Estonian

Amharic: New Testament

1 Corinthians

3

1Ka mina, vennad, ei võinud rääkida teile kui vaimsetele, vaid pidin rääkima kui lihalikele, nagu väetitele lastele Kristuses.
1እኔም፥ ወንድሞች ሆይ፥ የሥጋ እንደ መሆናችሁ፥ በክርስቶስም ሕፃናት እንደ መሆናችሁ እንጂ መንፈሳውያን እንደ መሆናችሁ ልናገራችሁ አልቻልሁም።
2Ma jootsin teile piima ega andnud tahket rooga, sest seda te ei oleks veel talunud. Kuid ega te nüüdki veel talu,
2ገና ጽኑ መብል ለመብላት አትችሉም ነበርና ወተት ጋትኋችሁ፤
3sest et olete ju alles lihalikud. Kui teie seas on kiivust ja riidu - eks te siis ole lihalikud ja eks te käitu inimlikult?
3ገና ሥጋውያን ናችሁና እስከ አሁን ድረስ ገና አትችሉም። ቅናትና ክርክር ስለሚገኝባችሁ ሥጋውያን መሆናችሁ አይደላችሁምን? እንደ ሰው ልማድስ አትመላለሱምን?
4Sest kui üks ütleb: 'Mina olen Pauluse poolel!', teine aga: 'Mina Apollose!' - eks te siis ole nagu inimesed ikka?
4አንዱ። እኔ የጳውሎስ ነኝ፥ ሁለተኛውም። እኔ የአጵሎስ ነኝ ቢል ሰዎች ብቻ መሆናችሁ አይደለምን?
5Mis on siis Apollos? Mis on Paulus? Teenrid, kelle kaudu te olete saanud usklikuks, nõnda nagu Issand igaühele on andnud.
5አጵሎስ እንግዲህ ምንድር ነው? ጳውሎስስ ምንድር ነው? በእነርሱ እጅ ያመናችሁ አገልጋዮች ናቸው፤ ለእያንዳንዳቸውም ጌታ እንደ ሰጣቸው ያገለግላሉ።
6Mina istutasin, Apollos kastis, kuid Jumal laskis kasvada.
6እኔ ተከልሁ አጵሎስም አጠጣ ነገር ግን እግዚአብሔር ያሳድግ ነበር፤
7Nõnda siis ei ole midagi see, kes istutab, ega see, kes kastab, vaid Jumal, kes kasvatab.
7እንግዲያስ የሚያሳድግ እግዚአብሔር እንጂ የሚተክል ቢሆን ወይም የሚያጠጣ ቢሆን አንዳች አይደለም።
8Istutaja ja kastja teevad sama tööd, aga kumbki saab oma palga vastavalt oma vaevanägemisele.
8የሚተክልና የሚያጠጣ አንድ ናቸው፥ ነገር ግን እያንዳንዱ እንደ ራሱ ድካም መጠን የራሱን ደመወዝ ይቀበላል።
9Sest Jumala kaastöölised oleme meie; Jumala põllumaa, Jumala hoone olete teie.
9የእግዚአብሔር እርሻ ናችሁ፤ የእግዚአብሔር ሕንፃ ናችሁ፤ ከእርሱ ጋር አብረን የምንሠራ ነንና።
10Mulle antud Jumala armu järgi olen ma kui tark hooneehitaja rajanud aluse, aga teine ehitab sellele. Igaüks vaadaku siis, kuidas ta ehitab!
10የእግዚአብሔር ጸጋ እንደ ተሰጠኝ መጠን እንደ ብልሃተኛ የአናጺ አለቃ መሠረትን መሠረትሁ፥ ሌላውም በላዩ ያንጻል። እያንዳንዱ ግን በእርሱ ላይ እንዴት እንዲያንጽ ይጠንቀቅ።
11Jah, teist alust ei saa keegi rajada selle kõrvale, mis on juba olemas - see on Jeesus Kristus.
11ከተመሠረተው በቀር ማንም ሌላ መሠረት ሊመሠርት አይችልምና፥ እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
