Amharic: New Testament

聖經新譯本

Romans

15

1እኛም ኃይለኞች የሆንን የደካሞችን ድካም እንድንሸከም ራሳችንንም ደስ እንዳናሰኝ ይገባናል።
1不求自己的喜悅我們堅強的人,應該擔當不堅強的人的軟弱,不應該求自己的喜悅。
2እያንዳንዳችን እንድናንጸው እርሱን ለመጥቀም ባልንጀራችንን ደስ እናሰኝ።
2我們各人務要叫鄰舍喜悅,好讓他得到益處、得到造就。
3ክርስቶስ ራሱን ደስ አላሰኘምና፤ ነገር ግን። አንተን የነቀፉበት ነቀፋ ወደቀብኝ ተብሎ እንደ ተጻፈ ሆነበት።
3因為連基督也不求自己的喜悅;反而像經上所記的:“辱罵你的人的辱罵,都落在我的身上。”
4በመጽናትና መጻሕፍት በሚሰጡት መጽናናት ተስፋ ይሆንልን ዘንድ አስቀድሞ የተጻፈው ሁሉ ለትምህርታችን ተጽፎአልና።
4從前經上所寫的,都是為教訓我們而寫的,好使我們藉著忍耐和聖經中的安慰得著盼望。
5በአንድ ልብ ሆናችሁ በአንድ አፍ እግዚአብሔርን፥ እርሱም የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አባት፥ ታከብሩ ዘንድ፥ የትዕግሥትና የመጽናናት አምላክ እንደ ክርስቶስ ኢየሱስ ፈቃድ እርስ በርሳችሁ በአንድ አሳብ መሆንን ይስጣችሁ።
5願賜忍耐和安慰的 神,使你們彼此同心,效法基督耶穌,
7ስለዚህ ክርስቶስ ለእግዚአብሔር ክብር እንደ ተቀበላችሁ እንዲሁ እርስ በርሳችሁ ተቀባበሉ።
6同心一致地榮耀我們主耶穌基督的父 神。
8ለአባቶች የተሰጠውን የተስፋ ቃል ያጸና ዘንድ ደግሞም። ስለዚህ በአሕዛብ መካከል አመሰግንሃለሁ ለስምህም እዘምራለሁ ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ አሕዛብ ስለ ምሕረቱ እግዚአብሔርን ያከብሩ ዘንድ፥ ክርስቶስ ስለ እግዚአብሔር እውነት የመገረዝ አገልጋይ ሆነ እላለሁ።
7外族人蒙恩頌讚 神因此,你們應當彼此接納,就像基督接納了你們一樣,使榮耀歸於 神。
10ደግሞም። አሕዛብ ሆይ፥ ከሕዝቡ ጋር ደስ ይበላችሁ ይላል።
8我說,基督為了 神的真理,成了受割禮的人的僕人,為的是要證實對祖先的應許,
11ደግሞም። እናንተ አሕዛብ ሁላችሁ፥ ጌታን አመስግኑ ሕዝቦቹም ሁሉ ይወድሱት ይላል።
9使外族人因著所蒙的憐憫榮耀 神;如經上所記:“因此我要在列邦中稱讚你,歌頌你的名。”
12ደግሞም ኢሳይያስ። የእሴይ ሥር አሕዛብንም ሊገዛ የሚነሣው ይሆናል፤ በእርሱ አሕዛብ ተስፋ ያደርጋሉ ይላል።
10又說:“列邦啊,當與他的子民一同快樂。”
13የተስፋ አምላክም በመንፈስ ቅዱስ ኃይል በተስፋ እንድትበዙ በማመናችሁ ደስታንና ሰላምን ሁሉ ይሙላባችሁ።
11又說:“萬國啊,你們當讚美主;願萬民都頌讚他。”
14እኔም ራሴ ደግሞ፥ ወንድሞቼ ሆይ፥ በበጎነት ራሳችሁ እንደ ተሞላችሁ፥ እውቀትም ሁሉ እንደ ሞላባችሁ፥ እርስ በርሳችሁም ደግሞ ልትገሠጹ እንዲቻላችሁ ስለ እናንተ ተረድቼአለሁ።
12以賽亞也說:“將來必有耶西的根,就是那興起來治理列邦的;列邦都寄望於他。”
15ነገር ግን አሕዛብ በመንፈስ ቅዱስ ተቀድሰው የተወደደ መሥዋዕት ሊሆኑ፥ ለእግዚአብሔር ወንጌል እንደ ካህን እያገለገልሁ፥ ለአሕዛብ የክርስቶስ ኢየሱስ አገልጋይ እሆን ዘንድ ከእግዚአብሔር በተሰጠኝ ጸጋ ምክንያት ተመልሼ ላሳስባችሁ ብዬ በአንዳንድ ቦታ በድፍረት ጻፍሁላችሁ።
13願那賜盼望的 神,因著你們的信,把一切喜樂平安充滿你們,使你們靠著聖靈的大能滿有盼望。
17እንግዲህ ከእግዚአብሔር ዘንድ በሚሆን ነገር በክርስቶስ ኢየሱስ ትምክህት አለኝ።
14不在傳過基督的地方傳福音我的弟兄們,我個人深信你們自己也滿有良善,充滿豐富的知識,也能夠彼此勸導。
