1Antiohijas baznīcā bija pravieši un mācītāji, starp kuriem Barnaba un Sīmanis, saukts Melnais, un kirēnietis Lūcijs, un Manaēns, kas bija uzaudzis kopā ar tetrarhu Herodu un Sauls.
1በአንጾኪያም ባለችው ቤተ ክርስቲያን ነቢያትና መምህራን ነበሩ፤ እነርሱም በርናባስ፥ ኔጌር የተባለው ስምዖንም፥ የቀሬናው ሉክዮስም፥ የአራተኛው ክፍል ገዥ የሄሮድስም ባለምዋል ምናሔ፥ ሳውልም ነበሩ።
2Kad viņi kalpoja Kungam un gavēja, Svētais Gars sacīja tiem: Nošķiriet man Saulu un Barnabu darbam, kādam es tos esmu aicinājis!
2እነዚህም ጌታን ሲያመልኩና ሲጦሙ መንፈስ ቅዱስ። በርናባስንና ሳውልን ለጠራኋቸው ሥራ ለዩልኝ አለ።
3Tad viņi gavēja un lūdza Dievu, un, tiem rokas uzlikuši, atlaida tos.
3በዚያን ጊዜም ከጦሙ ከጸለዩም እጃቸውንም ከጫኑ በኋላ አሰናበቱአቸው።
4Un tie, Svētā Gara sūtīti, aizgāja uz Seleikiju, bet no turienes kuģī pārcēlās uz Kipru.
4እነርሱም በመንፈስ ቅዱስ ተልከው ወደ ሴሌውቅያ ወረዱ፤ ከዚያም በመርከብ ወደ ቆጵሮስ ሄዱ።
5Un viņi, nonākuši Salamīnā, sludināja Dieva vārdu jūdu sinagogās, un Jānis tiem bija palīgs.
5በስልማናም በነበሩ ጊዜ በአይሁድ ምኵራቦች የእግዚአብሔርን ቃል ሰበኩ፤ አገልጋይም ዮሐንስ ነበራቸው።
6Un tie, pārstaigājuši visu salu līdz Pafai, atrada kādu jūdu vīru, vārdā Barjēzu, burvi, viltus pravieti.
6ደሴቲቱንም ሁሉ እስከ ጳፉ በዞሩ ጊዜ፥ በርያሱስ የሚሉትን ጠንቋይና ሐሰተኛ ነቢይ የሆነውን አንድ አይሁዳዊ ሰው አገኙ፤
7Tas bija kopā ar prokonsulu Sergiju Pāvilu, ļoti saprātīgu vīru. Šis, ataicinājis Barnabu un Saulu, vēlējās dzirdēt Dieva vārdu.
7እርሱም አስተዋይ ሰው ከሆነው ሰርግዮስ ጳውሎስ ከሚባለው አገረ ገዥ ጋር ነበረ። ይህም በርናባስንና ሳውልን ወደ እርሱ ጠርቶ የእግዚአብሔርን ቃል ሊሰማ ፈለገ።
8Bet tiem pretojās burvis Elims (tā tulko viņa vārdu), cenzdamies prokonsulu novērst no ticības.
8ጠንቋዩ ግን ኤልማስ፥ ስሙ እንዲሁ ይተረጐማልና፥ አገረ ገዡን ከማመን ሊያጣምም ፈልጎ ተቃወማቸው።
9Bet Sauls, kas ir arī Pāvils, Svētā Gara pilns, uzlūkojis viņu,
9ጳውሎስ የተባለው ሳውል ግን መንፈስ ቅዱስን ተሞልቶ ትኵር ብሎ ሲመለከተው።
10Sacīja: Ak, tu, sātana bērns, visas viltības un melu pilns, katras taisnības ienaidnieks, vai tu nemitēsies sagrozīt Kunga taisnos ceļus?
10አንተ ተንኰል ሁሉ ክፋትም ሁሉ የሞላብህ፥ የዲያብሎስ ልጅ፥ የጽድቅም ሁሉ ጠላት፥ የቀናውን የጌታን መንገድ ከማጣመም አታርፍምን?
