Kabyle: New Testament

Amharic: New Testament

Luke

3

1Deg wuseggas wis xemseṭṭac n tgeldit n Qayṣer Tibeṛyus, llan ṛebɛa lḥekkam di tmurt n Falisṭin. Bunṭus Bilaṭus d lḥakem n tmurt n Yahuda, Hiṛudus Antifas yeḥkem ɣef tmurt n Jlili, Filbas gma-s n Hiṛudus, ɣef tmura n Iturya akk-d Tṛaxunit, ma d Lisanyas yeḥkem ɣef tmurt n Abilan.
1ጢባርዮስ ቄሣርም በነገሠ በአሥራ አምስተኛይቱ ዓመት፥ ጴንጤናዊው ጲላጦስም በይሁዳ ሲገዛ፥ ሄሮድስም በገሊላ የአራተኛው ክፍል ገዥ፥ ወንድሙ ፊልጶስም በኢጡርያስ በጥራኮኒዶስም አገር የአራተኛው ክፍል ገዥ፥ ሊሳኒዮስም በሳቢላኒስ የአራተኛው ክፍል ገዥ ሆነው ሳሉ፥
2Di lweqt-nni, ?ennan akk-d Qayif llan d lmuqedmin imeqqranen. Awal n Sidi Ṛebbi ițwaxebbeṛ-as-ed i Yeḥya, mmi-s n Zakarya, deg unezṛuf.
2ሐናና ቀያፋም ሊቃነ ካህናት ሳሉ፥ የእግዚአብሔር ቃል ወደ ዘካርያስ ልጅ ወደ ዮሐንስ በምድረ በዳ መጣ።
3Iṛuḥ ițnadi timura i d-izzin i wasif n Urdun, yețberriḥ yeqqaṛ : Beddlet tikli, uɣalet-ed ɣer webrid, aset-ed aț-țețwaɣeḍsem iwakken Sidi Ṛebbi a wen-isemmeḥ ddnubat-nwen !
3በነቢዩ በኢሳይያስ ቃል መጽሐፍ። የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮኽ ሰው ድምፅ፤ ዐዘቅቱ ሁሉ ይሙላ ተራራውና ኮረብታውም ሁሉ ዝቅ ይበል፥ ጠማማውም የቀና መንገድ ይሁን፥ ሸካራውም መንገድ ትክክል ይሁን፤ ሥጋም የለበሰ ሁሉ የእግዚአብሔርን ማዳን ይይ ተብሎ እንደ ተጻፈ ለኃጢአት ስርየት የንስሐን ጥምቀት እየሰበከ በዮርዳኖስ ዙሪያ ወዳለችው አገር ሁሉ መጣ።
4Akken i d-ițțuxebeṛ di tektabt n nnbi Iceɛya : ?-țaɣect n win ițɛeggiḍen deg wunezṛuf : Heggit abrid n Sidi Ṛebbi, ssemsawit iberdan-is !
7ስለዚህ ከእርሱ ሊጠመቁ ለወጡት ሕዝብ እንዲህ ይላቸው ነበር። እናንተ የእፉኝት ልጆች፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ?
5 Iɣezṛan, idurar ț-țɣaltin ad uɣalen d izuɣaṛ ! Iberdan iɛewjen ad țțuseggmen, wid ixesṛen ad qeɛden .
8እንግዲህ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ፤ በልባችሁም። አብርሃም አባት አለን ማለትን አትጀምሩ፤ ከእነዚህ ድንጋዮች ለአብርሃም ልጆች ሊያስነሣለት እግዚአብሔር እንዲችል እላችኋለሁና።
6 Imdanen meṛṛa ad ẓren leslak n Sidi Ṛebbi.
9አሁንስ ምሳር ደግሞ በዛፎች ሥር ተቀምጦአል፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቆረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።
7Yeḥya yeqqaṛ i lɣaci i d-ițțasen iwakken ad țwaɣeḍsen deg waman : A ccetla n yizerman, anwa i kkun-isfaqen belli tzemrem aț- țrewlem i lɛiqab i d-iteddun ?
10ሕዝቡም። እንግዲህ ምን እናድርግ? ብለው ይጠይቁት ነበር።
8Deg wayen akk txeddmem, sbeggnet-ed belli ṣfan wulawen nwen ! Ur qqaṛet ara kan deg yiman-nwen : jeddi-tneɣ d Sidna Ibṛahim, axaṭer a wen-iniɣ : seg idɣaɣen-agi, Sidi Ṛebbi yezmer a d-issufeɣ dderya i Ibṛahim.
11መልሶም። ሁለት ልብስ ያለው ለሌለው ያካፍል፥ ምግብም ያለው እንዲሁ ያድርግ ይል ነበር።
9Ațan ihi tcaquṛt thegga ɣer izuṛan n ttjuṛ, yal ttejṛa ur d-nețțak ara lfakya lɛali, aț-țețwagzem, aț-țețwaḍeggeṛ ɣer tmes.
