Amharic: New Testament

聖經新譯本

Ephesians

5

1እንግዲህ እንደ ተወደዱ ልጆች እግዚአብሔርን የምትከተሉ ሁኑ፥
1因此,你們既然是蒙愛的兒女,就應當效法 神。
2ክርስቶስም ደግሞ እንደ ወደዳችሁ ለእግዚአብሔርም የመዓዛ ሽታ የሚሆንን መባንና መሥዋዕትን አድርጎ ስለ እናንተ ራሱን አሳልፎ እንደ ሰጠ በፍቅር ተመላለሱ።
2要憑著愛心行事,好像基督愛我們,為我們捨己,當作馨香的供品和祭物獻給 神。
3ለቅዱሳን እንደሚገባ ግን ዝሙትና ርኵሰት ሁሉ ወይም መመኘት በእናንተ ዘንድ ከቶ አይሰማ፤
3至於淫亂和任何污穢或貪心的事,在你們中間連提都不可提,才合聖徒的體統。
4የሚያሳፍር ነገርም የስንፍና ንግግርም ወይም ዋዛ የማይገቡ ናቸውና አይሁኑ፥ ይልቁን ምስጋና እንጂ።
4更不要講淫穢和愚妄的話,或下流的笑話,這些都與你們不相稱;卻要說感謝的話。
5ይህን እወቁ፤ አመንዝራም ቢሆን ወይም ርኵስ ወይም የሚመኝ እርሱም ጣዖትን የሚያመልክ በክርስቶስና በእግዚአብሔር መንግሥት ርስት የለውም።
5因為你們確實知道,無論是淫亂的、污穢的或貪心的(貪心就是拜偶像),都得不到在基督和 神的國裡的基業。
6ከዚህ የተነሣ በማይታዘዙት ልጆች ላይ የእግዚአብሔር ቁጣ ይመጣልና ማንም በከንቱ ንግግር አያታልላችሁ።
6要作光明的兒女不要給別人用空言欺騙了你們,正因為這些事, 神的震怒必定臨到那些悖逆的人。
7እንግዲህ ከእነርሱ ጋር ተካፋዮች አትሁኑ፤
7所以,不要與他們同流合污。
8ቀድሞ ጨለማ ነበራችሁና፥ አሁን ግን በጌታ ብርሃን ናችሁ፤
8你們從前是黑暗的,現今在主裡卻是光明的,行事為人就應當像光明的兒女。
9የብርሃኑ ፍሬ በበጎነትና በጽድቅ በእውነትም ሁሉ ነውና ለጌታ ደስ የሚያሰኘውን እየመረመራችሁ፥ እንደ ብርሃን ልጆች ተመላለሱ፤
9光明所結的果子,就是一切良善、公義、誠實。
11ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥
10你們要察驗甚麼是主所喜悅的。
12እነርሱ በስውር ስለሚያደርጉት መናገር እንኳ ነውር ነውና፤
11不要參與暗昧無益的事,倒要把它揭露出來,
13ሁሉ ግን በብርሃን ሲገለጥ ይታያል፤ የሚታየው ሁሉ ብርሃን ነውና።
12因為他們暗中所作的事,連提起來也是羞恥的。
14ስለዚህ። አንተ የምትተኛ ንቃ ከሙታንም ተነሣ ክርስቶስም ያበራልሃል ይላል።
13凡被光揭露的,都是顯而易見的。
15እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ፤
14因為一切顯露出來的就是光,所以有話說:“睡了的人哪,醒過來,從死人中起來吧!基督必要照亮你。”
16ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ።
15所以,你們行事為人要謹慎,不要像愚昧人,卻要像聰明人。
17ስለዚህ የጌታ ፈቃድ ምን እንደ ሆነ አስተውሉ እንጂ ሞኞች አትሁኑ።
16要把握時機,因為這時代邪惡。
18መንፈስ ይሙላባችሁ እንጂ በወይን ጠጅ አትስከሩ ይህ ማባከን ነውና፤
17因此,不要作糊塗人,要明白甚麼是主的旨意。
19በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ እርስ በርሳችሁ ተነጋገሩ፤ ለጌታ በልባችሁ ተቀኙና ዘምሩ፤
18不要醉酒,醉酒能使人放蕩亂性,卻要讓聖靈充滿。
20ሁልጊዜ ስለ ሁሉ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አምላካችንንና አባታችንን ስለ ሁሉ አመስግኑ።
19應當用詩章、聖詩、靈歌,彼此呼應,口唱心和地讚美主。
21ለእያንዳንዳችሁ በክርስቶስ ፍርሃት የተገዛችሁ ሁኑ።
20凡事要奉我們主耶穌基督的名,常常感謝父 神,
22ሚስቶች ሆይ፥ ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ፤
21還要存敬畏基督的心,彼此順服。
23ክርስቶስ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን ራስ እንደ ሆነ እርሱም አካሉን የሚያድን እንደ ሆነ ባል የሚስት ራስ ነውና።
22丈夫與妻子你們作妻子的,要順服自己的丈夫,好像順服主一樣,
24ዳሩ ግን ቤተ ክርስቲያን ለክርስቶስ እንደምትገዛ እንዲሁ ሚስቶች ደግሞ በሁሉ ለባሎቻቸው ይገዙ።
23因為丈夫是妻子的頭,好像基督是教會的頭;基督又是教會全體的救主。
25ባሎች ሆይ፥ ክርስቶስ ደግሞ ቤተ ክርስቲያንን እንደ ወደዳት ሚስቶቻችሁን ውደዱ፤ በውኃ መታጠብና ከቃሉ ጋር አንጽቶ እንዲቀድሳት ስለ እርስዋ ራሱን አሳልፎ ሰጠ፤
24教會怎樣順服基督,妻子也要照樣凡事順服丈夫。
27እድፈት ወይም የፊት መጨማደድ ወይም እንዲህ ያለ ነገር ሳይሆንባት ቅድስትና ያለ ነውር ትሆን ዘንድ ክብርት የሆነችን ቤተ ክርስቲያን ለራሱ እንዲያቀርብ ፈለገ።
25你們作丈夫的,要愛妻子,好像基督愛教會,為教會捨己,
28እንዲሁም ባሎች ደግሞ እንደ ገዛ ሥጋቸው አድርገው የገዛ ሚስቶቻቸውን ሊወዱአቸው ይገባቸዋል። የገዛ ሚስቱን የሚወድ ራሱን ይወዳል፤
26為的是要用水藉著道把教會洗淨,成為聖潔,
29ማንም የገዛ ሥጋውን የሚጠላ ከቶ የለምና፥ ነገር ግን የአካሉ ብልቶች ስለሆንን፥ ክርስቶስ ደግሞ ለቤተ ክርስቲያን እንዳደረገላት፥ ይመግበዋል ይከባከበውማል።
27可以作榮耀的教會歸給自己,甚麼污點皺紋等也沒有,而是聖潔沒有瑕疵的。
31ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል ከሚስቱም ጋር ይተባበራል ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ።
28丈夫也應當這樣愛妻子,好像愛自己的身體一樣。愛妻子的,就是愛自己了。
32ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው፥ እኔ ግን ይህን ስለ ክርስቶስና ስለ ቤተ ክርስቲያን እላለሁ።
29從來沒有人恨惡自己的身體,總是保養顧惜,好像基督對教會一樣,
33ሆኖም ከእናንተ ደግሞ እያንዳንዱ የገዛ ሚስቱን እንዲህ እንደ ራሱ አድርጎ ይውደዳት፥ ሚስቱም ባልዋን ትፍራ።
30因為我們是他身上的肢體。
31為了這緣故,人要離開父母,與妻子結合,二人成為一體。
32這是極大的奧祕,但我是指著基督和教會說的。
33無論怎樣,你們各人都要愛自己的妻子,好像愛自己一樣。妻子也應當敬重丈夫。