Amharic: New Testament

American Standard Version

Luke

24

1ነገር ግን ከሳምንቱ በመጀመሪያው ቀን ያዘጋጁትን ሽቱ ይዘው ከእነርሱም ጋር አንዳንዶቹ ወደ መቃብሩ እጅግ ማልደው መጡ።
1But on the first day of the week, at early dawn, they came unto the tomb, bringing the spices which they had prepared.
2ድንጋዩንም ከመቃብሩ ተንከባሎ አገኙት፥
2And they found the stone rolled away from the tomb.
3ገብተውም የጌታን የኢየሱስን ሥጋ አላገኙም።
3And they entered in, and found not the body of the Lord Jesus.
4እነርሱም በዚህ ሲያመነቱ፥ እነሆ፥ ሁለት ሰዎች የሚያንጸባርቅ ልብስ ለብሰው ወደ እነርሱ ቀረቡ፤
4And it came to pass, while they were perplexed thereabout, behold, two men stood by them in dazzling apparel:
5ፈርተውም ፊታቸውን ወደ ምድር አቀርቅረው ሳሉ፥ እንዲህ አሉአቸው። ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።
5and as they were affrighted and bowed down their faces to the earth, they said unto them, Why seek ye the living among the dead?
6የሰው ልጅ በኃጢአተኞች እጅ አልፎ ሊሰጥና ሊሰቀል በሦስተኛውም ቀን ሊነሣ ግድ ነው እያለ ገና በገሊላ ሳለ ለእናንተ እንደ ተናገረ አስቡ።
6He is not here, but is risen: remember how he spake unto you when he was yet in Galilee,
8ቃሎቹንም አሰቡ፥ ከመቃብሩም ተመልሰው ይህን ሁሉ ለአሥራ አንዱና ለሌሎች ሁሉ ነገሩአቸው።
7saying that the Son of man must be delivered up into the hands of sinful men, and be crucified, and the third day rise again.
10ይህንም ለሐዋርያት የነገሩአቸው መግደላዊት ማርያምና ዮሐና የያዕቆብም እናት ማርያም ከእነርሱም ጋር የነበሩት ሌሎች ሴቶች ነበሩ።
8And they remembered his words,
11ይህም ቃል ቅዠት መስሎ ታያቸውና አላመኑአቸውም።
9and returned from the tomb, and told all these things to the eleven, and to all the rest.
12ጴጥሮስ ግን ተነሥቶ ወደ መቃብር ሮጠ፤ በዚያም ዝቅ ብሎ ሲመለከት የተልባ እግር ልብስን ብቻ አየ፤ በሆነውም ነገር እየተደነቀ ወደ ቤቱ ሄደ።
10Now they were Mary Magdalene, and Joanna, and Mary the [mother] of James: and the other women with them told these things unto the apostles.
13እነሆም፥ ከእነርሱ ሁለቱ በዚያ ቀን ከኢየሩሳሌም ስድሳ ምዕራፍ ያህል ወደሚርቅ ኤማሁስ ወደሚባል መንደር ይሄዱ ነበር፤
11And these words appeared in their sight as idle talk; and they disbelieved them.
14ስለዚህም ስለ ሆነው ነገር ሁሉ እርስ በርሳቸው ይነጋገሩ ነበር።
12But Peter arose, and ran unto the tomb; and stooping and looking in, he seeth the linen cloths by themselves; and he departed to his home, wondering at that which was come to pass.
15ሲነጋገሩና ሲመራመሩም፥ ኢየሱስ ራሱ ቀርቦ ከእነርሱ ጋር ይሄድ ነበር፤
13And behold, two of them were going that very day to a village named Emmaus, which was threescore furlongs from Jerusalem.
16ነገር ግን እንዳያውቁት ዓይናቸው ተይዞ ነበር።
14And they communed with each other of all these things which had happened.
17እርሱም። እየጠወለጋችሁ ስትሄዱ፥ እርስ በርሳችሁ የምትነጋገሩአቸው እነዚህ ነገሮች ምንድር ናቸው? አላቸው።
15And it came to pass, while they communed and questioned together, that Jesus himself drew near, and went with them.
18ቀለዮጳ የሚባልም አንዱ መልሶ። አንተ በኢየሩሳሌም እንግዳ ሆነህ ለብቻህ ትኖራለህን? በእነዚህ ቀኖች በዚያ የሆነውን ነገር አታውቅምን? አለው።
16But their eyes were holden that they should not know him.