11Un, lūk, Kunga roka ir pret tevi; un tu būsi akls un kādu laiku neredzesi sauli. Un tūdaļ krēsla un tumsa nāca pār viņu, un viņš, apkārt staigādams, meklēja, kas viņam sniegtu roku.
11አሁንም፥ እነሆ፥ የጌታ እጅ በአንተ ላይ ናት፥ ዕውርም ትሆናለህ እስከ ጊዜውም ፀሐይን አታይም አለው። ያን ጊዜም ጭጋግና ጨለማ ወደቀበት፥ በእጁም የሚመራውን እየዞረ ፈለገ።
12Tad prokonsuls, redzēdams notikušo, ticēja, brīnīdamies par Kunga mācību.
12በዚያን ጊዜ አገረ ገዡ የተደረገውን ባየ ጊዜ ከጌታ ትምህርት የተነሣ ተገርሞ አመነ።
13Aizbraukušu no Pafas, Pāvils un tie, kas kopā ar viņu bija, nonāca Pamfilijas Pergā, bet Jānis šķīrās no viņiem un atgriezās Jeruzalemē.
13ጳውሎስም ከጓደኞቹ ጋር ከጳፉ ተነሥቶ የጵንፍልያ ወደምትሆን ወደ ጴርጌን መጣ፤ ዮሐንስም ከእነርሱ ተለይቶ ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሰ።
14No Pergas, tālāk iedami, viņi nonāca Pizidijas Antiohijā, un, iegājuši sabata dienā sinagogā, apsēdās.
14እነርሱ ግን ከጴርጌን አልፈው የጲስድያ ወደምትሆን ወደ አንጾኪያ ደረሱ፤ በሰንበትም ቀን ወደ ምኵራብ ገብተው ተቀመጡ።
15Pēc bauslības un praviešu nolasīšanas sinagogas priekšnieki sūtīja pie viņiem, sacīdami: Brāļi, ja jums ir kādi pamācības vārdi ļaudīm, tad sakiet!
15ሕግና ነቢያትም ከተነበቡ በኋላ የምኵራቡ አለቆች። ወንድሞች ሆይ፥ ሕዝብን የሚመክር ቃል እንዳላችሁ ተናገሩ ብለው ላኩባቸው።
16Tad Pāvils piecēlās, ar roku norādījis klusēt, sacīja: Izraēliešu vīri un jūs, kas bīstaties Dievu, klausieties!
16ጳውሎስም ተነሣና በእጁ ጠቅሶ እንዲህ አለ። የእስራኤል ሰዎችና እግዚአብሔርን የምትፈሩት ሆይ፥ ስሙ።
17Izraēļa tautas Dievs izredzēja mūsu tēvus un paaugstināja tautu, kad viņi bija piedzīvotāji Ēģiptes zemē un, paceltu roku, izveda viņus no tās,
17የዚህ የእስራኤል ሕዝብ አምላክ አባቶቻችንን መርጦ በግብፅ አገር በእንግድነት ሳሉ ሕዝቡን ከፍ ከፍ አደረጋቸው፥ ከፍ ባለችውም ክንዱ ከዚያ አወጣቸው።
18Un četrdesmit gadu laikā Viņš pacieta to izturēšanos tuksnesī.
18በበረሀም አርባ ዓመት ያህል መገባቸው።
19Viņš iznīcināja septiņas tautas Kanaana zemē un ar lozi piešķīra tiem viņu zemi
19በከነዓንም አገር ሰባት አሕዛብን አጥፍቶ ምድራቸውን አወረሳቸው።
20Apmēram pēc četri simti piecdesmit gadiem; pēc tam Viņš deva soģus līdz pravietim Samuēlam.
