1To es jums sacīju, lai jūs nekristu apgrēcībā.
1እንዳትሰናከሉ ይህን ተናግሬአችኋለሁ።
2Viņi jūs izslēgs no sinagogām, bet nāks stunda, kad ikviens, kas jūs nonāvēs, domās, ka ar to kalpo Dievam.
2ከምኵራባቸው ያወጡአችኋል፤ ከዚህ በላይ ደግሞ የሚገድላችሁ ሁሉ እግዚአብሔርን እንደሚያገለግል የሚመስልበት ጊዜ ይመጣል።
3Bet viņi jums to darīs tāpēc, ka nav atzinuši ne Tēvu, ne mani.
3ይህንም የሚያደርጉባችሁ አብንና እኔን ስላላወቁ ነው።
4Bet to es jums sacīju, lai jūs, kad pienāks viņu stunda, atcerētos, ka es jums to teicu.
4ነገር ግን ጊዜው ሲደርስ እኔ እንደ ነገርኋችሁ ታስቡ ዘንድ ይህን ተናግሬአችኋለሁ። ከእንናንተም ጋር ስለ ነበርሁ በመጀመሪያ ይህን አልነገርኋችሁም።
5No sākuma es jums to neteicu, tāpēc ka biju pie jums. Bet tagad es eju pie tā, kas mani sūtījis; un neviens no jums nejautā man: kur tu ej?
5አሁን ግን ወደ ላከኝ እሄዳለሁ ከእናንተም። ወዴት ትሄዳለህ? ብሎ የሚጠይቀኝ የለም።
6Bet tāpēc, ka es jums to pateicu, skumjas piepildīja jūsu sirdis.
6ነገር ግን ይህን ስለ ተናገርኋችሁ ኀዘን በልባችሁ ሞልቶአል።
7Bet es jums saku patiesību: tas jums par labu, ka es aizeju, jo, ja es neaizietu, Iepriecinātājs nenāktu pie jums; bet ja aiziešu, es sūtīšu Viņu pie jums.
7እኔ ግን እውነት እነግራችኋለሁ፤ እኔ እንድሄድ ይሻላችኋል። እኔ ባልሄድ አጽናኙ ወደ እናንተ አይመጣምና፤ እኔ ብሄድ ግን እርሱን እልክላችኋለሁ።
8Un Viņš atnācis pārliecinās pasauli par grēku, taisnību un sodu.
8እርሱም መጥቶ ስለ ኃጢአት ስለ ጽድቅም ስለ ፍርድም ዓለምን ይወቅሳል፤
9Par grēku, jo tie neticēja man.
9ስለ ኃጢአት፥ በእኔ ስለማያምኑ ነው፤ ስለ ጽድቅም፥ ወደ አብ ስለምሄድ ከዚህም በኋላ ስለማታዩኝ ነው፤
10Par taisnību, jo es eju pie Tēva, un jūs mani vairs neredzēsiet.
11ስለ ፍርድም፥ የዚህ ዓለም ገዥ ስለ ተፈረደበት ነው።
11Bet par tiesu, jo šīs pasaules valdnieks jau notiesāts.
12የምነግራችሁ ገና ብዙ አለኝ፥ ነገር ግን አሁን ልትሸከሙት አትችሉም።
12Man vēl daudz kas jums sakāms, bet to jūs tagad nespējat aptvert.
13ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራችኋል፤ የሚሰማውን ሁሉ ይናገራል እንጂ ከራሱ አይነግርምና፤ የሚመጣውንም ይነግራችኋል።
13Bet kad atnāks Viņš, Patiesības Gars, tad jums mācīs visu patiesību, jo Viņš nerunās no sevis, bet runās to, ko dzirdēs, vēstījot jums nākotni.
14እርሱ ያከብረኛል፥ ለእኔ ካለኝ ወስዶ ይነግራችኋልና።
14Viņš mani pagodinās, jo no manis ņems un jums pasludinās.
