1Et nüüd Kristus on ihulikult kannatanud, relvastuge teiegi sellesama meelsusega, sest kes on kannatanud ihulikult, see on lakanud patustamast,
1ክርስቶስም በሥጋ ስለ እኛ መከራን ስለተቀበለ፥ ከእንግዲህ ወዲህ በሥጋ ልትኖሩ በቀረላችሁ ዘመን እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ እንጂ እንደ ሰው ምኞት እንዳትኖሩ፥ እናንተ ደግሞ ያን አሳብ እንደ ዕቃ ጦር አድርጋችሁ ያዙት፥ በሥጋ መከራን የተቀበለ ኃጢአትን ትቶአልና።
2nii et ta maises elus allesjäänud aega ei ela enam inimlike himude, vaid Jumala tahtmise järgi.
3የአሕዛብን ፈቃድ ያደረጋችሁበት በመዳራትና በሥጋ ምኞትም በስካርም በዘፈንም ያለ ልክም በመጠጣት ነውርም ባለበት በጣዖት ማምለክ የተመላለሳችሁበት ያለፈው ዘመን ይበቃልና።
3Sest te olete minevikus küllalt palju aega mööda saatnud paganate tahtmist täites, elades kõlvatuses, himudes, purjutamises, prassimistes, joomingutes ja sündsusetutes ebajumalateenistustes.
4በዚህም ነገር ወደዚያ መዳራት ብዛት ከእነርሱ ጋር ስለማትሮጡ እየተሳደቡ ይደነቃሉ፤
4Just seepärast nad võõrastavad, et te nendega ei jookse kaasa sellesama ulaelu voolus ja teotavad teid,
5ግን እነርሱ በሕያዋንና በሙታን ላይ ሊፈርድ ለተዘጋጀው መልስ ይሰጣሉ።
5nemad, kes peavad aru andma sellele, kes on juba valmis tulema kohut mõistma elavate ja surnute üle.
6እንደሰዎች በሥጋ እንዲፈረድባቸው በመንፈስ ግን እንደ እግዚአብሔር እንዲኖሩ ስለዚህ ምክንያት ወንጌል ለሙታን ደግሞ ተሰብኮላቸው ነበርና።
6Sest just selleks on ka surnutele kuulutatud evangeeliumi, et nende üle mõistetaks kohut küll nagu inimeste üle lihas, aga nad elaksid vaimus nagu Jumal.
7ዳሩ ግን የነገር ሁሉ መጨረሻ ቀርቦአል። እንግዲህ እንደ ባለ አእምሮ አስቡ፥
7Aga kõigi asjade lõpp on lähedal. Olge siis arukad ja kained palveteks.
8ትጸልዩም ዘንድ በመጠን ኑሩ፤ ፍቅር የኃጢአትን ብዛት ይሸፍናልና ከሁሉ በፊት እርስ በርሳችሁ አጥብቃችሁ ተዋደዱ።
8Üle kõige olgu püsiv teie omavaheline armastus, sest 'armastus katab kinni pattude hulga'.
9ያለ ማንጐራጐር እርስ በርሳችሁ እንግድነትን ተቀባበሉ፤
9Olge üksteise vastu külalislahked ilma nurisemata!
10ልዩ ልዩን የእግዚአብሔርን ጸጋ ደጋግ መጋቢዎች እንደ መሆናችሁ፥ እያንዳንዳችሁ የጸጋን ስጦታ እንደ ተቀበላችሁ መጠን በዚያው ጸጋ እርስ በርሳችሁ አገልግሉ፤
10Teenigu igaüks teisi selle andega, mille ta on saanud, nagu Jumala mitmesuguse armu head majapidajad.
11ማንም ሰው የሚናገር ቢሆን፥ እንደ እግዚአብሔር ቃል ይናገር፤ የሚያገለግልም ቢሆን፥ እግዚአብሔር በሚሰጠኝ ኃይል ነው ብሎ ያገልግል፤ ክብርና ሥልጣን እስከ ዘላለም ድረስ ለእርሱ በሚሆነው በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል እግዚአብሔር በነገር ሁሉ ይከብር ዘንድ፤ አሜን።
11Kui keegi räägib, siis ta rääkigu nagu Jumala sõnul, kui keegi teenib, siis teenigu nagu selle jõuga, mille Jumal annab, nõnda et Jumal saaks kõigiti austust Jeesuse Kristuse kaudu, kelle päralt on kirkus ja võimus igavesest ajast igavesti! Aamen.
12ወዳጆች ሆይ፥ በእናንተ መካከል እንደ እሳት ሊፈትናችሁ ስለሚሆነው መከራ ድንቅ ነገር እንደ መጣባችሁ አትደነቁ፤
12Armsad, ärge võõrastage enestes tulekuumust, millega teid pannakse proovile, nii nagu sünniks teile midagi võõrast,
13ነገር ግን ክብሩ ሲገለጥ ደግሞ ሐሤት እያደረጋችሁ ደስ እንዲላችሁ፥ በክርስቶስ መከራ በምትካፈሉበት ልክ ደስ ይበላችሁ።
13vaid rõõmustage, et nii nagu te olete Kristuse kannatuste osalised, võite rõõmuga hõisata ka tema kirkuse ilmumisel.
14ስለ ክርስቶስ ስም ብትነቀፉ የክብር መንፈስ የእግዚአብሔር መንፈስ በእናንተ ላይ ያርፋልና ብፁዓን ናችሁ።
14Õndsad olete teie, kui teid teotatakse Kristuse nime pärast, sest siis hingab teie peal kirkuse Vaim, Jumala Vaim.
15ከእናንተ ማንም ነፍሰ ገዳይ ወይም ሌባ ወይም ክፉ አድራጊ እንደሚሆን ወይም በሌሎች ጒዳይ እንደሚገባ ሆኖ መከራን አይቀበል፤
15Ärgu aga keegi teie seast kannatagu mõrtsukana või vargana või kurjategijana või teiste ellu sekkujana!
16ክርስቲያን እንደሚሆን ግን መከራን ቢቀበል ስለዚህ ስም እግዚአብሔርን ያመስግን እንጂ አይፈር።
16Aga kes kannatab kristlasena, ärgu häbenegu, vaid andku Jumalale au selle nimega!
17ፍርድ ከእግዚአብሔር ቤት ተነሥቶ የሚጀመርበት ጊዜ ደርሶአልና፤ አስቀድሞም በእኛ የሚጀመር ከሆነ ለእግዚአብሔር ወንጌል የማይታዘዙ መጨረሻቸው ምን ይሆን?
17Sest käes on aeg kohtumõistmisel alata Jumala kojast; aga kui esmalt meist, missugune lõpp ootab siis neid, kes ei võta kuulda Jumala evangeeliumi?
18ጻድቅም በጭንቅ የሚድን ከሆነ ዓመፀኛውና ኃጢአተኛው ወዴት ይታይ ዘንድ አለው?
18Ja kui juba õige pääseb vaevu, kuhu siis satub jumalakartmatu ja patune?
19ስለዚህ ደግሞ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መከራን የሚቀበሉ፥ መልካምን እያደረጉ ነፍሳቸውን ለታመነ ፈጣሪ አደራ ይስጡ።
19Sellepärast ka need, kes kannatavad Jumala tahtmise järgi, usaldagu oma hinged head tehes tema, ustava Looja hoolde.