Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

Acts

5

1Bet kāds vīrs, vārdā Ananija, un viņa sieva Safīra pārdeva tīrumu
1ሐናንያም የተባለ አንድ ሰው ሰጲራ ከተባለች ከሚስቱ ጋር መሬት ሸጠ፥
2Un ar sievas ziņu noslēpa daļu no tīruma maksas, bet kādu daļu atnesa un nolika pie apustuļu kājām.
2ሚስቱም ደግሞ ስታውቅ ከሽያጩ አስቀረና እኩሌታውን አምጥቶ በሐዋርያት እግር አጠገብ አኖረው።
3Tad Pēteris sacīja: Ananij, kāpēc sātans iekārdināja tavu sirdi, lai tu melotu Svētajam Garam un noslēptu daļu no tīruma maksas?
3ጴጥሮስም። ሐናንያ ሆይ፥ መንፈስ ቅዱስን ታታልልና ከመሬቱ ሽያጭ ታስቀር ዘንድ ሰይጣን በልብህ ስለ ምን ሞላ?
4Vai tev piederošais nevarēja tā palikt un vai pēc pārdošanas nebija tavā varā? Kāpēc tu šo lietu ieņēmi savā sirdī? Tu nesameloji cilvēkam, bet Dievam.
4ሳትሸጠው የአንተ አልነበረምን? ከሸጥኸውስ በኋላ በሥልጣንህ አልነበረምን? ይህን ነገር ስለ ምን በልብህ አሰብህ? እግዚአብሔርን እንጂ ሰውን አልዋሸህም አለው።
5Tad Ananija, dzirdēdams šos vārdus, pakrita un nomira; un visus, kas to dzirdēja, pārņēma lielas bailes.
5ሐናንያም ይህን ቃል ሰምቶ ወደቀ ሞተም፤ በሰሙትም ሁሉ ላይ ታላቅ ፍርሃት ሆነ።
6Tad jaunekļi piecēlušies nogādāja viņu prom un, iznesuši arā, apbedīja.
6ጐበዞችም ተነሥተው ከፈኑት አውጥተውም ቀበሩት።
7Bet notika, ka pēc apmēram trijām stundām, nezinādama, kas bija noticis, atnāca arī viņa sieva.
7ከሦስት ሰዓት ያህል በኋላም ሚስቱ የሆነውን ሳታውቅ ገባች።
8Tad Pēteris viņai sacīja: Saki man, sieviet, vai jūs par tādu maksu pārdevāt tīrumu? Un viņa sacīja: Jā, par tādu!
8ጴጥሮስም መልሶ። እስቲ ንገሪኝ፥ መሬታችሁን ይህን ለሚያህል ሸጣችሁትን? አላት። እርስዋም። አዎን፥ ይህን ለሚያህል ነው አለች።
9Tad Pēteris teica viņai: Kāpēc jūs esat vienojušies kārdināt Kunga garu? Lūk, to kājas ir pie durvīm, kas apbedīja tavu vīru, un viņi aiznesīs arī tevi.
9ጴጥሮስም። የጌታን መንፈስ ትፈታተኑ ዘንድ ስለ ምን ተስማማችሁ? እነሆ፥ ባልሽን የቀበሩት ሰዎች እግር በደጅ ነው አንቺንም ያወጡሻል አላት።
10Tūliņ tā nokrita pie viņa kājām un nomira. Un jaunekļi ienākuši atrada to mirušu, un viņi aiznesa to un apraka pie viņas vīra.
10ያን ጊዜም በእግሩ አጠገብ ወደቀች ሞተችም፤ ጐበዞችም ሲገቡ ሞታ አገኙአት አውጥተውም በባልዋ አጠገብ ቀበሩአት።
11Un lielas bailes pārņēma visu draudzi un visus tos, kas to dzirdēja.
11በቤተ ክርስቲያን ሁሉና ይህንም በሰሙ ሁሉ ላይ ታላቅ ፍርሃት ሆነ።
12Bet caur apustuļu rokām notika tautā daudz zīmju un brīnumu; un visi vienprātīgi bija kopā Salomona priekštelpā.
