1ነገር ግን ከሳምንቱ በመጀመሪያው ቀን ያዘጋጁትን ሽቱ ይዘው ከእነርሱም ጋር አንዳንዶቹ ወደ መቃብሩ እጅግ ማልደው መጡ።
1But on the morrow of the sabbath, very early indeed in the morning, they came to the tomb, bringing the aromatic spices which they had prepared.
2ድንጋዩንም ከመቃብሩ ተንከባሎ አገኙት፥
2And they found the stone rolled away from the sepulchre.
3ገብተውም የጌታን የኢየሱስን ሥጋ አላገኙም።
3And when they had entered they found not the body of the Lord Jesus.
4እነርሱም በዚህ ሲያመነቱ፥ እነሆ፥ ሁለት ሰዎች የሚያንጸባርቅ ልብስ ለብሰው ወደ እነርሱ ቀረቡ፤
4And it came to pass as they were in perplexity about it, that behold, two men suddenly stood by them in shining raiment.
5ፈርተውም ፊታቸውን ወደ ምድር አቀርቅረው ሳሉ፥ እንዲህ አሉአቸው። ሕያውን ከሙታን መካከል ስለ ምን ትፈልጋላችሁ? ተነሥቶአል እንጂ በዚህ የለም።
5And as they were filled with fear and bowed their faces to the ground, they said to them, Why seek ye the living one among the dead?
6የሰው ልጅ በኃጢአተኞች እጅ አልፎ ሊሰጥና ሊሰቀል በሦስተኛውም ቀን ሊነሣ ግድ ነው እያለ ገና በገሊላ ሳለ ለእናንተ እንደ ተናገረ አስቡ።
6He is not here, but is risen: remember how he spoke to you, being yet in Galilee,
8ቃሎቹንም አሰቡ፥ ከመቃብሩም ተመልሰው ይህን ሁሉ ለአሥራ አንዱና ለሌሎች ሁሉ ነገሩአቸው።
7saying, The Son of man must be delivered up into the hands of sinners, and be crucified, and rise the third day.
10ይህንም ለሐዋርያት የነገሩአቸው መግደላዊት ማርያምና ዮሐና የያዕቆብም እናት ማርያም ከእነርሱም ጋር የነበሩት ሌሎች ሴቶች ነበሩ።
8And they remembered his words;
11ይህም ቃል ቅዠት መስሎ ታያቸውና አላመኑአቸውም።
9and, returning from the sepulchre, related all these things to the eleven and to all the rest.
12ጴጥሮስ ግን ተነሥቶ ወደ መቃብር ሮጠ፤ በዚያም ዝቅ ብሎ ሲመለከት የተልባ እግር ልብስን ብቻ አየ፤ በሆነውም ነገር እየተደነቀ ወደ ቤቱ ሄደ።
10Now it was Mary of Magdala, and Johanna, and Mary the [mother] of James, and the others with them, who told these things to the apostles.
13እነሆም፥ ከእነርሱ ሁለቱ በዚያ ቀን ከኢየሩሳሌም ስድሳ ምዕራፍ ያህል ወደሚርቅ ኤማሁስ ወደሚባል መንደር ይሄዱ ነበር፤
11And their words appeared in their eyes as an idle tale, and they disbelieved them.
14ስለዚህም ስለ ሆነው ነገር ሁሉ እርስ በርሳቸው ይነጋገሩ ነበር።
12But Peter, rising up, ran to the sepulchre, and stooping down he sees the linen clothes lying there alone, and went away home, wondering at what had happened.
15ሲነጋገሩና ሲመራመሩም፥ ኢየሱስ ራሱ ቀርቦ ከእነርሱ ጋር ይሄድ ነበር፤
13And behold, two of them were going on the same day to a village distant sixty stadia from Jerusalem, called Emmaus;
16ነገር ግን እንዳያውቁት ዓይናቸው ተይዞ ነበር።
14and they conversed with one another about all these things which had taken place.
17እርሱም። እየጠወለጋችሁ ስትሄዱ፥ እርስ በርሳችሁ የምትነጋገሩአቸው እነዚህ ነገሮች ምንድር ናቸው? አላቸው።
15And it came to pass as they conversed and reasoned, that Jesus himself drawing nigh, went with them;
18ቀለዮጳ የሚባልም አንዱ መልሶ። አንተ በኢየሩሳሌም እንግዳ ሆነህ ለብቻህ ትኖራለህን? በእነዚህ ቀኖች በዚያ የሆነውን ነገር አታውቅምን? አለው።
16but their eyes were holden so as not to know him.
