Amharic: New Testament

聖經新譯本

2 Thessalonians

3

1በቀረውስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ የጌታ ቃል እንዲሮጥ በእናንተም ዘንድ ደግሞ እንደሚሆን እንዲከበር፥ እምነትም ለሁሉ ስለማይሆን ከዓመፀኞችና ከክፉዎች ሰዎች እንድንድን ስለ እኛ ጸልዩ።
1祈求主的道快快傳開最後,弟兄們,請為我們禱告,好叫主的道也像在你們那裡一樣快快傳開,得著榮耀,
3ነገር ግን የሚያጸናችሁ ከክፉውም የሚጠብቃችሁ ጌታ የታመነ ነው።
2也使我們能夠脫離那些不講理的惡人,因為不是人人都有信心。
4የምናዛችሁንም አሁን እንድታደርጉ ወደ ፊትም ደግሞ እንድታደርጉ ስለ እናንተ በጌታ ታምነናል።
3主是信實的,他必堅定你們,保護你們脫離那惡者。
5ጌታም ወደ እግዚአብሔር ፍቅር ወደ ክርስቶስም ትዕግሥት ልባችንን ያቅናው።
4我們靠著主深深相信,你們現在以及將來都會遵行我們所吩咐的,
6ወንድሞች ሆይ፥ ከእኛ እንደ ተቀበለው ወግ ሳይሆን ያለ ሥርዓት ከሚሄድ ወንድም ሁሉ ትለዩ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እናዛችኋለን።
5願主引導你們的心,使你們有 神的愛和基督的堅忍。
7እኛን ልትመስሉ እንዴት እንደሚገባችሁ ራሳችሁ ታውቃላችሁና፤ በእናንተ ዘንድ ያለ ሥርዓት አልሄድንምና፤
6不可遊手好閒弟兄們,我們奉主耶穌基督的名吩咐你們,凡是遊手好閒的弟兄,不按著你們從我們所領受的教訓去行,就應當遠離他。
8ከእናንተ ዘንድ በአንዱ ስንኳ እንዳንከብድበት፥ ሌሊትና ቀን በድካምና በጥረት እየሠራን እንኖር ነበር እንጂ፥ ከማንም እንጀራን እንዲያው አልበላንም።
7你們自己本來就知道應當怎樣效法我們,因為我們在你們中間並沒有遊手好閒,
9ይህም እኛን ልትመስሉ ራሳችንን እንደ ምሳሌ እንሰጣችሁ ዘንድ ነበር እንጂ፥ ያለ ሥልጣን ስለ ሆንን አይደለም።
8也沒有白吃過誰的飯,反而辛苦勞碌,晝夜作工,免得加重你們任何一人的負擔。
10ደግሞ ከእናንተ ጋር ሳለን። ሊሠራ የማይወድ አይብላ ብለን አዘናችሁ ነበርና።
9這不是因為我們沒有權利,而是要給你們作榜樣,好讓你們效法我們。
11ሥራ ከቶ ሳይሠሩ፥ በሰው ነገር እየገቡ፥ ያለ ሥርዓት ከእናንተ ዘንድ ስለሚሄዱ ስለ አንዳንዶች ሰምተናልና።
10我們在你們那裡的時候,曾經吩咐過你們,如果有人不肯作工,就不可吃飯。
12እንደነዚህ ያሉትንም በጸጥታ እየሠሩ የገዛ እንጀራቸውን ይበሉ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ እናዛቸዋለን እንመክራቸውማለን።
11因為我們聽說,你們中間有人遊手好閒,甚麼工也不作,反倒專管閒事。
13እናንተ ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ መልካም ሥራን ለመሥራት አትታክቱ።
12我們靠著主耶穌基督,吩咐勸戒這樣的人,要安靜作工,自食其力。
14በዚህ መልእክት ለተላከ ቃላችን የማይታዘዝ ማንም ቢኖር፥ ይህን ተመልከቱት፥ ያፍርም ዘንድ ከእርሱ ጋር አትተባበሩ።
13弟兄們,你們行善不可灰心。
15ነገር ግን እንደ ወንድም ገሥጹት እንጂ እንደ ጠላት አትቍጠሩት።
14如果有人不聽從我們這封信上的訓勉,要把這個人記下來,不可和他來往,好叫他自己覺得慚愧。
16የሰላምም ጌታ ራሱ በሁሉ መንገድ ዘወትር ሰላምን ይስጣችሁ። ጌታ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።
15但不要把他看作仇敵,卻要勸他好像勸弟兄一樣。
17በገዛ እጄ የተጻፈ የእኔ የጳውሎስ ሰላምታ ይህ ነው፤ የመልእክቴ ሁሉ ማስረጃ ይህ ነው፤ እንዲህ እጽፋለሁ።
16祝福願賜平安的主親自隨時隨地賜平安給你們。願主與你們眾人同在。
18የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን።
17我保羅親筆問候你們。這是我每一封信的記號;我的筆跡就是這樣。
18願我們主耶穌基督的恩惠與你們眾人同在。