12በሐዋርያትም እጅ ብዙ ምልክትና ድንቅ በሕዝብ መካከል ይደረግ ነበር፤ ሁሉም በአንድ ልብ ሆነው በሰሎሞን ደጅ መመላለሻ ነበሩ።
13Bet no pārējiem neviens neuzdrošinājās tiem piebiedroties, bet tauta tos ļoti godināja.
13ከሌሎችም አንድ ስንኳ ሊተባበራቸው የሚደፍር አልነበረም፥
14Tad arvien vairāk auga to vīriešu un sieviešu skaits, kas ticēja uz Kungu,
14ሕዝቡ ግን ያከብሩአቸው ነበር፤ የሚያምኑትም ከፊት ይልቅ ለጌታ ይጨመሩለት ነበር፤ ወንዶችና ሴቶችም ብዙ ነበሩ።
15Tā kā tie iznesa slimos ielās un nolika gultās un nestavās, lai, Pēterim garām ejot, kaut viņa ēna kādu no tiem apēnotu un tie atbrīvotos no savām kaitēm.
15ስለዚህም ጴጥሮስ ሲያልፍ ጥላውም ቢሆን ከእነርሱ አንዱን ይጋርድ ዘንድ ድውያንን ወደ አደባባይ አውጥተው በአልጋና በወሰካ ያኖሩአቸው ነበር።
16Tad sapulcējās Jeruzalemē arī daudzi no kaimiņu pilsētām; tie atnesa neveselos un ļauno garu apsēstos, un tie visi tika izdziedināti.
16ደግሞም በኢየሩሳሌም ዙሪያ ካለችው ከተማ ድውያንንና በርኵሳን መናፍስት የተሣቀዩትን እያመጡ ብዙ ሰዎች ይሰበስቡ ነበር፤ ሁሉም ይፈወሱ ነበር።
17Tad cēlās augstais priesteris un visi, kas kopā ar viņu bija (tie piederēja pie saduceju sektas), kļuva dusmu pilni
17ሊቀ ካህናቱ ግን የሰዱቃውያን ወገን ሆነውም ከእርሱ ጋር የነበሩት ሁሉ ተነሡ ቅንዓትም ሞላባቸው።
18Un apcietināja apustuļus, un novietoja tos publiskā cietumā.
18በሐዋርያትም ላይ እጃቸውን ጭነው በሕዝቡ ወኅኒ ውስጥ አኖሩአቸው።
19Bet Kunga eņģelis naktī atvēra cietuma durvis, izveda viņus ārā un sacīja:
19የጌታ መልአክ ግን በሌሊት የወኅኒውን ደጅ ከፍቶ አወጣቸውና።
20Ejiet un, dievnamā nostājušies, runājiet ļaudīm visus šīs dzīvības vārdus!
20ሂዱና ቆማችሁ የዚህን ሕይወት ቃል ሁሉ ለሕዝብ በመቅደስ ንገሩ አላቸው።
21To dzirdējuši, viņi rīta agrumā iegāja svētnīcā un mācīja. Tad ieradās augstais priesteris un tie, kas ar viņu kopā bija, un sasauca augsto tiesu un visus Izraēļa bērnu vecākos un nosūtīja uz cietumu atvest tos.
21በሰሙም ጊዜ ማልደው ወደ መቅደስ ገብተው አስተማሩ። ግን ሊቀ ካህናቱና ከእርሱ ጋር የነበሩት መጥተው ሸንጎውንና የእስራኤልን ልጆች ሽማግሌዎች ሁሉ በአንድነት ጠሩ፥ ያመጡአቸውም ዘንድ ወደ ወኅኒ ላኩ።
22Bet kad kalpi atnāca un, cietumu atvēruši, tos neatrada, viņi atgriezās un paziņoja,
22ሎሌዎችም መጥተው በወኅኒው አላገኙአቸውም፤ ተመልሰውም። ወኅኒው በጣም በጥንቃቄ ተዘግቶ ጠባቂዎችም በደጁ ፊት ቆመው አገኘን፥ በከፈትን ጊዜ ግን በውስጡ አንድ ስንኳ አላገኘንም አሉአቸው።
23Sacīdami: Mēs cietumu gan atradām visā rūpībā aizslēgtu un sargus durvju priekšā stāvot, bet, atvēruši to, mēs iekšā nevienu neatradām.
