የሚበቀል ነውና ማንም በዚህ ነገር አይተላለፍ ወንድሙንም አያታልል።
5不要放縱邪情私慾,像那些不認識 神的外族人一樣;
7ለርኵሰት ሳይሆን እግዚአብሔር በቅድስና ጠርቶናልና።
6誰也不要在這事上越軌,佔弟兄的便宜,因為這一類的事,主必報應。這是我們從前告訴過你們,又嚴嚴警戒過你們的。
8እንግዲህ የሚጥል ሰውን የጣለ አይደለም፥ መንፈስ ቅዱስን በእናንተ እንዲኖር የሰጠውን እግዚአብሔርን ነው እንጂ።
7 神呼召我們,不是要我們沾染污穢,而是要我們聖潔。
9እናንተ ራሳችሁ እርስ በርሳችሁ ልትዋደዱ በእግዚአብሔር ተምራችኋልና ስለ ወንድማማች መዋደድ ማንም ይጽፍላችሁ ዘንድ አያስፈልጋችሁም፤
8所以那棄絕這命令的,不是棄絕人,而是棄絕把他自己的聖靈賜給你們的那位 神。
10እንዲሁ በመቄዶንያ ሁሉ ላሉት ወንድሞች ሁሉ ታደርጋላችሁና። ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ከፊት ይልቅ ልትበዙ፥ በጸጥታም ትኖሩ ዘንድ ልትቀኑ፥ የራሳችሁንም ጉዳይ ልትጠነቀቁ፥ እንዳዘዝናችሁም፥ በውጭ ባሉት ዘንድ በአገባብ እንድትመላለሱ፥ አንዳችም እንዳያስፈልጋችሁ በእጃችሁ ልትሠሩ እንለምናችኋለን።
9論到弟兄相愛,用不著人寫甚麼給你們,因為你們自己受了 神的教導,要彼此相愛。
13ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ተስፋ እንደሌላቸው እንደ ሌሎች ደግሞ እንዳታዝኑ፥ አንቀላፍተው ስላሉቱ ታውቁ ዘንድ እንወዳለን።
10其實,你們向全馬其頓所有的弟兄,已經這樣行了。但是,弟兄們,我們勸你們要更加彼此相愛;
14ኢየሱስ እንደ ሞተና እንደ ተነሣ ካመንን፥ እንዲሁም በኢየሱስ ያንቀላፉቱን እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ያመጣቸዋልና።
11又要立志過安靜的生活,辦自己的事,親手作工,正如我們從前吩咐過你們,
15በጌታ ቃል የምንላችሁ ይህ ነውና፤ እኛ ሕያዋን ሆነን ጌታ እስኪመጣ ድረስ የምንቀር ያንቀላፉቱን አንቀድምም፤
12使你們行事為人可以得到外人的尊敬,自己也不會有甚麼缺乏了。
16ጌታ ራሱ በትእዛዝ በመላእክትም አለቃ ድምፅ በእግዚአብሔርም መለከት ከሰማይ ይወርዳልና፥ በክርስቶስም የሞቱ አስቀድመው ይነሣሉ፤
13在主裡睡了的人必先復活弟兄們,論到睡了的人,我們不願意你們不知道,免得你們憂傷,像那些沒有盼望的人一樣。
17ከዚያም በኋላ እኛ ሕያዋን ሆነን የምንቀረው፥ ጌታን በአየር ለመቀበል ከእነርሱ ጋር በደመና እንነጠቃለን፤ እንዲሁም ሁልጊዜ ከጌታ ጋር እንሆናለን።
14我們若信耶穌死了,又復活了,照樣,也應該相信那些靠著耶穌已經睡了的人, 神必定把他們和耶穌一同帶來。
18ስለዚህ እርስ በርሳችሁ በዚህ ቃል ተጽናኑ።
15我們現在照著主的話告訴你們:我們這些活著存留到主再來的人,絕不能在那些睡了的人以先。
16因為主必親自從天降臨,那時,有發令的聲音,有天使長的呼聲,還有 神的號聲,那些在基督裡死了的人必先復活;
17然後,我們還活著存留的人,必和他們一同被提到雲裡,在空中與主相會。這樣,我們就要和主常常同在。