19እርሱም። ይህ ምንድር ነው? አላቸው። እነርሱም እንዲህ አሉት። በእግዚአብሔርና በሕዝቡ ሁሉ ፊት በሥራና በቃል ብርቱ ነቢይ ስለ ነበረው ስለ ናዝሬቱ ስለ ኢየሱስ፤
17And he said to them, What discourses are these which pass between you as ye walk, and are downcast?
20እርሱንም የካህናት አለቆችና መኳንንቶቻችን ለሞት ፍርድ እንዴት አሳልፈው እንደ ሰጡትና እንደ ሰቀሉት ነው።
18And one [of them], named Cleopas, answering said to him, Thou sojournest alone in Jerusalem, and dost not know what has taken place in it in these days?
21እኛ ግን እስራኤልን እንዲቤዥ ያለው እርሱ እንደ ሆነ ተስፋ አድርገን ነበር፤ ደግሞም ከዚህ ሁሉ ጋር ይህ ከሆነ ዛሬ ሦስተኛው ቀን ነው።
19And he said to them, What things? And they said to him, The things concerning Jesus the Nazaraean, who was a prophet mighty in deed and word before God and all the people;
22ደግሞም ከእኛ ውስጥ ማልደው ከመቃብሩ ዘንድ የነበሩት አንዳንድ ሴቶች አስገረሙን፤
20and how the chief priests and our rulers delivered him up to [the] judgment of death and crucified him.
23ሥጋውንም ባጡ ጊዜ። ሕያው ነው የሚሉ የመላእክትን ራእይ ደግሞ አየን ሲሉ መጥተው ነበር።
21But *we* had hoped that *he* was [the one] who is about to redeem Israel. But then, besides all these things, it is now, to-day, the third day since these things took place.
24ከእኛም ጋር ከነበሩት ወደ መቃብር ሄደው ሴቶች እንደ ተናገሩት ሆኖ አገኙት፥ እርሱን ግን አላዩትም።
22And withal, certain women from amongst us astonished us, having been very early at the sepulchre,
25እርሱም። እናንተ የማታስተውሉ፥ ነቢያትም የተናገሩትን ሁሉ ልባችሁ ከማመን የዘገየ፤
23and, not having found his body, came, saying that they also had seen a vision of angels, who say that he is living.
26ክርስቶስ ይህን መከራ ይቀበል ዘንድና ወደ ክብሩ ይገባ ዘንድ ይገባው የለምን? አላቸው።
24And some of those with us went to the sepulchre, and found it so, as the women also had said, but him they saw not.
27ከሙሴና ከነቢያት ሁሉ ጀምሮ ስለ እርሱ በመጻሕፍት ሁሉ የተጻፈውን ተረጐመላቸው።
25And *he* said to them, O senseless and slow of heart to believe in all that the prophets have spoken!
28ወደሚሄዱበትም መንደር ቀረቡ፥ እርሱም ሩቅ የሚሄድ መሰላቸው።
26Ought not the Christ to have suffered these things and to enter into his glory?
29እነርሱ። ከእኛ ጋር እደር፥ ማታ ቀርቦአልና ቀኑም ሊመሽ ጀምሮአል ብለው ግድ አሉት፤ ከእነርሱም ጋር ሊያድር ገባ።
27And having begun from Moses and from all the prophets, he interpreted to them in all the scriptures the things concerning himself.
30ከእነርሱም ጋር በማዕድ ተቀምጦ ሳለ እንጀራውን አንሥቶ ባረከው፥ ቈርሶም ሰጣቸው፤
28And they drew near to the village where they were going, and *he* made as though he would go farther.
31ዓይናቸውም ተከፈተ፥ አወቁትም፤ እርሱም ከእነርሱ ተሰወረ።
29And they constrained him, saying, Stay with us, for it is toward evening and the day is declining. And he entered in to stay with them.
32እርስ በርሳቸውም። በመንገድ ሲናገረን መጻሕፍትንም ሲከፍትልን ልባችን ይቃጠልብን አልነበረምን? ተባባሉ።
30And it came to pass as he was at table with them, having taken the bread, he blessed, and having broken it, gave it to them.
33በዚያችም ሰዓት ተነሥተው ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፥ አሥራ አንዱና ከእነርሱ ጋር የነበሩትም። ጌታ በእውነት ተነሥቶአል ለስምዖንም ታይቶአል እያሉ በአንድነት ተሰብስበው አገኙአቸው።
31And their eyes were opened, and they recognised him. And he disappeared from them.