20ከዚህም በኋላ እስከ ነቢዩ እስከ ሳሙኤል ድረስ አራት መቶ አምሳ ዓመት ያህል መሳፍንትን ሰጣቸው።
21Pēc tam viņi prasīja ķēniņu, un Dievs deva tiem Saulu, Kīsa dēlu, Benjamina cilts vīru, četrdesmit gadu ilgi.
21ከዚያም ወዲያ ንጉሥን ያነግሥላቸው ዘንድ ለመኑ፥ እግዚአብሔርም ከብንያም ወገን የሚሆን ሰው የቂስን ልጅ ሳኦልን አርባ ዓመት ሰጣቸው፤
22To atmetis, Viņš iecēla tiem ķēniņu Dāvidu. Tam Viņš, liecību dodams, sacīja: Es atradu Dāvidu, Jeses dēlu, vīru pēc savas sirds, kas darīs visu, ko vēlos. (1 Ķēn.13,14; Ps.88,21)
22እርሱንም ከሻረው በኋላ ዳዊትን በእነርሱ ላይ እንዲነግሥ አስነሣው፥ ሲመሰክርለትም። እንደ ልቤ የሆነ ሰው ፈቃዴንም ሁሉ የሚያደርግ የእሴይን ልጅ ዳዊትን አገኘሁ አለ።
23No viņa pēcnācējiem Dievs saskaņā ar solījumu sūtīja Izraēlim Pestītāju Jēzu.
23ከዚህም ሰው ዘር እግዚአብሔር እንደ ተስፋው ቃል ለእስራኤል መድኃኒትን እርሱም ኢየሱስን አመጣ።
24Pirms Viņa atnākšanas Jānis sludināja visai Izraēļa tautai grēku nožēlošanas kristību.
24ከመምጣቱ በፊት ዮሐንስ አስቀድሞ ለእስራኤል ሕዝብ ሁሉ የንስሐን ጥምቀት ሰብኮ ነበር።
25Bet, kad Jānis bija pabeidzis savas gaitas, viņš sacīja: Es neesmu tas, par ko jūs mani turat, bet, lūk, pēc manis nāk Tas, kam neesmu cienīgs atraisīt kāju apavus.
25ዮሐንስም ሩጫውን ሲፈጽም ሳለ። እኔ ማን እንደ ሆንሁ ታስባላችሁ? እኔስ እርሱን አይደለሁም፤ ነገር ግን እነሆ፥ የእግሩን ጫማ እፈታ ዘንድ ከማይገባኝ ከእኔ በኋላ ይመጣል ይል ነበር።
26Brāļi, Ābrahama cilts bērni, un jūs, kas bīstaties Dievu, jums šis pestīšanas vārds ir sūtīts!
26እናንተ ወንድሞቻችን፥ የአብርሃም ዘር ልጆች ከእናንተ መካከልም እግዚአብሔርን የምትፈሩ ሆይ፥ ለእናንተ የዚህ የመዳን ቃል ተላከ።
27Jo Jeruzalemes iedzīvotāji un viņu priekšnieki, Viņu neatzīdami un notiesādami, izpildīja praviešu vārdus, kas katrā sabatā tiek lasīti.
27በኢየሩሳሌም የሚኖሩ ሰዎችና አለቆቻቸው እርሱንና በየሰንበቱ የሚነበቡትን የነቢያትን ድምፆች ስላላወቁ በፍርዳቸው ፈጽመዋልና፤
28Un tie, nekādu nāves vainu pie Viņa neatraduši, prasīja Pilātam, lai Viņu nonāvētu.
28ለሞትም የሚያደርስ ምክንያት አንድ ስንኳ ባያገኙበት፥ ይገድለው ዘንድ ጲላጦስን ለመኑት፤
29Kad tie visu bija izpildījuši, kas par Viņu rakstīts, noņēmuši Viņu no krusta, tie ielika Viņu kapā.
29ስለ እርሱም የተጻፈውን ሁሉ በፈጸሙ ጊዜ ከእንጨት አውርደው በመቃብር አኖሩት።
30Bet trešajā dienā Dievs uzmodināja Viņu no miroņiem, un Viņš daudzās dienās parādījās tiem,
30እግዚአብሔር ግን ከሙታን አስነሣው፤
31Kas kopā ar Viņu no Galilejas atnāca Jeruzalemē. Tie līdz šim ir Viņa liecinieki tautā.
