1Tāpēc, atstājuši Kristus mācības sākumu, pāriesim uz pilnīgāku; un neliksim atkal pamatu atgriešanai no mirušajiem darbiem un ticībai uz Dievu,
1ስለዚህ የክርስቶስን ነገር መጀመሪያ የሚናገረውን ቃል ትተን ወደ ፍጻሜ እንሂድ፤ መሠረትን ደግመን አንመሥርት፥ እርሱም ከሞተ ሥራ ንስሐና በእግዚአብሔር እምነት፥ ስለ ጥምቀቶችና እጆችንም ስለ መጫን ስለ ሙታንም ትንሣኤ ስለ ዘላለም ፍርድም ትምህርት ነው።
2Mācībai par kristību un roku uzlikšanu, un mirušo augšāmcelšanos, un mūžīgo tiesu.
3እግዚአብሔርም ቢፈቅድ ይህን እናደርጋለን።
3Arī to mēs darīsim, ja tikai Dievs atļaus.
4አንድ ጊዜ ብርሃን የበራላቸውን ሰማያዊውንም ስጦታ የቀመሱትን ከመንፈስ ቅዱስም ተካፋዮች ሆነው የነበሩትን
4Jo neiespējami tos, kas reiz apgaismoti, baudījuši arī debess dāvanas un kļuvuši Svētā Gara dalībnieki,
5መልካሙንም የእግዚአብሔርን ቃልና ሊመጣ ያለውን የዓለም ኃይል የቀመሱትን
5Bez tam baudījuši labo Dieva vārdu un nākamā mūža spēku,
6በኋላም የካዱትን እንደገና ለንስሐ እነርሱን ማደስ የማይቻል ነው፤ ለራሳቸው የእግዚአብሔርን ልጅ ይሰቅሉታልና ያዋርዱትማልና።
6Bet atkrituši, vest atkal pie atgriešanās; tie Dieva Dēlu, no jauna izzobodami, sit sev krustā.
7ብዙ ጊዜ በእርስዋ ላይ የሚወርደውን ዝናብ የምትጠጣ መሬት፥ ለሚያርሱአትም ደግሞ የምትጠቅምን አትክልት የምታበቅል፥ ከእግዚአብሔር በረከትን ታገኛለችና፤
7Jo zeme, kas uzsūc sevī bieži līstošo lietu un audzē stādus, noderīgus tiem, kas to apstrādā, saņem Dieva svētību;
8እሾህና ኵርንችትን ግን ብታወጣ፥ የተጣለች ናት ለመረገምም ትቀርባለች፥ መጨረሻዋም መቃጠል ነው።
8Bet ja audzē ērkšķus un dadžus, tad tā nederīga un lāstam tuvu, tās gals ir izdegšana.
9ስለ እናንተ ግን፥ ወዳጆች ሆይ፥ ምንም እንኳ እንዲሁ ብንናገር፥ አብልጦ የሚሻለውና ለመዳን የሚሆነው እንዲሆንላችሁ ተረድተናል።
9Bet lai gan tā jums runājam, vismīļie, mums ir labāka un pestīšanai tuvāka pārliecība.
10እግዚአብሔር፥ ቅዱሳንን ስላገለገላችሁ እስከ አሁንም ስለምታገለግሉአቸው፥ ያደረጋችሁትን ሥራ ለስሙም ያሳያችሁትን ፍቅር ይረሳ ዘንድ ዓመፀኛ አይደለምና።
10Jo Dievs nav netaisnīgs. Viņš neaizmirsīs jūsu darbus un mīlestību, ko jūs parādījāt Viņa vārdā, kalpojuši un kalpodami svētajiem.
11በእምነትና በትዕግሥትም የተስፋውን ቃል የሚወርሱትን እንድትመስሉ እንጂ ዳተኞች እንዳትሆኑ፥ ተስፋ እስኪሞላ ድረስ እያንዳንዳችሁ ያን ትጋት እስከ መጨረሻ እንድታሳዩ እንመኛለን።
11Bet mēs vēlamies, lai katrs no jums parādītu to pašu centību cerības piepildīšanā līdz galam.
13እግዚአብሔርም ለአብርሃም ተስፋ በሰጠው ጊዜ። በእውነት እየባረክሁ እባርክሃለሁ እያበዛሁም አበዛሃለሁ ብሎ፥ ከእርሱ በሚበልጥ በማንም ሊምል ስላልቻለ፥ በራሱ ማለ፤
12Lai jūs nekļūtu kūtri, bet būtu sekotāji tiem, kas ticībā un pacietībā iemantos apsolījumus.
15እንዲሁም እርሱ ከታገሰ በኋላ ተስፋውን አገኘ።
13Jo Dievs, dodams Ābrahamam solījumus, zvērēja pats sev, kad Viņam nebija neviena lielāka, kam zvērēt,
16ሰዎች ከእነርሱ በሚበልጠው ይምላሉና፥ ለማስረዳትም የሆነው መሐላ የሙግት ሁሉ ፍጻሜ ይሆናል፤
14Sacīdams: Tiešām, svētīdams es tevi svētīšu un vairodams tevi vairošu. (1 Moz 22,16-17)
17ስለዚህም እግዚአብሔር፥ የተስፋውን ቃል ለሚወርሱ ፈቃዱ እንደ ማይለወጥ አብልጦ ሊያሳያቸው ስለ ፈቀደ፥ እግዚአብሔር ሊዋሽ በማይቻል በሁለት በማይለወጥ ነገር፥ በፊታችን ያለውን ተስፋ ለመያዝ ለሸሸን ለእኛ ብርቱ መጽናናት ይሆንልን ዘንድ፥ በመሓላ በመካከል ገባ፤
15Un tā, pacietīgi gaidīdams, viņš saņēma apsolīto.
19ይህም ተስፋ እንደ ነፍስ መልሕቅ አለን እርሱም እርግጥና ጽኑ የሆነ ወደ መጋረጃውም ውስጥ የገባ ነው፤
16Jo cilvēki zvēr lielākam par sevi, un apstiprinājums ar zvērestu ir gals katrai viņu pretrunai.
20በዚያም ኢየሱስ እንደ መልከ ጼዴቅ ሹመት ለዘላለም ሊቀ ካህናት የሆነው፥ ስለ እኛ ቀዳሚ ሆኖ ገባ።
17Un tā kā Dievs gribēja vēl vairāk parādīt apsolījuma mantiniekiem sava lēmuma negrozāmību, Viņš lietoja zvērestu,
18Lai šinīs divās negrozāmajās lietās, kurās Dievs maldināt nevar, būtu stiprs iepriecinājums mums, kas steidzamies saņemt piedāvāto cerību.
19Tā dvēselei ir drošs un stiprs enkurs, kas sniedzas aiz priekškara iekšpusē,
20Kur Jēzus kā priekšgājējs iegājis par mums, mūžam būdams augstais priesteris saskaņā ar Melhizedeka iekārtu.