Estonian

Amharic: New Testament

Ephesians

5

1Võtke nüüd Jumal eeskujuks nagu armastatud lapsed,
1እንግዲህ እንደ ተወደዱ ልጆች እግዚአብሔርን የምትከተሉ ሁኑ፥
2ja käige armastuses, nõnda nagu Kristus meid on armastanud ja on iseenese loovutanud meie eest anniks ja ohvriks, magusaks lõhnaks Jumalale.
2ክርስቶስም ደግሞ እንደ ወደዳችሁ ለእግዚአብሔርም የመዓዛ ሽታ የሚሆንን መባንና መሥዋዕትን አድርጎ ስለ እናንተ ራሱን አሳልፎ እንደ ሰጠ በፍቅር ተመላለሱ።
3Aga hoorusest ja kogu rüvedusest ja ahnusest ärgu olgu teie seas juttugi, nõnda nagu on kohane pühadele.
3ለቅዱሳን እንደሚገባ ግን ዝሙትና ርኵሰት ሁሉ ወይም መመኘት በእናንተ ዘንድ ከቶ አይሰማ፤
4Samuti riivatus ja rumalad sõnad ja sündsusetu lõõpimine ei sobi teile, vaid selle asemel olgu tänu.
4የሚያሳፍር ነገርም የስንፍና ንግግርም ወይም ዋዛ የማይገቡ ናቸውና አይሁኑ፥ ይልቁን ምስጋና እንጂ።
5Seda teadke kindlasti, et ühelgi hoorajal ega kõlvatul ega ahnitsejal - tähendab ebajumalateenreil - ei ole pärandit Kristuse ja Jumala riigis.
5ይህን እወቁ፤ አመንዝራም ቢሆን ወይም ርኵስ ወይም የሚመኝ እርሱም ጣዖትን የሚያመልክ በክርስቶስና በእግዚአብሔር መንግሥት ርስት የለውም።
6Ärgu ükski petku teid tühjade sõnadega, sest niisuguste asjade pärast tuleb Jumala viha sõnakuulmatute laste peale!
6ከዚህ የተነሣ በማይታዘዙት ልጆች ላይ የእግዚአብሔር ቁጣ ይመጣልና ማንም በከንቱ ንግግር አያታልላችሁ።
7Ärge siis saage nende kaaslasteks!
7እንግዲህ ከእነርሱ ጋር ተካፋዮች አትሁኑ፤
8Sest varem te olite pimedus, nüüd aga olete valgus Issandas. Käige nagu valguse lapsed -
8ቀድሞ ጨለማ ነበራችሁና፥ አሁን ግን በጌታ ብርሃን ናችሁ፤
9valguse vili on ju igasuguses headuses ja õigluses ja tões -,
9የብርሃኑ ፍሬ በበጎነትና በጽድቅ በእውነትም ሁሉ ነውና ለጌታ ደስ የሚያሰኘውን እየመረመራችሁ፥ እንደ ብርሃን ልጆች ተመላለሱ፤
10uurige, mis on Issandale meelepärane,
11ፍሬም ከሌለው ከጨለማ ሥራ ጋር አትተባበሩ፥ ይልቁን ግለጡት እንጂ፥
11ja ärge hakake pimeduse viljatute tegude kaasosaliseks, vaid pigem paljastage neid!
12እነርሱ በስውር ስለሚያደርጉት መናገር እንኳ ነውር ነውና፤
12Sest mida nad salajas teevad, seda on nimetadagi häbi.
13ሁሉ ግን በብርሃን ሲገለጥ ይታያል፤ የሚታየው ሁሉ ብርሃን ነውና።
13Aga kõik valguse poolt paljastatu saab avalikuks;
14ስለዚህ። አንተ የምትተኛ ንቃ ከሙታንም ተነሣ ክርስቶስም ያበራልሃል ይላል።
14sest kõik, mis saab avalikuks, on valguse käes. Seepärast on öeldud: 'Ärka üles, kes sa magad, ja tõuse üles surnuist, siis särab sulle Kristus!'
15እንግዲህ እንደ ጥበበኞች እንጂ ጥበብ እንደሌላቸው ሳይሆን እንዴት እንድትመላለሱ በጥንቃቄ ተጠበቁ፤
15Vaadake siis hoolega, kuidas te elate: mitte nagu arutud, vaid nagu targad,
16ቀኖቹ ክፉዎች ናቸውና ዘመኑን ዋጁ።
16kasutades aega õigesti, sest päevad on kurjad.
17ስለዚህ የጌታ ፈቃድ ምን እንደ ሆነ አስተውሉ እንጂ ሞኞች አትሁኑ።
17Seepärast ärge olge rumalad, vaid mõistke, mis on Issanda tahtmine.