35እነርሱም በመንገድ የሆነውን እንጀራውንም በቈረሰ ጊዜ እንዴት እንደ ታወቀላቸው ተረኩላቸው።
32And they said to one another, Was not our heart burning in us as he spoke to us on the way, [and] as he opened the scriptures to us?
36ይህንም ሲነጋገሩ ኢየሱስ ራሱ በመካከላቸው ቆሞ። ሰላም ለእናንተ ይሁን አላቸው።
33And rising up the same hour, they returned to Jerusalem. And they found the eleven, and those with them, gathered together,
37ነገር ግን ደነገጡና ፈሩ መንፈስም ያዩ መሰላቸው።
34saying, The Lord is indeed risen and has appeared to Simon.
38እርሱም። ስለ ምን ትደነግጣላችሁ? ስለ ምንስ አሳብ በልባችሁ ይነሣል?
35And they related what [had happened] on the way, and how he was made known to them in the breaking of bread.
39እኔ ራሴ እንደ ሆንሁ እጆቼንና እግሮቼን እዩ፤ በእኔ እንደምታዩት፥ መንፈስ ሥጋና አጥንት የለውምና እኔን ዳስሳችሁ እዩ አላቸው።
36And as they were saying these things, he himself stood in their midst, and says to them, Peace [be] unto you.
40ይህንም ብሎ እጆቹንና እግሮቹን አሳያቸው።
37But they, being confounded and being frightened, supposed they beheld a spirit.
41እነርሱም ከደስታ የተነሣ ገና ስላላመኑ ሲደነቁ ሳሉ። በዚህ አንዳች የሚበላ አላችሁን? አላቸው።
38And he said to them, Why are ye troubled? and why are thoughts rising in your hearts?
42እነርሱም ከተጠበሰ ዓሣ አንድ ቁራጭ፥ ከማር ወለላም ሰጡት፤
39behold my hands and my feet, that it is *I* myself. Handle me and see, for a spirit has not flesh and bones as ye see me having.
43ተቀብሎም በፊታቸው በላ።
40And having said this he shewed them his hands and his feet.
44እርሱም። ከእናንተ ጋር ሳለሁ በሙሴ ሕግና በነቢያት በመዝሙራትም ስለ እኔ የተጻፈው ሁሉ ይፈጸም ዘንድ ይገባል ብዬ የነገርኋችሁ ቃሌ ይህ ነው አላቸው።
41But while they yet did not believe for joy, and were wondering, he said to them, Have ye anything here to eat?
45በዚያን ጊዜም መጻሕፍትን ያስተውሉ ዘንድ አእምሮአቸውን ከፈተላቸው፤
42And they gave him part of a broiled fish and of a honeycomb;
46እንዲህም አላቸው። ክርስቶስ መከራ ይቀበላል በሦስተኛውም ቀን ከሙታን ይነሣል፥
43and he took it and ate before them.
47በስሙም ንስሐና የኃጢአት ስርየት ከኢየሩሳሌም ጀምሮ በአሕዛብ ሁሉ ይሰበካል ተብሎ እንዲሁ ተጽፎአል።
44And he said to them, These [are] the words which I spoke to you while I was yet with you, that all that is written concerning me in the law of Moses and prophets and psalms must be fulfilled.
48እናንተም ለዚህ ምስክሮች ናችሁ።
45Then he opened their understanding to understand the scriptures,
49እነሆም፥ አባቴ የሰጠውን ተስፋ እኔ እልክላችኋለሁ፤ እናንተ ግን ከላይ ኃይል እስክትለብሱ ድረስ በኢየሩሳሌም ከተማ ቆዩ።
46and said to them, Thus it is written, and thus it behoved the Christ to suffer, and to rise from among the dead the third day;
50እስከ ቢታንያም አወጣቸው እጆቹንም አንሥቶ ባረካቸው።
47and that repentance and remission of sins should be preached in his name to all the nations beginning at Jerusalem.
51ሲባርካቸውም ከእነርሱ ተለየ ወደ ሰማይም ዐረገ።
48And *ye* are witnesses of these things.
52እነርሱም፤ ሰገዱለትና በብዙ ደስታ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ፥
49And behold, I send the promise of my Father upon you; but do ye remain in the city till ye be clothed with power from on high.
53ዘወትርም እግዚአብሔርን እያመሰገኑና እየባረኩ በመቅደስ ኖሩ።
50And he led them out as far as Bethany, and having lifted up his hands, he blessed them.
51And it came to pass as he was blessing them, he was separated from them and was carried up into heaven.
52And *they*, having done him homage, returned to Jerusalem with great joy,
53and were continually in the temple praising and blessing God.