15ለአብ ያለው ሁሉ የእኔ ነው፤ ስለዚህ። ለእኔ ካለኝ ወስዶ ይነግራችኋል አልሁ።
15Viss, kas Tēvam pieder, ir mans. Tāpēc es sacīju, ka no manis ņems un jums pasludinās.
16ጥቂት ጊዜ አለ፥ አታዩኝምም፤ ደግሞም ጥቂት ጊዜ አለ፥ ታዩኛላችሁም፥ እኔ ወደ አብ እሄዳለሁና።
16Vēl neilgi, un jūs mani vairs neredzēsiet; un atkal neilgu brīdi, un jūs mani redzēsiet, jo es eju pie Tēva.
17ከደቀ መዛሙርቱም አንዳንዶቹ እርስ በርሳቸው። ጥቂት ጊዜ አለ፥ አታዩኝምም፤ ደግሞም ጥቂት ጊዜ አለ፥ ታዩኛላችሁም፤ ደግሞ። ወደ አብ እሄዳለሁና የሚለን ይህ ምንድር ነው? ተባባሉ።
17Tad daži Viņa mācekļi sacīja viens otram: Kas tas ir, ko Viņš mums saka: vēl neilgi, un jūs mani vairs neredzēsiet; un atkal - neilgu brīdi, un jūs mani redzēsiet, jo es eju pie Tēva?
18እንግዲህ። ጥቂት የሚለው ይህ ምንድር ነው? የሚናገረውን አናውቅም አሉ።
18Tad viņi sacīja: Kas tas ir, ko Viņš saka: vēl neilgu brīdi? Mēs nezinām, ko Viņš runā.
19ኢየሱስም ሊጠይቁት እንደ ወደዱ አውቆ እንዲህ አላቸው። ጥቂት ጊዜ አለ፥ አታዩኝምም፤ ደግሞም ጥቂት ጊዜ አለ፥ ታዩኛላችሁ ስላልሁ፥ ስለዚህ እርስ በርሳችሁ ትመራመራላችሁን?
19Tad Jēzus saprata, ka tie vēlējās Viņam jautāt, un sacīja tiem: Vai jūs par to jautājat viens otram, ka es jums sacīju: vēl neilgi, un jūs mani vairs neredzēsiet; un atkal - neilgu brīdi, un jūs mani redzēsiet?
20እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ እናንተ ታለቅሳለችሁ ሙሾም ታወጣላችሁ፥ ዓለም ግን ደስ ይለዋል፤ እናንተም ታዝናላችሁ፥ ነገር ግን ኀዘናችሁ ወደ ደስታ ይለወጣል።
20Patiesi, patiesi es jums saku: jūs raudāsiet un vaimanāsiet, bet pasaule priecāsies; jūs skumsiet, bet jūsu skumjas pārvērtīsies priekā.
21ሴት በምትወልድበት ጊዜ ወራትዋ ስለ ደረሰ ታዝናለች፤ ነገር ግን ሕፃን ከወለደች በኋላ፥ ሰው በዓለም ተወልዶአልና ስለ ደስታዋ መከራዋን ኋላ አታስበውም።
21Kad sieviete dzemdē, tā skumst, ka viņas stunda pienākusi, bet, kad tā dzemdējusi bērnu, tad vairs neatceras bēdas prieka dēļ, jo cilvēks dzimis pasaulē.
22እንግዲህ እናንተ ደግሞ አሁን ታዝናላችሁ፤ ነገር ግን እንደ ገና አያችኋለሁ ልባችሁም ደስ ይለዋል፥ ደስታችሁንም የሚወስድባችሁ የለም።
22Arī jums tagad ir skumjas. Bet es jūs atkal redzēšu, un jūsu sirds priecāsies, un jūsu prieku neviens jums neatņems.