31በሕዝብም ዘንድ ምስክሮቹ ለሆኑት ከእርሱ ጋር ከገሊላ ወደ ኢየሩሳሌም ለወጡት ብዙ ቀን ታያቸው።
32Un mēs pasludinām jums to solījumu, kas dots mūsu tēviem;
32እኛም ለአባቶች የተሰጠውን ተስፋ የምስራቹን ለእናንተ እንሰብካለን፤
33Jo Dievs, uzmodinādams Jēzu, izpildīja to mūsu bērniem, kā tas otrā psalmā rakstīts: Tu esi mans dēls, šodien es Tevi esmu dzemdinājis. (Ps.2,7)
33ይህን ተስፋ እግዚአብሔር በሁለተኛው መዝሙር ደግሞ። አንተ ልጄ ነህ እኔ ዛሬ ወለድሁህ ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ኢየሱስን አስነሥቶ ለእኛ ለልጆቻቸው ፈጽሞአልና።
34Bet ka Viņš To no miroņiem uzmodinājis, un Tas jau vairs iznīcībā neatgriezīsies, to Viņš tā pateicis: Es jums došu Dāvida uzticamos svētumus. (Is.55,3)
34እንደገናም ወደ መበስበስ እንዳይመለስ ከሙታን እንደ አስነሣው፥ እንዲህ። የታመነውን የዳዊትን ቅዱስ ተስፋ እሰጣችኋለሁ ብሎአል።
35Tāpat Viņš arī citur saka: Tu nedosi savam Svētajam redzēt satrūdēšanu. (Ps.15,10)
35ደግሞ በሌላ ስፍራ። ቅዱስህን መበስበስን ያይ ዘንድ አትሰጠውም ይላልና።
36Bet Dāvids, nokalpojis savā paaudzē Dieva prātam, aizmiga, un viņš tika guldīts pie saviem tēviem un redzēja satrūdēšanu. (3.Ķēn.2,10)
36ዳዊትም በራሱ ዘመን የእግዚአብሔርን አሳብ ካገለገለ በኋላ አንቀላፋ፥ ከአባቶቹም ጋር ተጨምሮ መበስበስን አየ፤
37Bet Tas, ko Dievs uzmodināja no miroņiem, neredzēja satrūdēšanu.
37ይህ እግዚአብሔር ያስነሣው ግን መበስበስን አላየም።
38Tāpēc, brāļi, lai jums zināms, ka caur Viņu tiek jums pasludināta grēku piedošana, un visās tanīs lietās, no kā jūs Mozus bauslībā nevarējāt attaisnoties,
38እንግዲህ ወንድሞች ሆይ፥ በእርሱ በኩል የኃጢአት ስርየት እንዲነገርላችሁ፥ በሙሴም ሕግ ትጸድቁበት ዘንድ ከማይቻላችሁ ሁሉ ያመነ ሁሉ በእርሱ እንዲጸድቅ በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን።
39Ikviens, kas tic, caur Viņu tiek attaisnots.
40እንግዲህ። እናንተ የምትንቁ፥ እዩ ተደነቁም ጥፉም አንድ ስንኳ ቢተርክላችሁ የማታምኑትን ሥራ በዘመናችሁ እኔ እሠራለሁና ተብሎ በነቢያት የተነገረው እንዳይደርስባችሁ ተጠንቀቁ።
40Tāpēc, pielūkojiet, ka pār jums nenāk tas, ko pravieši sacījuši:
42በወጡም ጊዜ ይህን ነገር በሚመጣው ሰንበት ይነግሩአቸው ዘንድ ለመኑአቸው።
41Skatieties, nievātāji, un brīnieties, un iznīkstiet, jo es daru darbu jūsu dienās, darbu, kam jūs neticēsiet, ja kāds jums par to stāstīs.
