1የእግዚአብሔር ልጅ የኢየሱስ ክርስቶስ ወንጌል መጀመሪያ።
1The beginning of the Good News of Jesus Christ, the Son of God.
2እነሆ፥ መንገድህን የሚጠርግ መልክተኛዬን በፊትህ እልካለሁ የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ ተብሎ በነቢዩ በኢሳይያስ እንደ ተጻፈ፥
2As it is written in the prophets, “Behold, I send my messenger before your face, who will prepare your way before you. Malachi 3:1
4ዮሐንስ በምድረ በዳ እያጠመቀ የንስሐንም ጥምቀት ለኃጢአት ስርየት እየሰበከ መጣ።
3The voice of one crying in the wilderness, ‘Make ready the way of the Lord! Make his paths straight!’” Isaiah 40:3
5የይሁዳም አገር ሁሉ የኢየሩሳሌምም ሰዎች ሁሉ ወደ እርሱ ይወጡ ነበር፥ ኃጢአታቸውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር።
4John came baptizing or, immersing in the wilderness and preaching the baptism of repentance for forgiveness of sins.
6ዮሐንስም የግመል ጠጉር ለብሶ በወገቡ ጠፍር ይታጠቅ አንበጣና የበረሀ ማርም ይበላ ነበር።
5All the country of Judea and all those of Jerusalem went out to him. They were baptized by him in the Jordan river, confessing their sins.
7ተጎንብሼ የጫማውን ጠፍር መፍታት የማይገባኝ ከእኔ የሚበረታ በኋላዬ ይመጣል።
6John was clothed with camel’s hair and a leather belt around his waist. He ate locusts and wild honey.
8እኔ በውኃ አጠመቅኋችሁ እርሱ ግን በመንፈስ ቅዱስ ያጠምቃችኋል እያለ ይሰብክ ነበር።
7He preached, saying, “After me comes he who is mightier than I, the thong of whose sandals I am not worthy to stoop down and loosen.
9በዚያ ወራትም ኢየሱስ ከገሊላ ናዝሬት መጥቶ ከዮሐንስ በዮርዳኖስ ወንዝ ተጠመቀ።
8I baptized you in The Greek word (en) translated here as “in” could also be translated as “with” in some contexts. water, but he will baptize you in the Holy Spirit.”
10ወዲያውም ከውኃው በወጣ ጊዜ ሰማያት ሲቀደዱ መንፈስም እንደ ርግብ ሲወርድበት አየና። የምወድህ ልጄ አንተ ነህ፥
9It happened in those days, that Jesus came from Nazareth of Galilee, and was baptized by John in the Jordan.
11በአንተ ደስ ይለኛል የሚል ድምፅ ከሰማያት መጣ።
10Immediately coming up from the water, he saw the heavens parting, and the Spirit descending on him like a dove.
12ወዲያውም መንፈስ ወደ ምድረ በዳ አወጣው።
11A voice came out of the sky, “You are my beloved Son, in whom I am well pleased.”
13በምድረ በዳም ከሰይጣን እየተፈተነ አርባ ቀን ሰነበተ ከአራዊትም ጋር ነበረ፥ መላእክቱም አገለገሉት።
12Immediately the Spirit drove him out into the wilderness.
14ዮሐንስም አልፎ ከተሰጠ በኋላ ኢየሱስ የእግዚአብሔርን መንግሥት ወንጌል እየሰበከና። ዘመኑ ተፈጸመ የእግዚአብሔርም መንግሥት ቀርባለች ንስሐ ግቡ በወንጌልም እመኑ እያለ ወደ ገሊላ መጣ።
13He was there in the wilderness forty days tempted by Satan. He was with the wild animals; and the angels were serving him.
