Amharic: New Testament

Darby's Translation

Galatians

5

1በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።
1Christ has set us free in freedom; stand fast therefore, and be not held again in a yoke of bondage.
2እነሆ፥ እኔ ጳውሎስ እላችኋለሁ። ብትገረዙ ክርስቶስ ምንም አይጠቅማችሁም።
2Behold, I, Paul, say to you, that if ye are circumcised, Christ shall profit you nothing.
3ሕግንም ሁሉ እንዲፈጽም ግድ አለበት ብዬ ለሚገረዙት ሁሉ ለእያንዳንዶች ደግሜ እመሰክራለሁ።
3And I witness again to every man [who is] circumcised, that he is debtor to do the whole law.
4በሕግ ልትጸድቁ የምትፈልጉ ከክርስቶስ ተለይታችሁ ከጸጋው ወድቃችኋል።
4Ye are deprived of all profit from the Christ as separated [from him], as many as are justified by law; ye have fallen from grace.
5እኛ በመንፈስ ከእምነት የጽድቅን ተስፋ እንጠባበቃለንና።
5For we, by [the] Spirit, on the principle of faith, await the hope of righteousness.
6በክርስቶስ ኢየሱስ ሆኖ፥ በፍቅር የሚሠራ እምነት እንጂ መገረዝ ቢሆን ወይም አለመገረዝ አይጠቅምምና።
6For in Christ Jesus neither circumcision has any force, nor uncircumcision; but faith working through love.
7በመልካም ትሮጡ ነበር፤ ለእውነት እንዳትታዘዙ ማን ከለከላችሁ?
7Ye ran well; who has stopped you that ye should not obey the truth?
8ይህ ማባበል ከሚጠራችሁ አልወጣም። ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል።
8The persuasibleness [is] not of him that calls you.
9የተለየ ነገር ከቶ እንዳታስቡ እኔ በጌታ ስለ እናንተ ታምኜአለሁ፤ የሚያናውጣችሁ ማንም ቢኖር ግን ፍርዱን ሊሸከም ነው።
9A little leaven leavens the whole lump.
11ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እኔ ገና እስከ አሁን መገረዝን ብሰብክ እስከ አሁን ድረስ ለምን ያሳድዱኛል? እንኪያስ የመስቀል ዕንቅፋት ተወግዶአል።
10*I* have confidence as to you in [the] Lord, that ye will have no other mind; and he that is troubling you shall bear the guilt [of it], whosoever he may be.
12የሚያውኩአችሁ ይቆረጡ።
11But *I*, brethren, if I yet preach circumcision, why am I yet persecuted? Then the scandal of the cross has been done away.
13ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ ለአርነት ተጠርታችኋልና፤ ብቻ አርነታችሁ ለሥጋ ምክንያትን አይስጥ፥ ነገር ግን በፍቅር እርስ በርሳችሁ እንደ ባሪያዎች ሁኑ።
12I would that they would even cut themselves off who throw you into confusion.
14ሕግ ሁሉ በአንድ ቃል ይፈጸማልና፥ እርሱም። ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የሚል ነው።
13For *ye* have been called to liberty, brethren; only [do] not [turn] liberty into an opportunity to the flesh, but by love serve one another.
15ነገር ግን እርስ በርሳችሁ ብትነካከሱ ብትበላሉ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ።
14For the whole law is fulfilled in one word, in Thou shalt love thy neighbour as thyself;
16ነገር ግን እላለሁ፥ በመንፈስ ተመላለሱ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ።
15but if ye bite and devour one another, see that ye are not consumed one of another.
17ሥጋ በመንፈስ ላይ መንፈስም በሥጋ ላይ ይመኛልና፥ እነዚህም እርስ በርሳቸው ይቀዋወማሉ፤ ስለዚህም የምትወዱትን ልታደርጉ አትችሉም።
16But I say, Walk in [the] Spirit, and ye shall no way fulfil flesh's lust.
18በመንፈስ ብትመሩ ግን ከሕግ በታች አይደላችሁም።
17For the flesh lusts against the Spirit, and the Spirit against the flesh: and these things are opposed one to the other, that ye should not do those things which ye desire;
19የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥
18but if ye are led by the Spirit, ye are not under law.
20መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥
19Now the works of the flesh are manifest, which are fornication, uncleanness, licentiousness,
21መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።
20idolatry, sorcery, hatred, strifes, jealousies, angers, contentions, disputes, schools of opinion,
22የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።
21envyings, murders, drunkennesses, revels, and things like these; as to which I tell you beforehand, even as I also have said before, that they who do such things shall not inherit God's kingdom.
23እንደዚህ ያሉትን የሚከለክል ሕግ የለም።
22But the fruit of the Spirit is love, joy, peace, long-suffering, kindness, goodness, fidelity,
24የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።
23meekness, self-control: against such things there is no law.
25በመንፈስ ብንኖር በመንፈስ ደግሞ እንመላለስ።
24But they that [are] of the Christ have crucified the flesh with the passions and the lusts.
26እርስ በርሳችን እየተነሣሣንና እየተቀናናን በከንቱ አንመካ።
25If we live by the Spirit, let us walk also by the Spirit.
26Let us not become vain-glorious, provoking one another, envying one another.