Amharic: New Testament

Darby's Translation

Titus

2

1አንተ ግን ሕይወት ለሚገኝበት ትምህርት የሚገባውን ተናገር።
1But do *thou* speak the things that become sound teaching;
2ሽማግሌዎች ልከኞች፥ ጭምቶች፥ ራሳቸውን የሚገዙ፥ በእምነትና በፍቅር በመጽናትም ጤናሞች እንዲሆኑ ምከራቸው፤
2that the elder men be sober, grave, discreet, sound in faith, in love, in patience;
3እንዲሁም አሮጊቶች ሴቶች አካሄዳቸው ለቅዱስ አገልግሎት የሚገባ፥ የማያሙ፥ ለብዙ ወይን ጠጅ የማይገዙ፥ በጎ የሆነውን ነገር የሚያስተምሩ ይሁኑ፤
3that the elder women in like manner be in deportment as becoming those who have to say to sacred things, not slanderers, not enslaved to much wine, teachers of what is right;
4ቆነጃጅትም የእግዚአብሔር ቃል እንዳይሰደብ፥ ባሎቻቸውን የሚወዱ፥ ልጆቻቸውን የሚወዱ፥ ራሳቸውን የሚገዙ፥ ንጹሖች፥ በቤት የሚሠሩ፥ በጎዎች፥ ለባሎቻቸው የሚታዘዙ እንዲሆኑ ይምከሩአቸው።
4that they may admonish the young women to be attached to [their] husbands, to be attached to [their] children,
6ጎበዞችም እንዲሁ ራሳቸውን እንዲገዙ ምከራቸው።
5discreet, chaste, diligent in home work, good, subject to their own husbands, that the word of God may not be evil spoken of.
7የሚቃወም ሰው ስለ እኛ የሚናገረውን መጥፎ ነገር ሲያጣ እንዲያፍር፥ በነገር ሁሉ መልካምን በማድረግህ ምሳሌ የሚሆን ራስህን አሳይ፤ በትምህርትህም ደኅንነትን፥ ጭምትነትን፥ ጤናማና የማይነቀፍ ንግግርን ግለጥ።
6The younger men in like manner exhort to be discreet:
9ባሪያዎች ስለ መድኃኒታችን ስለ እግዚአብሔር የሚሆነውን ትምህርት በሁሉ ነገር ያስመሰግኑ ዘንድ፥ ለገዛ ጌቶቻቸው እንዲገዙ በሁሉም ደስ እንዲያሰኙ፥ ሳይቃወሙና ሳይሰርቁም በጎ ታማኝነትን ሁሉ እንዲያሳዩ ምከራቸው።
7in all things affording thyself as a pattern of good works; in teaching uncorruptedness, gravity,
11ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤
8a sound word, not to be condemned; that he who is opposed may be ashamed, having no evil thing to say about us:
12ይህም ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥ ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተምረናል፤
9bondmen to be subject to their own masters, to make themselves acceptable in everything; not gainsaying;
14መድኃኒታችንም ከዓመፅ ሁሉ እንዲቤዠን፥ መልካሙንም ለማድረግ የሚቀናውን ገንዘቡም የሚሆነውን ሕዝብ ለራሱ እንዲያነጻ፥ ስለ እኛ ነፍሱን ሰጥቶአል።
10not robbing [their masters], but shewing all good fidelity, that they may adorn the teaching which [is] of our Saviour God in all things.
15ይህን በሙሉ ሥልጣን ተናገርና ምከር ገሥጽም፤ ማንም አይናቅህ።
11For the grace of God which carries with it salvation for all men has appeared,
12teaching us that, having denied impiety and worldly lusts, we should live soberly, and justly, and piously in the present course of things,
13awaiting the blessed hope and appearing of the glory of our great God and Saviour Jesus Christ;
14who gave himself for us, that he might redeem us from all lawlessness, and purify to himself a peculiar people, zealous for good works.
15These things speak, and exhort, and rebuke with all authority. Let no one despise thee.