43ጉባኤውም ከተፈታ በኋላ ከአይሁድና ወደ ይሁዲነት ገብተው ከሚያመልኩ ብዙዎች ጳውሎስንና በርናባስን ተከተሉአቸው፥ እነርሱም ሲነግሩአቸው በእግዚአብሔር ጸጋ ጸንተው እንዲኖሩ አስረዱአቸው።
42Viņiem izejot, tie lūdza, lai nākošajā sabatā tiem runā šos vārdus.
44በሁለተኛውም ሰንበት ከጥቂቶቹ በቀር የከተማው ሰው ሁሉ የእግዚአብሔርን ቃል ይሰሙ ዘንድ ተሰበሰቡ።
43Kad sinagoga bija atlaista, daudzi jūdi un dievbijīgie prozelīti sekoja Pāvilam un Barnabam; viņi tiem runāja un skubināja pastāvēt Dieva žēlastībā.
45አይሁድም ብዙ ሕዝብ ባዩ ጊዜ ቅንዓት ሞላባቸው፥ እየተሳደቡም ጳውሎስ የተናገረውን ቃል ተቃወሙ።
44Nākošajā sabatā gandrīz visa pilsēta sapulcējās klausīties Dieva vārdu.
46ጳውሎስና በርናባስም ገልጠው። የእግዚአብሔር ቃል አስቀድሞ ለእናንተ ይነገር ዘንድ ያስፈልጋል፤ ከገፋችሁትና የዘላለም ሕይወት እንዳይገባችሁ በራሳችሁ ከፈረዳችሁ ግን፥ እነሆ፥ ወደ አሕዛብ ዘወር እንላለን።
45Bet jūdi, redzēdami daudz ļaužu, iedegās naidā un zaimodami runāja pretim tam, ko Pāvils sacīja.
47እንዲሁ ጌታ። እስከ ምድር ዳርቻ ድረስ ለማዳን ትሆን ዘንድ ለአሕዛብ ብርሃን አድርጌሃለሁ ብሎ አዞናልና አሉ።
46Tad Pāvils un Barnaba vaļsirdīgi pateica: Dieva vārdu vajadzēja vispirms jums sludināt, bet tā kā jūs to atmetāt un sevi uzskatāt par mūžīgās dzīves necienīgiem, tad, lūk, mēs griežamies pie pagāniem.
48አሕዛብም ሰምተው ደስ አላቸው የእግዚአብሔርንም ቃል አከበሩ፥ ለዘላለም ሕይወትም የተዘጋጁ ሁሉ አመኑ፤
47Jo tā Kungs mums pavēlējis: Es Tevi nolikšu pagāniem par gaismu, lai Tu būtu pestīšana līdz pasaules galam. (Is.49,6)
49የጌታም ቃል በአገሩ ሁሉ ተስፋፋ።
48Pagāni, to dzirdēdami, priecājās un godināja Kunga vārdu; un tie, kas mūžīgai dzīvei bija izredzēti, ticēja.
50አይሁድ ግን የሚያመልኩትን የከበሩትንም ሴቶችና የከተማውን መኳንንት አወኩ፥ በጳውሎስና በበርናባስም ላይ ስደትን አስነሥተው ከአገራቸው አወጡአቸው።
49Un Kunga vārds izpaudās visā apgabalā.
51እነርሱ ግን የእግራቸውን ትቢያ አራግፈውባቸው ወደ ኢቆንዮን መጡ።
50Bet jūdi, sakūdījuši dievbijīgas un cienītas sievietes un pilsētas ievērojamākos vīrus, sacēla vajāšanu pret Pāvilu un Barnabu un izdzina viņus no savām robežām.
52በደቀ መዛሙርትም ደስታና መንፈስ ቅዱስ ሞላባቸው።
51Un tie, nokratījuši uz viņiem putekļus no savām kājām, aizgāja uz Ikoniju.
52Bet mācekļi bija prieka un Svētā Gara pilni.