1Paulius, Jėzaus Kristaus apaštalas, Dievo, mūsų Gelbėtojo, ir Viešpaties Jėzaus Kristaus, mūsų vilties, paliepimu,
1መድኃኒታችን እግዚአብሔር ተስፋችንም ኢየሱስ ክርስቶስ እንዳዘዘው ትእዛዝ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ፥
2Timotiejui, tikram sūnui tikėjime: malonė, gailestingumas ir ramybė nuo Dievo, mūsų Tėvo, ir Jėzaus Kristaus, mūsų Viešpaties!
2በእምነት እውነተኛ ልጄ ለሆነ ለጢሞቴዎስ፤ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከክርስቶስ ኢየሱስም ከጌታችን ጸጋና ምሕረት ሰላምም ይሁን።
3Dar keliaudamas į Makedoniją, aš prašiau tave pasilikti Efeze, kad įsakytum kai kuriems, jog jie nemokytų kitaip,
3ወደ መቄዶንያ በሄድሁ ጊዜ፥ አንዳንዶች ልዩ ትምህርትን እንዳያስተምሩና ወደ ተረት መጨረሻም ወደሌለው ወደ ትውልዶች ታሪክ እንዳያደምጡ ልታዛቸው በኤፌሶን ትቀመጥ ዘንድ ለመንሁህ፤ እንደ እነዚህ ያሉ ነገሮች ክርክርን ያመጣሉና በእምነት ግን ላለ ለእግዚአብሔር መጋቢነት አይጠቅሙም።
4nekreiptų dėmesio į pasakas ir į begalines giminystės eiles, kurios veikiau sukelia ginčus negu dievišką ugdymą, esantį tikėjime.
5የትእዛዝ ፍጻሜ ግን ከንጹሕ ልብና ከበጎ ሕሊና ግብዝነትም ከሌለበት እምነት የሚወጣ ፍቅር ነው፤
5Įsakymo tikslas yra meilė iš tyros širdies, geros sąžinės ir nuoširdaus tikėjimo.
6ከእነዚህም አንዳንዶች ስተው፥ የሚሉትን ወይም ስለ እነርሱ አስረግጠው የሚናገሩትን ሳያስተውሉ፥ የሕግ አስተማሪዎች ሊሆኑ እየወደዱ፥ ወደ ከንቱ ንግግር ፈቀቅ ብለዋል።
6Kai kurie, nuklydę nuo šių dalykų, paskendo tuščiuose plepaluose.
8ነገር ግን ሰው እንደሚገባ ቢሰራበት ሕግ መልካም እንደ ሆነ እናውቃለን፤
7Jie norėtų būti įstatymo mokytojais, bet nesupranta nei ką kalba, nei ką tvirtina.
9ይኸውም፥ ለበደለኞችና ለማይታዘዙ፥ ለዓመጸኞችና ለኃጢአተኞች፥ ቅድስና ለሌላቸውና ለርኵሳን፥ አባትና እናትን ለሚገድሉ፥ ለነፍሰ ገዳዮችና ለሴሰኞች፥ ከወንድ ጋርም ለሚተኙ፥ በሰዎችም ለሚነግዱ፥ ለውሸተኞችም በውሸትም ለሚምሉ፥ የብሩክ እግዚአብሔርንም ክብር እንደሚገልጥ ለእኔ አደራ እንደ ተሰጠኝ ወንጌል የሆነውን ደኅና ትምህርት ለሚቃወም ለሌላ ነገር ሁሉ ሕግ እንደ ተሰራ እንጂ ለጻድቅ እንዳልተሰራ ሲያውቅ ነው።
8O mes žinome, jog įstatymas geras, jeigu kas teisingai juo naudojasi,
12ለአገልግሎቱ ሾሞኝ ታማኝ አድርጎ ስለ ቈጠረኝ፥ ኃይል የሰጠኝን ክርስቶስ ኢየሱስን ጌታችንን አመሰግናለሁ፤
9suprasdamas, kad įstatymas nėra skirtas teisiajam, bet nusikaltėliams ir neklusniems, bedieviams ir nusidėjėliams, nešventiems ir šventvagiškiems, tėvažudžiams ir motinžudžiams, žmogžudžiams,
13አስቀድሞ ተሳዳቢና አሳዳጅ አንገላችም ምንም ብሆን፥ ይህን አደረገልኝ፤ ነገር ግን ሳላውቅ ባለማመን ስላደረግሁት ምህረትን አገኘሁ፥
10paleistuviams, homoseksualistams, vergų pirkliams, melagiams, priesaikos laužytojams ir viskam, kas priešinga sveikam mokymui
14የጌታችንም ጸጋ በክርስቶስ ኢየሱስ ካሉ ከእምነትና ከፍቅር ጋር አብልጦ በዛ።
11pagal palaimintojo Dievo šlovingąją Evangeliją, kuri man yra patikėta.