23በዚያን ቀንም ከእኔ አንዳች አትለምኑም። እውነት እውነት እላችኋለሁ፥ አብ በስሜ የምትለምኑትን ሁሉ ይሰጣችኋል።
23Un tanī dienā jūs man vairs neko nejautāsiet. Patiesi, patiesi es jums saku: ja jūs ko lūgsiet no Tēva manā vārdā, to Viņš jums dos.
24እስከ አሁን በስሜ ምንም አልለመናችሁም፤ ደስታችሁ ፍጹም እንዲሆን ለምኑ ትቀበሉማላችሁ።
24Līdz šim jūs neko neesat lūguši manā vārdā; lūdziet un jūs saņemsiet, lai jūsu prieks būtu pilnīgs.
25ይህን በምሳሌ ነግሬአችኋለሁ፤ ነገር ግን ስለ አብ ለእናንተ በግልጥ የምናገርበት እንጂ ከዚያ ወዲያ በምሳሌ የማልናገርበት ሰዓት ይመጣል።
25To es jums runāju līdzībās. Nāk stunda, kad es vairs līdzībās jums nerunāšu, bet atklāti pasludināšu jums par Tēvu.
26በዚያን ቀን በስሜ ትለምናላችሁ፤ እኔም ስለ እናንተ አብን እንድለምን የምላችሁ አይደለሁም፤
26Tanī dienā jūs lūgsiet manā vārdā, un es nesaku jums, ka es lūgšu Tēvu par jums,
27እናንተ ስለ ወደዳችሁኝ ከእግዚአብሔርም ዘንድ እኔ እንደ ወጣሁ ስላመናችሁ አብ እርሱ ራሱ ይወዳችኋልና።
27Jo Tēvs pats jūs mīl, tāpēc ka jūs mani esat mīlējuši un ticējuši, ka es esmu no Tēva nācis.
28ከአብ ወጥቼ ወደ ዓለም መጥቻለሁ፤ ደግሞ ዓለምን እተወዋለሁ ወደ አብም እሄዳለሁ።
28Es izgāju no Tēva un atnācu pasaulē; es atkal atstāju pasauli un eju pie Tēva.
29ደቀ መዛሙርቱ። እነሆ፥ አሁን በግልጥ ትናገራለህ በምሳሌም ምንም አትነግርም።
29Viņa mācekļi sacīja Viņam: Lūk, tagad Tu atklāti runā un nesaki nekādas līdzības.
30ሁሉን እንድታውቅ ማንምም ሊጠይቅህ እንዳትፈልግ አሁን እናውቃለን፤ ስለዚህ ከእግዚአብሔር እንደ ወጣህ እናምናለን አሉት።
30Tagad mēs zinām, ka Tu visu zini, un Tev nav vajadzīgs, lai Tev kāds jautātu. Tāpēc mēs ticam, ka Tu esi no Dieva izgājis.
31ኢየሱስም እንዲህ ብሎ መለሰላቸው። አሁን ታምናላችሁን?
31Jēzus atbildēja viņiem: Tagad jūs ticat?
32እነሆ፥ እያንዳንዳችሁ ወደ ቤት የምትበታተኑበት እኔንም ለብቻዬ የምትተዉበት ሰዓት ይመጣል፥ አሁንም ደርሶአል፤ ነገር ግን አብ ከእኔ ጋር ስለ ሆነ ብቻዬን አይደለሁም።
32Lūk, nāk stunda un jau atnākusi, kad jūs izklīdīsiet katrs uz savu pusi un atstāsiet mani vienu. Bet es neesmu viens, Tēvs ir ar mani.
33በእኔ ሳላችሁ ሰላም እንዲሆንላችሁ ይህን ተናግሬአችኋለሁ። በዓለም ሳላችሁ መከራ አለባችሁ፤ ነገር ግን አይዞአችሁ፤ እኔ ዓለምን አሸንፌዋለሁ።
33To es jums sacīju, lai jums būtu miers manī. Pasaulē jums būs apspiešana, bet stiprinieties: es uzvarēju pasauli.