19እርሱም። ይህ ምንድር ነው? አላቸው። እነርሱም እንዲህ አሉት። በእግዚአብሔርና በሕዝቡ ሁሉ ፊት በሥራና በቃል ብርቱ ነቢይ ስለ ነበረው ስለ ናዝሬቱ ስለ ኢየሱስ፤
17And he said unto them, What communications are these that ye have one with another, as ye walk? And they stood still, looking sad.
20እርሱንም የካህናት አለቆችና መኳንንቶቻችን ለሞት ፍርድ እንዴት አሳልፈው እንደ ሰጡትና እንደ ሰቀሉት ነው።
18And one of them, named Cleopas, answering said unto him, Dost thou alone sojourn in Jerusalem and not know the things which are come to pass there in these days?
21እኛ ግን እስራኤልን እንዲቤዥ ያለው እርሱ እንደ ሆነ ተስፋ አድርገን ነበር፤ ደግሞም ከዚህ ሁሉ ጋር ይህ ከሆነ ዛሬ ሦስተኛው ቀን ነው።
19And he said unto them, What things? And they said unto him, The things concerning Jesus the Nazarene, who was a prophet mighty in deed and word before God and all the people:
22ደግሞም ከእኛ ውስጥ ማልደው ከመቃብሩ ዘንድ የነበሩት አንዳንድ ሴቶች አስገረሙን፤
20and how the chief priests and our rulers delivered him up to be condemned to death, and crucified him.
23ሥጋውንም ባጡ ጊዜ። ሕያው ነው የሚሉ የመላእክትን ራእይ ደግሞ አየን ሲሉ መጥተው ነበር።
21But we hoped that it was he who should redeem Israel. Yea and besides all this, it is now the third day since these things came to pass.
24ከእኛም ጋር ከነበሩት ወደ መቃብር ሄደው ሴቶች እንደ ተናገሩት ሆኖ አገኙት፥ እርሱን ግን አላዩትም።
22Moreover certain women of our company amazed us, having been early at the tomb;
25እርሱም። እናንተ የማታስተውሉ፥ ነቢያትም የተናገሩትን ሁሉ ልባችሁ ከማመን የዘገየ፤
23and when they found not his body, they came, saying, that they had also seen a vision of angels, who said that he was alive.
26ክርስቶስ ይህን መከራ ይቀበል ዘንድና ወደ ክብሩ ይገባ ዘንድ ይገባው የለምን? አላቸው።
24And certain of them that were with us went to the tomb, and found it even so as the women had said: but him they saw not.
27ከሙሴና ከነቢያት ሁሉ ጀምሮ ስለ እርሱ በመጻሕፍት ሁሉ የተጻፈውን ተረጐመላቸው።
25And he said unto them, O foolish men, and slow of heart to believe in all that the prophets have spoken!
28ወደሚሄዱበትም መንደር ቀረቡ፥ እርሱም ሩቅ የሚሄድ መሰላቸው።
26Behooved it not the Christ to suffer these things, and to enter into his glory?
29እነርሱ። ከእኛ ጋር እደር፥ ማታ ቀርቦአልና ቀኑም ሊመሽ ጀምሮአል ብለው ግድ አሉት፤ ከእነርሱም ጋር ሊያድር ገባ።
27And beginning from Moses and from all the prophets, he interpreted to them in all the scriptures the things concerning himself.
30ከእነርሱም ጋር በማዕድ ተቀምጦ ሳለ እንጀራውን አንሥቶ ባረከው፥ ቈርሶም ሰጣቸው፤
28And they drew nigh unto the village, whither they were going: and he made as though he would go further.
31ዓይናቸውም ተከፈተ፥ አወቁትም፤ እርሱም ከእነርሱ ተሰወረ።
29And they constrained him, saying, Abide with us; for it is toward evening, and the day is now far spent. And he went in to abide with them.
32እርስ በርሳቸውም። በመንገድ ሲናገረን መጻሕፍትንም ሲከፍትልን ልባችን ይቃጠልብን አልነበረምን? ተባባሉ።
30And it came to pass, when he had sat down with them to meat, he took the bread and blessed; and breaking [it] he gave to them.