24የመቅደስ አዛዥና የካህናት አለቆችም ይህን ነገር በሰሙ ጊዜ። እንጃ ይህ ምን ይሆን? እያሉ ስለ እነርሱ አመነቱ።
24Bet svētnīcas priekšnieks un augstie priesteri, dzirdēdami šos vārdus, bija neziņā par to, kas noticis.
25አንድ ሰውም መጥቶ። እነሆ፥ በወኅኒ ያኖራችኋቸው ሰዎች እየቆሙ ሕዝቡንም እያስተማሩ በመቅደስ ናቸው ብሎ አወራላቸው።
25Bet kāds atnācis paziņoja viņiem: Lūk, vīri, ko jūs iemetāt cietumā, stāv dievnamā un māca ļaudis.
26በዚያን ጊዜ አዛዡ ከሎሌዎች ጋር ሄዶ አመጣቸው፥ በኃይል ግን አይደለም፤ ሕዝቡ እንዳይወግሩአቸው ይፈሩ ነበርና።
26Tad svētnīcas priekšnieks ar kalpiem aizgāja un atveda viņus, nepielietojot varu, jo baidījās no ļaudīm, ka tie nenomētātu viņus akmeņiem.
27አምጥተውም በሸንጎ አቆሙአቸው።
27Un tie, viņus atveduši, novietoja augstajā tiesā. Tad augstais priesteris jautāja viņiem,
28ሊቀ ካህናቱም። በዚህ ስም እንዳታስተምሩ አጥብቀን አላዘዝናችሁምን? እነሆም፥ ኢየሩሳሌምን በትምህርታችሁ ሞልታችኋል፤ የዚያንም ሰው ደም በእኛ ታመጡብን ዘንድ ታስባላችሁ ብሎ ጠየቃቸው።
28Sacīdams: Mēs jums stingri pavēlējām nemācīt šinī vārdā. Un jūs, lūk, piepildāt Jeruzalemi ar savu mācību un gribat šī Cilvēka asinis saukt pār mums.
29ጴጥሮስና ሐዋርያትም መልሰው አሉ። ከሰው ይልቅ ለእግዚአብሔር ልንታዘዝ ይገባል።
29Bet Pēteris un apustuļi atbildēja, sacīdami: Dievam jāklausa vairāk nekā cilvēkiem.
30እናንተ በእንጨት ላይ ሰቅላችሁ የገደላችሁትን ኢየሱስን የአባቶቻችን አምላክ አስነሣው፤
30Mūsu tēvu Dievs uzmodināja Jēzu, kuru jūs, piesitot krustā, nonāvējāt.
31ይህን እግዚአብሔር፥ ለእስራኤል ንስሐን የኃጢአትንም ስርየት ይሰጥ ዘንድ፥ ራስም መድኃኒትም አድርጎ በቀኙ ከፍ ከፍ አደረገው።
31Dievs ar savu labo roku Viņu paaugstinājis par Valdnieku un Pestītāju, lai Izraēli vestu pie grēku nožēlošanas un to piedošanas.
32እኛም ለዚህ ነገር ምስክሮች ነን፥ ደግሞም እግዚአብሔር ለሚታዘዙት የሰጠው መንፈስ ቅዱስ ምስክር ነው።
32Mēs esam šo vārdu liecinieki un arī Svētais Gars, ko Dievs devis visiem, kas Viņam paklausa.
33እነርሱም ሲሰሙ በጣም ተቈጡ ሊገድሉአቸውም አሰቡ።
33To dzirdējuši, tie saniknojās un nodomāja viņus nonāvēt.