12Kas keegi ehitab sellele alusele hoone kullast, hõbedast, kalliskividest, puudest, heintest või õlgedest -
12ማንም ግን በዚህ መሠረት ላይ በወርቅ ቢሆን በብርም በከበረ ድንጋይም በእንጨትም በሣርም ወይም በአገዳ ቢያንጽ፥ የእያንዳንዱ ሥራ ይገለጣል፤
13kord saab igaühe töö avalikuks. Issanda päev teeb selle teatavaks, sest see ilmub tules, ja tuli katsub läbi igaühe töö, missugune see on.
13በእሳት ስለሚገለጥ ያ ቀን ያሳያልና፥ የእያንዳንዱም ሥራ እንዴት መሆኑን እሳቱ ይፈትነዋል።
14Kui kellegi töö, mis ta on ehitanud, jääb püsima, siis ta saab palga.
14ማንም በእርሱ ላይ ያነጸው ሥራ ቢጸናለት ደመወዙን ይቀበላል፤
15Kui kellegi töö põleb ära, siis ta saab kahju, aga ta ise päästetakse otsekui läbi tule.
15የማንም ሥራ የተቃጠለበት ቢሆን ይጎዳበታል፥ እርሱ ራሱ ግን ይድናል ነገር ግን በእሳት እንደሚድን ይሆናል።
16Eks te tea, et te olete Jumala tempel ja teie sees elab Jumala Vaim?
16የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እንደ ሆናችሁ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንዲኖርባችሁ አታውቁምን?
17Kui keegi rikub Jumala templi, siis Jumal rikub ka tema, sest Jumala tempel on püha, ja see olete teie.
17ማንም የእግዚአብሔርን ቤተ መቅደስ ቢያፈርስ እግዚአብሔር እርሱን ያፈርሰዋል፤ የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ቅዱስ ነውና፥ ያውም እናንተ ናችሁ።
18Ärgu ükski petku ennast! Kes teie seas tundub endale targana selles maailmas, see saagu narriks, et ta saaks targaks!
18ማንም ራሱን አያታልል፤ ከእናንተ ማንም በዚች ዓለም ጥበበኛ የሆነ ቢመስለው ጥበበኛ ይሆን ዘንድ ሞኝ ይሁን።
19Jumala juures on ju praeguse maailma tarkus narrus, sest on kirjutatud: 'Tema tabab targad nende riugastelt.'
19የዚህች ዓለም ጥበብ በእግዚአብሔር ፊት ሞኝነት ነውና። እርሱ ጥበበኞችን በተንኰላቸው የሚይዝ፤ ደግሞም። ጌታ የጥበበኞችን አሳብ ከንቱ እንደ ሆነ ያውቃል ተብሎ ተጽፎአልና።
20Ja taas: 'Issand tunneb ära tarkade arutlused, et need on tühised.'
21ስለዚህም ማንም በሰው አይመካ። ነገር ሁሉ የእናንተ ነውና፤
21Nõnda ärgu siis ükski kiidelgu inimestest, sest teie päralt on kõik:
22ጳውሎስ ቢሆን አጵሎስም ቢሆን ኬፋም ቢሆን ዓለምም ቢሆን ሕይወትም ቢሆን ሞትም ቢሆን ያለውም ቢሆን የሚመጣውም ቢሆን፥
22olgu Paulus, olgu Apollos, olgu Keefas, olgu maailm, olgu elu, olgu surm, olgu käesolev, olgu tulev - kõik on teie päralt,
23ሁሉ የእናንተ ነው፥ እናንተም የክርስቶስ ናችሁ ክርስቶስም የእግዚአብሔር ነው።
23teie olete aga Kristuse päralt ja Kristus on Jumala päralt.