12ቀራጮችም ደግሞ ሊጠመቁ መጥተው። መምህር ሆይ፥ ምን እናድርግ? አሉት።
10Lɣaci steqsan-t nnan-as : D acu i ɣ-ilaqen a t-nexdem ihi ?
13ከታዘዘላችሁ አብልጣችሁ አትውሰዱ አላቸው።
11Yerra-yasen : Win yesɛan sin iqendyaṛ ad yefk yiwen i win ur nesɛi ara ; win yesɛan ayen ara yečč, ad yefk i win ur nesɛi ara.
14ጭፍሮችም ደግሞ። እኛ ደግሞ ምን እናድርግ? ብለው ይጠይቁት ነበር። እርሱም። በማንም ግፍ አትሥሩ ማንንም በሐሰት አትክሰሱ፥ ደመወዛችሁም ይብቃችሁ አላቸው።
12Usan-d ula d imekkasen itețțen ayla n medden iwakken ad țwaɣeḍsen deg wasif, nnan-as : A Sidi, i nukkni yellan d imekkasen n tebzert ( leɣṛama ) d acu ara nexdem ?
15ሕዝቡም ሲጠብቁ ሳሉ ሁሉም በልባቸው ስለ ዮሐንስ። ይህ ክርስቶስ ይሆንን? ብለው ሲያስቡ ነበር፥
13Yenna-yasen : Ur țnadit ara sennig wayen i d-yenna lqanun.
16ዮሐንስ መልሶ። እኔስ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ነገር ግን የጫማውን ጠፍር መፍታት ከማይገባኝ ከእኔ የሚበረታ ይመጣል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስና በእሳት ያጠምቃችኋል፤
14Iɛeskṛiwen daɣen steqsan-t : I nukkni, d acu ara nexdem ? Yerra-yasen : Ur xeddmet ara lbaṭel, ur țțaṭṭafet ara tajɛelt, setqenɛet kan s lexlaṣ nwen.
17መንሹም በእጁ ነው፥ አውድማውንም ፈጽሞ ያጠራል፥ ስንዴውንም በጎተራው ይከታል፥ ገለባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል አላቸው።
15Yuɣ lḥal lɣaci meṛṛa llan țṛaǧun qqaṛen deg ulawen-nsen : Ahat d nețța i d Lmasiḥ !
18ስለዚህ ሕዝቡን በብዙ ሌላ ምክር እየመከራቸው ወንጌልን ይሰብክላቸው ነበር፤
16Yeḥya yenna-yasen : Nekk sseɣḍaseɣ-kkun deg waman, meɛna a d-yas win yesɛan tazmert akteṛ-iw ; ur uklaleɣ ara ad fsiɣ ula d lexyuḍ n warkasen-is. Nețța a kkun-isseɣḍes s Ṛṛuḥ iqedsen ț-țmes.
19የአራተኛው ክፍል ገዥ ሄሮድስ ግን፥ ስለ ሄሮድያዳ ስለ ወንድሙ ስለ ፊልጶስ ሚስትና ሄሮድስ ስላደረገው ሌላ ክፋት ሁሉ ዮሐንስ ስለ ገሠጸው፥
17Yeṭṭef tazzart deg wufus-is, ad yessizdeg tirect deg wennar-is, a d-ijmeɛ irden ɣer yikufan, ma d alim a t-isseṛɣ di tmes ur nxețți.
20ይህን ደግሞ ከሁሉ በላይ ጨምሮ ዮሐንስን በወኅኒ አገባው።
18Yeḥya ițbecciṛ i lɣaci lexbaṛ n lxiṛ, inehhu-ten s waṭas n yimeslayen nniḍen.
21ሕዝቡም ሁሉ ከተጠመቁ በኋላ ኢየሱስ ደግሞ ተጠመቀ። ሲጸልይም ሰማይ ተከፈተ፥
19Yesseḍlem ula d agellid Hiṛudus, yeqqaṛ-as : mačči d lḥeqq fell-ak aț-țaɣeḍ Hiṛudyad tameṭṭut n gma-k ! Ilumm-it daɣen ɣef lecɣal nniḍen n diri i gxeddem.
22መንፈስ ቅዱስም በአካል መልክ እንደ ርግብ በእርሱ ላይ ወረደ፤ የምወድህ ልጄ አንተ ነህ፥ በአንተ ደስ ይለኛል የሚል ድምፅም ከሰማይ መጣ።
20Hiṛudus ikemmel di txeṣṣarin-is, yessekcem Yeḥya ɣer lḥebs !