34ነገር ግን በሕዝብ ሁሉ ዘንድ የከበረ የሕግ መምህር ገማልያል የሚሉት አንድ ፈሪሳዊ በሸንጎ ተነሥቶ ሐዋርያትን ጥቂት ፈቀቅ እንዲያደርጉአቸው አዘዘ፥
34Bet kāds farizejs, vārdā Gamaliēls, visā tautā iecīnīts bauslības mācītājs, piecēlās augstajā tiesā un lika šos cilvēkus uz īsu brīdi izvest ārā.
35እንዲህም አላቸው። የእስራኤል ሰዎች ሆይ፥ ስለ እነዚህ ሰዎች ምን እንደምታደርጉ ለራሳችሁ ተጠንቀቁ።
35Un viņš tiem sacīja: Izraēliešu vīri, padomājiet sevī, ko jūs gribat darīt ar šiem cilvēkiem!
36ከዚህ ወራት አስቀድሞ ቴዎዳስ። እኔ ታላቅ ነኝ ብሎ ተነሥቶ ነበርና፥ አራት መቶ የሚያህሉ ሰዎችም ከእርሱ ጋር ተባበሩ፤ እርሱም ጠፋ የሰሙትም ሁሉ ተበተኑ እንደ ምናምንም ሆኑ።
36Jo pirms kādām dienām sacēlās Toedass, sacīdams, ka viņš kaut kas esot. Viņam piebiedrojās skaitā ap četri simti vīru. Viņu nonāvēja; un visi, kas viņam ticēja, tika izklīdināti un iznīcināti.
37ከዚህ በኋላ ሰዎች በተጻፉበት ዘመን የገሊላው ይሁዳ ተነሣ ብዙ ሰዎችንም አሸፍቶ አስከተለ፤ እርሱም ጠፋ የሰሙትም ሁሉ ተበታተኑ።
37Pēc viņa pierakstīšanās laikā sadumpojās galilejietis Jūdass un aizrāva sev līdz tautu; bet viņš pats gāja bojā, un visi, kas viņam pievienojās, tika izklīdināti.
38አሁንም እላችኋለሁ። ከእነዚህ ሰዎች ተለዩ ተዉአቸውም፤ ይህ አሳብ ወይም ይህ ሥራ ከሰው እንደ ሆነ ይጠፋልና፤
38Tāpēc es jums tagad saku: atkāpieties no šiem cilvēkiem un atstājiet tos, jo, ja šis ir cilvēku nodoms un darbs, tad tas neiznāks.
39ከእግዚአብሔር እንደ ሆነ ግን ታጠፉአቸው ዘንድ አይቻላችሁም፥ በእርግጥ ከእግዚአብሔር ጋር ስትጣሉ ምናልባት እንዳትገኙ።
39Bet ja Dieva, tad jūs nevarēsiet to iznīcināt. Pretējā gadījumā jūs izrādīsities Dieva pretinieki. Tie viņam piekrita.
40ሰሙትም፥ ሐዋርያትንም ወደ እነርሱ ጠርተው ገረፉአቸው፥ በኢየሱስም ስም እንዳይናገሩ አዝዘው ፈቱአቸው።
40Un viņi, pasaukuši apustuļus, šaustīja tos un, piekodinādami nekad vairs nerunāt Jēzus vārdā, atlaida tos.
41እነርሱም ስለ ስሙ ይናቁ ዘንድ የተገባቸው ሆነው ስለ ተቈጠሩ ከሸንጎው ፊት ደስ እያላቸው ወጡ፤
41Tad viņi priecādamies aizgāja no augstās tiesas, jo bija atzīti par cienīgiem Jēzus vārda dēļ ciest negodu.
42ዕለት ዕለትም በመቅደስና በቤታቸው ስለ ኢየሱስ እርሱ ክርስቶስ እንደ ሆነ ማስተማርንና መስበክን አይተዉም ነበር።
42Bet viņi nemitējās svētnīcā un mājās ik dienas mācīt un sludināt Jēzu Kristu.