15ኃጢአተኞችን ሊያድን ክርስቶስ ኢየሱስ ወደ ዓለም መጣ የሚለው ቃል የታመነና ሁሉ እንዲቀበሉት የተገባ ነው፤ ከኃጢአተኞችም ዋና እኔ ነኝ፤
12Aš dėkoju mūsų Viešpačiui Kristui Jėzui, kuris įgalino mane, nes palaikė mane ištikimu, paskirdamas tarnavimui,
16ስለዚህ ግን፥ የዘላለምን ሕይወት ለማግኘት በእርሱ ያምኑ ዘንድ ላላቸው ሰዎች ምሳሌ እንድሆን፥ ኢየሱስ ክርስቶስ ዋና በምሆን በእኔ ላይ ትዕግስቱን ሁሉ ያሳይ ዘንድ፥ ምህረትን አገኘሁ።
13nors anksčiau buvau piktžodžiautojas, persekiotojas ir akiplėša. Manęs buvo pasigailėta, nes taip elgiausi dėl neišmanymo ir netikėjimo.
17ብቻውን አምላክ ለሚሆን ለማይጠፋው ለማይታየውም ለዘመናት ንጉሥ ምስጋናና ክብር እስከ ዘላለም ድረስ ይሁን፤ አሜን።
14Bet mūsų Viešpaties malonė išsiliejo be saiko su tikėjimu ir meile Kristuje Jėzuje.
18ጢሞቴዎስ ልጄ ሆይ፥ አስቀድሞ ስለ አንተ እንደ ተነገረው ትንቢት፥ በእርሱ መልካም ጦርነት ትዋጋ ዘንድ ይህችን ትእዛዝ አደራ እሰጥሃለሁ፤
15Tikras žodis ir vertas visiško pritarimo, kad Kristus Jėzus atėjo į pasaulį išgelbėti nusidėjėlių, kurių pirmasis esu aš.
19እምነትና በጎ ሕሊና ይኑርህ፥ አንዳንዶች ሕሊናን ጥለው፥ መርከብ አለ መሪ እንደሚጠፋ፥ በእምነት ነገር ጠፍተዋልና፤
16Todėl ir buvo manęs pasigailėta, kad manyje pirmame Jėzus Kristus parodytų visą savo kantrybę, duodamas pavyzdį tiems, kurie Jį įtikės amžinajam gyvenimui.
20ከእነዚያም፥ እንዳይሳደቡ ይማሩ ዘንድ ለሰይጣን አሳልፌ የሰጠኋቸው፥ ሄሜኔዎስና እስክንድሮስ ናቸው።
17Amžių Karaliui, nemirtingajam, neregimajam, vieninteliam išmintingajam Dievui tebūna garbė ir šlovė per amžių amžius! Amen.
18Šį įsakymą perduodu tau, sūnau Timotiejau, pagal ankstesnes pranašystes apie tave, kad, jomis remdamasis, kovotum gerą kovą,
19turėdamas tikėjimą ir gerą sąžinę. Jos atsižadėjus, kai kurių tikėjimo laivas sudužo.
20Iš jų yra Himenėjas ir Aleksandras, kuriuos atidaviau šėtonui, kad jie pasimokytų nebepiktžodžiauti.