16በገሊላ ባሕርም አጠገብ ሲያልፍ ስምዖንን ወንድሙንም እንድርያስን መረባቸውን ወደ ባሕር ሲጥሉ አየ፥ ዓሣ አጥማጆች ነበሩና።
14Now after John was taken into custody, Jesus came into Galilee, preaching the Good News of the Kingdom of God,
17ኢየሱስም። በኋላዬ ኑና ሰዎችን አጥማጆች እንድትሆኑ አደርጋችኋለሁ አላቸው።
15and saying, “The time is fulfilled, and the Kingdom of God is at hand! Repent, and believe in the Good News.”
18ወዲያውም መረባቸውን ትተው ተከተሉት።
16Passing along by the sea of Galilee, he saw Simon and Andrew the brother of Simon casting a net into the sea, for they were fishermen.
19ከዚያም ጥቂት እልፍ ብሎ የዘብዴዎስን ልጅ ያዕቆብን ወንድሙንም ዮሐንስን ደግሞ በታንኳ ላይ መረባቸውን ሲያበጁ አየ።
17Jesus said to them, “Come after me, and I will make you into fishers for men.”
20ወዲያውም ጠራቸው አባታቸውንም ዘብዴዎስን ከሞያተኞቹ ጋር በታንኳ ላይ ትተው ተከትለውት ሄዱ።
18Immediately they left their nets, and followed him.
21ወደ ቅፍርናሆምም ገቡ፤ ወዲያውም በሰንበት ወደ ምኵራብ ገብቶ አስተማረ።
19Going on a little further from there, he saw James the son of Zebedee, and John, his brother, who were also in the boat mending the nets.
22እንደ ባለ ሥልጣን ያስተምራቸው ነበር እንጂ እንደ ጻፎች አይደለምና በትምህርቱ ተገረሙ።
20Immediately he called them, and they left their father, Zebedee, in the boat with the hired servants, and went after him.
23በዚያን ጊዜም በምኩራባቸው ርኵስ መንፈስ ያለው ሰው ነበረ፤
21They went into Capernaum, and immediately on the Sabbath day he entered into the synagogue and taught.
24እርሱም። የናዝሬቱ ኢየሱስ ሆይ፥ ከአንተ ጋር ምን አለን? ልታጠፋን መጣህን? ማን እንደ ሆንህ አውቄአለሁ፥ የእግዚአብሔር ቅዱሱ ብሎ ጮኸ።
22They were astonished at his teaching, for he taught them as having authority, and not as the scribes.
25ኢየሱስም። ዝም በል ከእርሱም ውጣ ብሎ ገሠጸው።
23Immediately there was in their synagogue a man with an unclean spirit, and he cried out,
26ርኵሱም መንፈስ አንፈራገጠውና በታላቅ ድምፅ ጮኾ ከእርሱ ወጣ።
24saying, “Ha! What do we have to do with you, Jesus, you Nazarene? Have you come to destroy us? I know you who you are: the Holy One of God!”
27ሁሉም። ይህ ምንድር ነው? በሥልጣን ርኵሳን መናፍስትን ያዝዛል፤ እነርሱም ይታዘዙለታልና ይህ አዲስ ትምህርት ምንድር ነው? ብለው እስኪጠያየቁ ድረስ አደነቁ።
25Jesus rebuked him, saying, “Be quiet, and come out of him!”
28ዝናውም ወዲያው በየስፍራው ወደ ገሊላ ዙሪያ ሁሉ ወጣ።
26The unclean spirit, convulsing him and crying with a loud voice, came out of him.
29ወዲያውም ከምኵራብ ወጥቶ ከያዕቆብና ከዮሐንስ ጋር ወደ ስምዖንና ወደ እንድርያስ ቤት ገባ።
27They were all amazed, so that they questioned among themselves, saying, “What is this? A new teaching? For with authority he commands even the unclean spirits, and they obey him!”
30የስምዖንም አማት በንዳድ ታማ ተኝታ ነበር፥ ስለ እርስዋም ወዲያው ነገሩት።
28The report of him went out immediately everywhere into all the region of Galilee and its surrounding area.
31ቀርቦም እጅዋን ይዞ አስነሣት ንዳዱም ወዲያው ለቀቃትና አገለገለቻቸው።
29Immediately, when they had come out of the synagogue, they came into the house of Simon and Andrew, with James and John.
