Estonian

Amharic: New Testament

1 Corinthians

1

1Paulus, Kristuse Jeesuse apostliks kutsutud Jumala tahtmisel, ja vend Soostenes -
1በእግዚአብሔር ፈቃድ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ ጳውሎስ ወንድሙም ሶስቴንስ፥
2Korintoses olevale Jumala kogudusele, Kristuses Jeesuses pühitsetuile, kutsutud pühadele ning kõigile neile, kes kõigis paigus appi hüüavad meie Issanda Jeesuse Kristuse nime, kes on nende ja meie Issand:
2በቆሮንቶስ ላለች ለእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን፥ በክርስቶስ ኢየሱስ ለተቀደሱት፥ የእነርሱና የእኛ ጌታ የሆነውን የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ስም በየስፍራው ከሚጠሩት ሁሉ ጋር ቅዱሳን ለመሆን ለተጠሩት፤
3Armu teile ja rahu Jumalalt, meie Isalt, ja Issandalt Jeesuselt Kristuselt!
3ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
4Ma tänan alati oma Jumalat teie pärast Jumala armu eest, mis teile on antud Kristuses Jeesuses!
4በክርስቶስ ኢየሱስ ስላመናችሁ በተሰጣችሁ በእግዚአብሔር ጸጋ ምክንያት ሁልጊዜ ስለ እናንተ አምላክን አመሰግናለሁ፤
5Te olete ju kõige poolest saanud rikkaks temas, igasuguses sõnas ja igasuguses mõistmises,
5ለክርስቶስ መመስከሬ በእናንተ ዘንድ እንደ ጸና፥ በነገር ሁሉ በቃልም ሁሉ በእውቀትም ሁሉ በእርሱ ባለ ጠጎች እንድትሆኑ ተደርጋችኋልና።
6kuna tunnistus Kristusest on teis kinnitatud,
7እንደዚህ የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን መገለጥ ስትጠባበቁ አንድ የጸጋ ስጦታ እንኳ አይጎድልባችሁም፤
7nii et teil ei ole puudu ühestki armuannist, oodates meie Issanda Jeesuse Kristuse ilmumist.
8እርሱም ደግሞ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ቀን ያለ ነቀፋ እንድትሆኑ እስከ ፍጻሜ ድረስ ያጸናችኋል።
8Tema kinnitab teid ka lõpuni, et te oleksite laitmatult puhtad meie Issanda Jeesuse Kristuse päeval.
9ወደ ልጁ ወደ ጌታችን ወደ ኢየሱስ ክርስቶስ ኅብረት የጠራችሁ እግዚአብሔር የታመነ ነው።
9Ustav on Jumal, kelle poolt te olete kutsutud osadusse tema Poja Jeesuse Kristuse, meie Issandaga.
10ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ሁላችሁ አንድ ንግግር እንድትናገሩ በአንድ ልብና በአንድ አሳብም የተባበራችሁ እንድትሆኑ እንጂ መለያየት በመካከላችሁ እንዳይሆን በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም እለምናችኋለሁ።
10Ma kutsun teid üles, vennad, meie Issanda Jeesuse Kristuse nime pärast, et te kõik räägiksite ühtviisi ja et teie seas ei oleks lõhesid, vaid et te oleksite ühte liidetud samas meeles ja samas nõus.
11ወንድሞቼ ሆይ፥ በመካከላችሁ ክርክር እንዳለ ስለ እናንተ የቀሎዔ ቤተ ሰዎች አስታውቀውኛልና።
11Kuid Kloe pere, mu vennad, on mulle teie kohta teatanud, et teie seas on riidu.
12ይህንም እላለሁ። እያንዳንዳችሁ። እኔ የጳውሎስ ነኝ፥ እኔስ የአጵሎስ ነኝ፥ እኔ ግን የኬፋ ነኝ፥ እኔስ የክርስቶስ ነኝ ትላላችሁ።
12Ma räägin sellest, et igaüks teist ütleb: 'Mina olen Pauluse poolel!' või: 'Mina olen Apollose poolel!' või: 'Mina olen Keefase poolel!' või: 'Mina olen Kristuse poolel!'
13ክርስቶስ ተከፍሎአልን? ጳውሎስስ ስለ እናንተ ተሰቀለን? ወይስ በጳውሎስ ስም ተጠመቃችሁን?
13Kas Kristus on mitmeks jagatud?! Kas Paulus löödi risti teie eest? Või ristiti teid Pauluse nimesse?
14በስሜ እንደ ተጠመቃችሁ ማንም እንዳይል ከቀርስጶስና ከጋይዮስ በቀር ከእናንተ አንድን እንኳ ስላላጠመቅሁ እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ።
14Ma tänan Jumalat, et ma ei ole teie seast kedagi ristinud peale Krispuse ja Gaiuse,
16የእስጢፋኖስንም ቤተ ሰዎች ደግሞ አጥምቄአለሁ፤ ጨምሬ ሌላ አጥምቄ እንደ ሆነ አላውቅም።