33በዚያችም ሰዓት ተነሥተው ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፥ አሥራ አንዱና ከእነርሱ ጋር የነበሩትም። ጌታ በእውነት ተነሥቶአል ለስምዖንም ታይቶአል እያሉ በአንድነት ተሰብስበው አገኙአቸው።
31And their eyes were opened, and they knew him; and he vanished out of their sight.
35እነርሱም በመንገድ የሆነውን እንጀራውንም በቈረሰ ጊዜ እንዴት እንደ ታወቀላቸው ተረኩላቸው።
32And they said one to another, Was not our heart burning within us, while he spake to us in the way, while he opened to us the scriptures?
36ይህንም ሲነጋገሩ ኢየሱስ ራሱ በመካከላቸው ቆሞ። ሰላም ለእናንተ ይሁን አላቸው።
33And they rose up that very hour, and returned to Jerusalem, and found the eleven gathered together, and them that were with them,
37ነገር ግን ደነገጡና ፈሩ መንፈስም ያዩ መሰላቸው።
34saying, The Lord is risen indeed, and hath appeared to Simon.
38እርሱም። ስለ ምን ትደነግጣላችሁ? ስለ ምንስ አሳብ በልባችሁ ይነሣል?
35And they rehearsed the things [that happened] in the way, and how he was known of them in the breaking of the bread.
39እኔ ራሴ እንደ ሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ በእኔ እንደምታዩት፥ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና እኔን ዳስሳችሁ እዩ አላቸው።
36And as they spake these things, he himself stood in the midst of them, and saith unto them, Peace [be] unto you.
40ይህንም ብሎ እጆቹንና እግሮቹን አሳያቸው።
37But they were terrified and affrighted, and supposed that they beheld a spirit.
41እነርሱም ከደስታ የተነሣ ገና ስላላመኑ ሲደነቁ ሳሉ። በዚህ አንዳች የሚበላ አላችሁን? አላቸው።
38And he said unto them, Why are ye troubled? and wherefore do questionings arise in your heart?
42እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፥ ከማር ወለላም ሰጡት፤
39See my hands and my feet, that it is I myself: handle me, and see; for a spirit hath not flesh and bones, as ye behold me having.
43ተቀብሎም በፊታቸው በላ።
40And when he had said this, he showed them his hands and his feet.
44እርሱም። ከእናንተ ጋር ሳለሁ በሙሴ ሕግና በነቢያት በመዝሙራትም ስለ እኔ የተጻፈው ሁሉ ይፈጸም ዘንድ ይገባል ብዬ የነገርኋችሁ ቃሌ ይህ ነው አላቸው።
41And while they still disbelieved for joy, and wondered, he said unto them, Have ye here anything to eat?
45በዚያን ጊዜም መጻሕፍትን ያስተውሉ ዘንድ አእምሮአቸውን ከፈተላቸው፤
42And they gave him a piece of a broiled fish.
46እንዲህም አላቸው። ክርስቶስ መከራ ይቀበላል በሦስተኛውም ቀን ከሙታን ይነሣል፥
43And he took it, and ate before them.
47በስሙም ንስሐና የኃጢአት ስርየት ከኢየሩሳሌም ጀምሮ በአሕዛብ ሁሉ ይሰበካል ተብሎ እንዲሁ ተጽፎአል።
44And he said unto them, These are my words which I spake unto you, while I was yet with you, that all things must needs be fulfilled, which are written in the law of Moses, and the prophets, and the psalms, concerning me.
48እናንተም ለዚህ ምስክሮች ናችሁ።
45Then opened he their mind, that they might understand the scriptures;
49እነሆም፥ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ።
46and he said unto them, Thus it is written, that the Christ should suffer, and rise again from the dead the third day;
50እስከ ቢታንያም አወጣቸው እጆቹንም አንሥቶ ባረካቸው።
47and that repentance and remission of sins should be preached in his name unto all the nations, beginning from Jerusalem.
51ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ።
48Ye are witnesses of these things.
52እነርሱም፤ ሰገዱለትና በብዙ ደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፥
49And behold, I send forth the promise of my Father upon you: but tarry ye in the city, until ye be clothed with power from on high.
53ዘወትርም እግዚአብሔርን እያመሰገኑና እየባረኩ በመቅደስ ኖሩ።
50And he led them out until [they were] over against Bethany: and he lifted up his hands, and blessed them.
51And it came to pass, while he blessed them, he parted from them, and was carried up into heaven.
52And they worshipped him, and returned to Jerusalem with great joy:
53and were continually in the temple, blessing God.