18አሕዛብ እንዲታዘዙ ክርስቶስ በቃልና በሥራ፥ በምልክትና በድንቅ ነገር ኃይል፥ በመንፈስ ቅዱስም ኃይል በእኔ አድርጎ ከሠራው በቀር ምንም ልናገር አልደፍርም፤ ስለዚህ ከኢየሩሳሌም ጀምሬ እስከ እልዋሪቆን ድረስ እየዞርሁ የክርስቶስን ወንጌል ፈጽሜ፤ ሰብኬአለሁ።
15但有些地方,我寫得稍為大膽一點,是要提醒你們;我因著 神賜給我的恩典,
20እንዲሁም በሌላው ሰው መሠረት ላይ እንዳልሠራ የክርስቶስ ስም በተጠራበት ስፍራ ሳይሆን ወንጌልን ለመስበክ ተጣጣርሁ፤
16為外族人作了基督耶穌的僕役,作了 神福音的祭司,使所獻上的外族人得蒙悅納,靠著聖靈成為聖潔。
21ነገር ግን። ስለ እርሱ ያልተወራላቸው ያያሉ፥ ያልሰሙም ያስተውላሉ ተብሎ እንደ ተጻፈ ነው።
17所以,在 神的事上,我在基督耶穌裡倒有可以引以為榮的。
22ስለዚህ ደግሞ ወደ እናንተ እንዳልመጣ ብዙ ጊዜ ተከለከልሁ።
18別的我不敢說,我只說基督藉著我所作的事,就是用言語行為,藉著神蹟和奇事的大能,以及聖靈的大能,使外族人順服;這樣,我從耶路撒冷直到以利里古,把基督的福音都傳開了。
23አሁን ግን በዚህ አገር ስፍራ ወደ ፊት ስለሌለኝ፥ ከብዙ ዓመትም ጀምሬ ወደ እናንተ ልመጣ ናፍቆት ስላለኝ፥
19
24ወደ እስጳንያ በሄድሁ ጊዜ ሳልፍ እናንተን እንዳይ፥ አስቀድሜም ጥቂት ብጠግባችሁ ወደዚያ በጉዞዬ እንድትረዱኝ ተስፋ አደርጋለሁ።
20我立定主意,不在宣揚過基督的地方傳福音,免得建立在別人的根基上,
25አሁን ግን ቅዱሳንን ለማገልገል ወደ ኢየሩሳሌም እሄዳለሁ።
21反而照經上所記:“那對他一無所聞的,將要看見;那沒有聽過的,將要明白。”
26መቄዶንያና አካይያ በኢየሩሳሌም ቅዱሳን መካከል ያሉትን ድሆች ይረዱ ዘንድ ወደዋልና።
22保羅計劃到羅馬去因此,我多次受到攔阻,不能到你們那裡去。
27ወደዋልና፥ የእነርሱም ባለ ዕዳዎች ናቸው፤ አሕዛብ በእነርሱ መንፈሳዊ ነገርን ተካፋዮች ከሆኑ በሥጋዊ ነገር ደግሞ ያገለግሉአቸው ዘንድ ይገባቸዋልና።
23但現在這一帶再沒有可傳的地方,而我多年來又很想去見你們,
28እንግዲህ ይህን ፈጽሜ ይህን ፍሬ ካተምሁላቸው በኋላ በእናንተ በኩል አልፌ ወደ እስጳንያ እሄዳለሁ፤
24所以,無論我甚麼時候到西班牙去,都希望趁我路過時和你們見面,先稍微滿足我的心願,然後由你們給我送行到那裡去。
29ወደ እናንተም ስመጣ በክርስቶስ በረከት ሙላት እንድመጣ አውቃለሁ።
25不過,我現在為了供應聖徒的事要往耶路撒冷去;
30ወንድሞች ሆይ፥ ስለ እኔ ወደ እግዚአብሔር እየጸለያችሁ ከእኔ ጋር ትጋደሉ ዘንድ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስና በመንፈስ ፍቅር እለምናችኋለሁ፤
26因為馬其頓和亞該亞人樂意捐了一些錢,給耶路撒冷聖徒中的窮人。
31በእግዚአብሔር ፈቃድ በደስታ ወደ እናንተ መጥቼ ከእናንተ ጋር እንዳርፍ፥ በይሁዳ ካሉት ከማይታዘዙ እድን ዘንድ፥ ለኢየሩሳሌምም ያለኝ አገልግሎቴ ቅዱሳንን ደስ የሚያሰኝ ይሆን ዘንድ ጸልዩ።
27他們是樂意的,而且那也是他們的本分(“本分”原文作“債”),因為外族人既然分享了猶太人屬靈的好處,就應該供應他們肉身的需要。
33የሰላምም አምላክ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።
28等我辦好這件事,把這筆款項安全地交了給他們,我就要路過你們那裡到西班牙去。
29我知道我到你們那裡去的時候,一定會帶著基督豐盛的福分。
30弟兄們,我靠著我們的主耶穌基督,憑著聖靈的慈愛,勸你們和我一同竭力為我向 神祈禱,
31求 神救我脫離猶太地不信從的人,使我帶到耶路撒冷的捐款,可以得到聖徒的悅納;
32也使我照著 神的旨意,高高興興地到你們那裡去,好和你們一同得到安息。
33願賜平安的 神與你們眾人同在。阿們。