18መንፈስ ይሙላባችሁ እንጂ በወይን ጠጅ አትስከሩ ይህ ማባከን ነውና፤
18Ja ärge joovastuge veinist, millest tuleb liiderlikkus, vaid saage täis Vaimu,
19በመዝሙርና በዝማሬ በመንፈሳዊም ቅኔ እርስ በርሳችሁ ተነጋገሩ፤ ለጌታ በልባችሁ ተቀኙና ዘምሩ፤
19lauldes omavahel psalme, hümne ja vaimulikke laule, lauldes ja pilli mängides kogu oma südamega Issandale,
20ሁልጊዜ ስለ ሁሉ በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ስም አምላካችንንና አባታችንን ስለ ሁሉ አመስግኑ።
20tänades alati Jumalat ja Isa meie Issanda Jeesuse Kristuse nimel.
21ለእያንዳንዳችሁ በክርስቶስ ፍርሃት የተገዛችሁ ሁኑ።
21Alistuge üksteisele Kristuse kartuses,
22ሚስቶች ሆይ፥ ለጌታ እንደምትገዙ ለባሎቻችሁ ተገዙ፤
22naised oma meestele otsekui Issandale,
23ክርስቶስ ደግሞ የቤተ ክርስቲያን ራስ እንደ ሆነ እርሱም አካሉን የሚያድን እንደ ሆነ ባል የሚስት ራስ ነውና።
23sest mees on naise pea, nagu Kristus on koguduse pea, olles ise ihu päästja.
24ዳሩ ግን ቤተ ክርስቲያን ለክርስቶስ እንደምትገዛ እንዲሁ ሚስቶች ደግሞ በሁሉ ለባሎቻቸው ይገዙ።
24Nagu kogudus alistub Kristusele, nõnda alistugu ka naised meestele kõigis asjus.
25ባሎች ሆይ፥ ክርስቶስ ደግሞ ቤተ ክርስቲያንን እንደ ወደዳት ሚስቶቻችሁን ውደዱ፤ በውኃ መታጠብና ከቃሉ ጋር አንጽቶ እንዲቀድሳት ስለ እርስዋ ራሱን አሳልፎ ሰጠ፤
25Mehed, armastage naisi, otsekui Kristus on armastanud kogudust ja loovutanud iseenese tema eest,
27እድፈት ወይም የፊት መጨማደድ ወይም እንዲህ ያለ ነገር ሳይሆንባት ቅድስትና ያለ ነውር ትሆን ዘንድ ክብርት የሆነችን ቤተ ክርስቲያን ለራሱ እንዲያቀርብ ፈለገ።
26et teda pühitseda, olles ta puhastanud vees pesemisega sõna läbi,
28እንዲሁም ባሎች ደግሞ እንደ ገዛ ሥጋቸው አድርገው የገዛ ሚስቶቻቸውን ሊወዱአቸው ይገባቸዋል። የገዛ ሚስቱን የሚወድ ራሱን ይወዳል፤
27et kogudust iseenda ette seada kirkana, nii et tal ei oleks plekki ega kortsu ega muud sellesarnast, vaid et ta oleks püha ja laitmatu.
29ማንም የገዛ ሥጋውን የሚጠላ ከቶ የለምና፥ ነገር ግን የአካሉ ብልቶች ስለሆንን፥ ክርስቶስ ደግሞ ለቤተ ክርስቲያን እንዳደረገላት፥ ይመግበዋል ይከባከበውማል።
28Nõnda peavad mehedki armastama oma naisi nagu iseenese ihu. Kes oma naist armastab, armastab iseennast.
31ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል ከሚስቱም ጋር ይተባበራል ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ።
29Keegi pole ju kunagi vihanud iseenese ihu, vastupidi, ta toidab ja hellitab seda nii nagu Kristus kogudust,
32ይህ ምሥጢር ታላቅ ነው፥ እኔ ግን ይህን ስለ ክርስቶስና ስለ ቤተ ክርስቲያን እላለሁ።
30sest me oleme tema ihu liikmed.
33ሆኖም ከእናንተ ደግሞ እያንዳንዱ የገዛ ሚስቱን እንዲህ እንደ ራሱ አድርጎ ይውደዳት፥ ሚስቱም ባልዋን ትፍራ።
31'Seepärast jätab mees maha oma isa ja ema ning hoiab oma naise poole, ja need kaks saavad üheks.'
32See saladus on suur: ma räägin Kristusest ja kogudusest.
33Igal juhul armastagu ka igaüks teie seast oma naist nii nagu iseennast, aga naine kartku meest!