23ኢየሱስም ሊያስተምር ሲጀምር ዕድሜው ሠላሳ ዓመት ያህል ሆኖት ነበር እንደመሰላቸው የዮሴፍ ልጅ ሆኖ፥ የኤሊ ልጅ፥
21Mi țwaɣeḍsen lɣaci deg waman, Sidna Ɛisa yețwaɣḍes ula d nețța. Akken i gdeɛɛu ɣer Sidi Ṛebbi, igenni yeldi-d,
24የማቲ ልጅ፥ የሌዊ ልጅ፥ የሚልኪ ልጅ፥
22Ṛṛuḥ iqedsen yers-ed fell-as s ṣṣifa icuban titbirt. Yiwet n taɣect tekka-d seg yigenni tenna-d : Kečč, d mmi eɛzizen, deg-k i gella lfeṛḥ-iw.
25የዮና ልጅ፥ የዮሴፍ ልጅ፥ የማታትዩ ልጅ፥ የአሞጽ ልጅ፥ የናሆም ልጅ፥ የኤሲሊም ልጅ
23Mi gebda Sidna Ɛisa aselmed, ad yili yesɛa tlatin iseggasen di leɛmeṛ-is. ?er yemdanen yella : d mmi-s n Yusef atnan lejdud-is : Heli,
26የናጌ ልጅ፥ የማአት ልጅ፥ የማታትዩ ልጅ የሴሜይ ልጅ፥ የዮሴፍ ልጅ፥
24Matta, Lewwi, Melki, Yennay, Yusef,
27የዮዳ ልጅ፥ የዮናን ልጅ፥ የሬስ ልጅ፥ የዘሩባቤል ልጅ፥ የሰላትያል ልጅ፥ የኔሪ ልጅ፥
25Matatya, Ɛamus, Naḥun, ?esli, Naggay,
28የሚልኪ ልጅ፥ የሐዲ ልጅ፥ የዮሳስ ልጅ፥ የቆሳም ልጅ፥ የኤልሞዳም ልጅ፥ የኤር ልጅ፥
26Maḥat, Matatya, Camɛi, Yusef, Yuda,
29የዮሴዕ ልጅ፥ የኤልዓዘር ልጅ የዮራም ልጅ፥ የማጣት ልጅ፥ የሌዊ ልጅ፥
27Yuḥanan, Rica, Zurubabil, Calatyel, Niri,
30የስምዖን ልጅ፥ የይሁዳ ልጅ፥ የዮሴፍ ልጅ፥
28Melki, Addi, Qusam, Elmudan, Ɛir,
31የዮናን ልጅ፥ የኤልያቄም ልጅ፥ የሜልያ ልጅ፥ የማይናን ልጅ፥ የማጣት ልጅ፥ የናታን ልጅ
29Yusa, Elyazer, Yurim, Matta, Lewwi,
32የዳዊት ልጅ፥ የእሴይ ልጅ፥ የኢዮቤድ ልጅ፥ የቦዔዝ ልጅ፥ የሰልሞን ልጅ፥
30Semɛun, Yahuda, Yusef, Yuna, Elyaqim,
33የነአሶን ልጅ፥ የአሚናዳብ ልጅ፥ የአራም ልጅ፥ የአሮኒ ልጅ፥ የኤስሮም ልጅ፥
31Melya, Menna, Mattata, Natan, Dawed,
34የፋሬስ ልጅ፥ የይሁዳ ልጅ፥ የያዕቆብ ልጅ፥ የይስሐቅ ልጅ፥ የአብርሃም ልጅ፥ የታራ ልጅ፥
32Yassa, Ɛubed, Buɛaz, Salmun, Naḥsun,
35የናኮር ልጅ፥ የሴሮህ ልጅ፥ የራጋው ልጅ፥ የፋሌቅ ልጅ፥ የአቤር ልጅ፥ የሳላ ልጅ፥
33Ɛaminadab, Admin, Aram, ?esṛun, Fares, Yahuda,
36የቃይንም ልጅ፥ የአርፋክስድ ልጅ፥ የሴም ልጅ፥ የኖኅ ልጅ፥ የላሜህ ልጅ፥
34Yeɛqub, Isḥaq, Ibṛahim, Teraḥ, Naḥur,
37የማቱሳላ ልጅ፥ የሄኖክ ልጅ፥ የያሬድ ልጅ፥
35Saruǧ, Raɛu, Faleǧ, Ɛaber, Salaḥ,
38የመላልኤል ልጅ፥ የቃይናን ልጅ፥ የሄኖስ ልጅ፥ የሴት ልጅ፥ የአዳም ልጅ፥ የእግዚአብሔር ልጅ።
36Kenan, Arfaksad, Cam, Nuḥ, Lamek,
37Matusalaḥ, ?anux, Yared, Mahalalyel, Kenam,
38Inuc, Cit, Adem illan d mmi-s n Ṛebbi.