32ፀሐይም ገብቶ በመሸ ጊዜ፥ የታመሙትንና አጋንንት ያደረባቸውን ሁሉ ወደ እርሱ አመጡ፤
30Now Simon’s wife’s mother lay sick with a fever, and immediately they told him about her.
33ከተማይቱም ሁላ በደጅ ተሰብስባ ነበር።
31He came and took her by the hand, and raised her up. The fever left her, and she served them.
34በልዩ ልዩ ደዌም የታመሙትን ብዙዎችን ፈወሰ፥ ብዙዎችንም አጋንንት አወጣ፥ አጋንንትም ክርስቶስ መሆኑን አውቀው ነበርና ሊናገሩ አልፈቀደላቸውም።
32At evening, when the sun had set, they brought to him all who were sick, and those who were possessed by demons.
35ማለዳም ተነሥቶ ገና ሌሊት ሳለ ወጣ ወደ ምድረ በዳም ሄዶ በዚያ ጸለየ።
33All the city was gathered together at the door.
36ስምዖንና ከእርሱ ጋር የነበሩትም ገሥግሠው ተከተሉት፥
34He healed many who were sick with various diseases, and cast out many demons. He didn’t allow the demons to speak, because they knew him.
37ባገኙትም ጊዜ። ሁሉ ይፈልጉሃል አሉት።
35Early in the morning, while it was still dark, he rose up and went out, and departed into a deserted place, and prayed there.
38እርሱም። በዚያ ደግሞ ልሰብክ ወደ ሌላ ስፍራ በቅርብ ወዳሉ መንደሮች እንሂድ ስለዚህ ወጥቻለሁና አላቸው።
36Simon and those who were with him followed after him;
39በምኵራባቸውም እየሰበከ አጋንንትንም እያወጣ ወደ ገሊላ ሁሉ መጣ።
37and they found him, and told him, “Everyone is looking for you.”
40ለምጻምም ወደ እርሱ መጥቶ ተንበረከከና። ብትወድስ ልታነጻኝ ትችላለህ ብሎ ለመነው።
38He said to them, “Let’s go elsewhere into the next towns, that I may preach there also, because I came out for this reason.”
41ኢየሱስም አዘነለት እጁንም ዘርግቶ ዳሰሰውና። እወድዳለሁ፤ ንጻ አለው።
39He went into their synagogues throughout all Galilee, preaching and casting out demons.
42በተናገረም ጊዜ ለምጹ ወዲያው ለቀቀውና ነጻ።
40A leper came to him, begging him, kneeling down to him, and saying to him, “If you want to, you can make me clean.”
43በብርቱም ተናግሮ ወዲያው አወጣው፤
41Being moved with compassion, he stretched out his hand, and touched him, and said to him, “I want to. Be made clean.”
44ለማንም አንዳች እንዳትናገር ተጠንቀቅ፥ ነገር ግን ሄደህ ራስህን ለካህን አሳይ ለእነርሱም ምስክር እንዲሆን ስለ መንጻትህ ሙሴ ያዘዘውን አቅርብ አለው።
42When he had said this, immediately the leprosy departed from him, and he was made clean.
45እርሱ ግን ሲወጣ ብዙ ሊሰብክና ነገሩን ሊያወራ ጀመረ፥ ስለዚህም ኢየሱስ ተገልጦ ወደ ከተማ መግባት ወደ ፊት ተሳነው፥ ነገር ግን በውጭ በምድረ በዳ ይኖር ነበር፤ ከየስፍራውም ወደ እርሱ ይመጡ ነበር።
43He strictly warned him, and immediately sent him out,
44and said to him, “See you say nothing to anybody, but go show yourself to the priest, and offer for your cleansing the things which Moses commanded, for a testimony to them.”
45But he went out, and began to proclaim it much, and to spread about the matter, so that Jesus could no more openly enter into a city, but was outside in desert places: and they came to him from everywhere.