1ለቅዱሳን ስለሚሆነው አገልግሎት ልጽፍላችሁ አያስፈልግምና፤
1捐得樂意的人為 神喜愛關於供應聖徒的事,我本來沒有寫信給你們的必要,
2በጎ ፈቃዳችሁን አውቄአለሁና፤ ስለዚህም። አካይያ ከአምና ጀምሮ ተዘጋጅቶአል ብዬ ለመቄዶንያ ሰዎች በእናንተ እመካለሁ፥ ቅንዓታችሁም የሚበዙቱን አነሣሥቶአል።
2因為我知道你們有這個心願。我對馬其頓人稱讚你們,說:“亞該亞人去年已經預備好了。”你們的熱心就激勵了許多的人。
3ነገር ግን ለእነርሱ እንዳልሁ፥ የተዘጋጃችሁ ትሆኑ ዘንድ በዚህም ነገር ስለ እናንተ ያለው ትምክህታችን ከንቱ እንዳይሆን ወንድሞችን እልካለሁ፤
3我派了那幾位弟兄前來,為了要使我們在這事上對你們的稱讚不至落空,好讓你們可以照著我所說的準備妥當,
4ምናልባት የመቄዶንያ ሰዎች ከእኔ ጋር ቢመጡ፥ ያልተዘጋጃችሁም ሆናችሁ ቢያገኙአችሁ፥ እናንተ እንድታፍሩ አላልንም እኛ ግን በዚህ እምነታችን እንድናፍር አይሁን።
4免得一旦馬其頓人和我一同來到的時候,見你們還沒有準備好,我們就因為這樣信任你們而感到羞愧,你們就更不用說了。
5እንግዲህ እንደ በረከት ሆኖ ከስስት የማይሆን ይህ የተዘጋጀ ይሆን ዘንድ አስቀድመው ወደ እናንተ መጥተው፥ አስቀድማችሁ ተስፋ የሰጣችሁትን በረከት አስቀድመው እንዲፈጽሙ ወንድሞችን እለምን ዘንድ እንዲያስፈልገኝ አሰብሁ።
5因此,我認為必須勸那幾位弟兄先到你們那裡去,使你們事先籌足從前所答應的捐款。那麼,你們這樣的準備,就是出於樂意的,不是勉強的。
6ይህንም እላለሁ። በጥቂት የሚዘራ በጥቂት ደግሞ ያጭዳል፥ በበረከትም የሚዘራ በበረከት ደግሞ ያጭዳል።
6還有,少種的少收,多種的多收。
7እግዚአብሔር በደስታ የሚሰጠውን ይወዳልና እያንዳንዱ በልቡ እንዳሰበ ይስጥ፥ በኀዘን ወይም በግድ አይደለም።
7各人要照著心裡所決定的捐輸,不要為難,不必勉強,因為捐得樂意的人,是 神所喜愛的。
8በተነ፥ ለምስኪኖች ሰጠ፥ ጽድቁ ለዘላለም ይኖራል ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ እግዚአብሔር፥ ሁልጊዜ በነገር ሁሉ ብቃትን ሁሉ አግኝታችሁ ለበጎ ሥራ ሁሉ ትበዙ ዘንድ፥ ጸጋን ሁሉ ሊያበዛላችሁ ይችላል።
8 神能把各樣的恩惠多多地加給你們,使你們凡事常常充足,多作各樣的善事。
10ለዘሪ ዘርን ለመብላትም እንጀራን በብዙ የሚሰጥ እርሱም የምትዘሩትን ዘር ይሰጣችኋል ያበረክትላችሁማል፥ የጽድቃችሁንም ፍሬ ያሳድጋል፤
9如經上所說:“他廣施錢財,賙濟窮人;他的仁義,存到永遠。”
11በእኛ በኩል ለእግዚአብሔር የምስጋና ምክንያት የሚሆነውን ልግስና ሁሉ እንድታሳዩ በሁሉ ነገር ባለ ጠጎች ትሆናላችሁ።
10但那賜種子給撒種的,又賜食物給人吃的 神,必定把種子加倍地供給你們,也必增添你們的義果。
12የዚህ ረድኤት አገልግሎት ለቅዱሳን የሚጎድላቸውን በሙሉ የሚሰጥ ብቻ አይደለምና፥ ነገር ግን ደግሞ በብዙ ምስጋና ለእግዚአብሔር ይበዛል፤
11你們既然凡事富裕,就可以慷慨地捐輸,使眾人藉著我們,對 神生出感謝的心。
13በዚህ አገልግሎት ስለ ተፈተናችሁ፥ በክርስቶስ ወንጌል በማመናችሁ ስለሚሆን መታዘዝ እነርሱንና ሁሉንም ስለምትረዱበት ልግስና እግዚአብሔርን ያከብራሉ፥
12因為這供應的事,不僅補足了聖徒的缺乏,也使許多人對 神感謝的心格外增多。
14ራሳቸውም ስለ እናንተ ሲያማልዱ፥ በእናንተ ላይ ከሚሆነው ከሚበልጠው ከእግዚአብሔር ጸጋ የተነሣ ይናፍቁአችኋል።
13眾聖徒因為你們承認和服從了基督的福音,並且慷慨地捐輸給他們和眾人,藉著你們在這供應的事上所得的憑據,就把榮耀歸給 神。
15ስለማይነገር ስጦታው እግዚአብሔር ይመስገን።
14因著 神在你們身上的厚恩,他們就為你們禱告,切切地想念你們。