Amharic: New Testament

聖經新譯本

2 Thessalonians

1

1ጳውሎስና ስልዋኖስ ጢሞቴዎስም፥ በእግዚአብሔር በአባታችን በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስም ወደምትሆን ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ቤተ ክርስቲያን፤
1問安保羅、西拉和提摩太,寫信給帖撒羅尼迦、在我們的父 神和主耶穌基督裡的教會。
2ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታ ከኢየሱስ ክርስቶስም ጸጋ ሰላምም ለእናንተ ይሁን።
2願恩惠平安從父 神和主耶穌基督臨到你們。
3ወንድሞች ሆይ፥ እምነታችሁ እጅግ ስለሚያድግ የሁላችሁም የእያንዳንዳችሁ ፍቅር እርስ በርሳችሁ ስለሚበዛ፥ ሁልጊዜ ስለ እናንተ እግዚአብሔርን እንደሚገባ ልናመሰግን ግድ አለብን፤
3主再來時必施行審判弟兄們,我們應該常常為你們感謝 神,這是合適的。因為你們的信心格外長進,你們眾人彼此相愛的心也在增加。
4ስለዚህ በምትታገሱበት በስደታችሁና በመከራችሁ ሁሉ ከመጽናታችሁና ከእምነታችሁ የተነሣ በእግዚአብሔር አብያተ ክርስቲያናት ስለ እናንተ ራሳችን እንመካለን።
4所以我們在 神的眾教會裡,親自誇獎你們,因為你們在所受的一切迫害患難中,仍然存著堅忍和信心。
5ስለ እርሱ ደግሞ መከራ ለምትቀበሉለት ለእግዚአብሔር መንግሥት የምትበቁ ሆናችሁ ትቈጠሩ ዘንድ፥ ይህ የእግዚአብሔር ቅን ፍርድ ምልክት ነው።
5這正是 神公義判斷的明證,使你們可以算是配得上他的國;你們也是為了 神的國而受苦。
6ጌታ ኢየሱስ ከሥልጣኑ መላእክት ጋር ከሰማይ በእሳት ነበልባል ሲገለጥ፥ መከራን ለሚያሳዩአችሁ መከራን፥ መከራንም ለምትቀበሉ ከእኛ ጋር ዕረፍትን ብድራት አድርጎ እንዲመልስ በእግዚአብሔር ፊት በእርግጥ ጽድቅ ነውና።
6 神既然是公義的,主耶穌和他有能力的天使從天上顯現在火燄中的時候,就使你們這些受災難的人,可以和我們同享安息;卻以災難報應那些把災難加給你們的人。
8እግዚአብሔርን የማያውቁትን፥ ለጌታችንም ለኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል የማይታዘዙትን ይበቀላል፤
7
9በዚያም ቀን በቅዱሳኑ ሊከብር፥ ምስክርነታችንንም አምናችኋልና በሚያምኑት ሁሉ ዘንድ ሊገረም ሲመጣ፥ ከጌታ ፊት ከኃይሉም ክብር ርቀው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ።
8又要報應那些不認識 神、不聽從我們主耶穌的福音的人。
11ስለዚህም ደግሞ እንደ አምላካችን እንደ ጌታም እንደ ኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ፥ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ስም በእናንተ ዘንድ ሊከብር እናንተም በእርሱ ዘንድ ልትከብሩ፥ አምላካችን ለመጥራቱ የምትበቁ አድርጎ ይቈጥራችሁ ዘንድ፥ የበጎነትንም ፈቃድ ሁሉ የእምነትንም ሥራ በኃይል ይፈጽም ዘንድ ስለ እናንተ ሁልጊዜ እንጸልያለን።
9當主來的時候,他們要受永遠沉淪的懲罰,就是離開主的面和他權能的榮光。在那一天,他要在聖徒身上得著榮耀,又要在所有信徒身上受到尊崇(你們也在他們當中,因為你們信了我們向你們所作的見證)。
10
11因此,我們常常為你們禱告,願我們的 神看你們是配得上所蒙的召,又用大能成就你們所羨慕的一切良善和信心的工作,
12使我們主耶穌的名,照著我們的 神和主耶穌基督的恩,在你們身上得著榮耀,你們也在他身上得著榮耀。