15nii et keegi ei saa öelda teid olevat ristitud minu nimesse.
17ለማጥመቅ ክርስቶስ አልላከኝምና፥ ወንጌልን ልሰብክ እንጂ፤ የክርስቶስ መስቀል ከንቱ እንዳይሆን በቃል ጥበብ አይደለም።
16Siiski ma ristisin ka Stefanase pere; kedagi muud ei tea ma olevat ristinud.
18የመስቀሉ ቃል ለሚጠፉት ሞኝነት፥ ለእኛ ለምንድን ግን የእግዚአብሔር ኃይል ነውና።
17Sest Kristus ei läkitanud mind ristima, vaid evangeeliumi kuulutama, mitte aga inimliku tarkuse sõnadega, et Kristuse rist ei muutuks tühiseks.
19የጥበበኞችን ጥበብ አጠፋለሁ የአስተዋዮችንም ማስተዋል እጥላለሁ ተብሎ ተጽፎአልና።
18Jah, sõna ristist on narrus neile, kes hukkuvad, aga meile, kes päästetakse, on see Jumala vägi,
20ጥበበኛ የት አለ? ጻፊስ የት አለ? የዚች ዓለም መርማሪስ የት አለ? እግዚአብሔር የዚችን ዓለም ጥበብ ሞኝነት እንዲሆን አላደረገምን?
19sest kirjutatud on: 'Ma hävitan tarkade tarkuse ja teen olematuks mõistlike mõistuse.'
21በእግዚአብሔር ጥበብ ምክንያት ዓለም እግዚአብሔርን በጥበብዋ ስላላወቀች፥ በስብከት ሞኝነት የሚያምኑትን ሊያድን የእግዚአብሔር በጎ ፈቃድ ሆኖአልና።
20Kus on tark? Kus on õpetlane? Kus on selle ajastu arutleja? Kas mitte Jumal pole teinud maailma tarkuse narruseks?
22መቼም አይሁድ ምልክትን ይለምናሉ የግሪክ ሰዎችም ጥበብን ይሻሉ፥
21Kuna maailm Jumala tarkuses ei tundnud Jumalat ära tarkuse abil, siis oli Jumalale meelepärane päästa selle narri kuulutuse kaudu need, kes usuvad.
23እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ ማሰናከያ ለአሕዛብም ሞኝነት ነው፥
22Sest juudid nõuavad tunnustähti ja kreeklased otsivad tarkust,
24ለተጠሩት ግን፥ አይሁድ ቢሆኑ የግሪክ ሰዎችም ቢሆኑ፥ የእግዚአብሔር ኃይልና የእግዚአብሔር ጥበብ የሆነው ክርስቶስ ነው።
23meie aga kuulutame ristilöödud Kristust, kes on juutidele ärrituseks ja paganaile narruseks,
25ከሰው ይልቅ የእግዚአብሔር ሞኝነት ይጠበባልና፥ የእግዚአብሔርም ድካም ከሰው ይልቅ ይበረታልና።
24ent neile, kes on kutsutud, olgu juutidele või kreeklastele, on ta Kristus, Jumala vägi ja Jumala tarkus.
26ወንድሞች ሆይ፥ መጠራታችሁን ተመልከቱ፤ እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኞች የሆኑ ብዙዎች፥ ኀያላን የሆኑ ብዙዎች፥ ባላባቶች የሆኑ ብዙዎች አልተጠሩም።
25Sest Jumala narrus on inimestest targem ja Jumala nõtrus inimestest tugevam.
27ነገር ግን እግዚአብሔር ጥበበኞችን እንዲያሳፍር የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ ብርቱንም ነገር እንዲያሳፍር እግዚአብሔር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ፤
26Vaadake, vennad, iseendid, millistena te olete kutsutud: mitte palju tarku inimeste meelest, mitte palju vägevaid, mitte palju kõrgest soost.
28እግዚአብሔርም የሆነውን ነገር እንዲያጠፋ የዓለምን ምናምንቴ ነገር የተናቀውንም ነገር ያልሆነውንም ነገር መረጠ፥
27Kuid Jumal on valinud maailma meelest narrid, et häbistada tarku, ja Jumal on valinud maailma meelest nõrgad, et häbistada tugevaid.
29ሥጋን የለበሰ ሁሉ በእግዚአብሔር ፊት እንዳይመካ።
28Jumal on valinud need, kes maailma meelest on alamast soost ja halvakspandud, need, kes midagi ei ole, et teha tühiseks need, kes midagi on,
30ነገር ግን። የሚመካ በእግዚአብሔር ይመካ ተብሎ እንደ ተጻፈው ይሆን ዘንድ፥ ከእግዚአብሔር ዘንድ ጥበብና ጽድቅ ቅድስናም ቤዛነትም በተደረገልን በክርስቶስ ኢየሱስ የሆናችሁ ከእርሱ ነው።
29et ükski inimene ei kiitleks Jumala ees.
30Aga teie olete tema tõttu Kristuses Jeesuses, kes on saanud meile tarkuseks Jumalalt ning õiguseks ja pühitsuseks ja lunastuseks,
31et läheks täide, nagu on kirjutatud: 'Kes tahab kiidelda, kiidelgu Issanda üle!'