Lithuanian

Amharic: New Testament

2 Thessalonians

2

1Mes prašome jus, broliai, dėl mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus atėjimo ir dėl mūsų surinkimo pas Jį:
1ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ስለ ጌታችን ስለ ኢየሱስ ክርስቶስ መምጣትና ወደ እርሱ ስለ መሰብሰባችን፥ በመንፈስ ወይም በቃል ወይም ከእኛ እንደሚመጣ በመልእክት። የጌታ ቀን ደርሶአል ብላችሁ፥ ከአእምሮአችሁ ቶሎ እንዳትናወጡ እንዳትደነግጡም እንለምናችኋለን።
2nesiduokite taip greitai nukreipiami nuo sveiko proto ir įbauginami ar dvasia, ar žodžiu, ar neva mūsų parašytu laišku, esą Kristaus diena jau atėjo.
3ማንም በማናቸውም መንገድ አያስታችሁ፤ ክህደቱ አስቀድሞ ሳይመጣና የዓመፅ ሰው እርሱም የጥፋት ልጅ ሳይገለጥ፥ አይደርስምና።
3Tegul niekas jūsų neapgauna kuriuo nors būdu! Pirmiau turi ateiti atkritimas ir būti apreikštas nuodėmės žmogus, pražūties sūnus,
4እኔ እግዚአብሔር ነኝ ብሎ አዋጅ እየነገረ በእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ እስኪቀመጥ ድረስ፥ አምላክ ከተባለው ሁሉ፥ ሰዎችም ከሚያመልኩት ሁሉ በላይ ራሱን ከፍ ከፍ የሚያደርገው ተቃዋሚ እርሱ ነው።
4prieštarautojas, kuris išaukština save prieš visa, kas vadinama Dievu ar garbinama, ir pats sėdasi kaip Dievas Dievo šventykloje, rodydamas save esant Dievu.
5ገና ከእናንተ ጋር ሳለሁ፥ ይህን እንዳልኋችሁ ትዝ አይላችሁምን?
5Ar neprisimenate, jog aš tai sakiau jums, tebebūdamas tarp jūsų?
6በገዛ ራሱ ጊዜም ይገለጥ ዘንድ፥ የሚከለክለውን አሁን ታውቃላችሁ።
6Jūs gi žinote, kas dabar jį sulaiko, kad jis būtų apreikštas savo metu.
7የዓመፅ ምሥጢር አሁን ይሠራልና፤ ብቻ ከመንገድ እስኪወገድ ድረስ አሁን የሚከለክል አለ።
7Nedorybės paslaptis jau veikia, kol bus patrauktas tas, kas jį sulaiko.
8በዚያም ጊዜ ጌታ ኢየሱስ በአፉ መንፈስ የሚያጠፋው፥ ሲመጣም በመገለጡ የሚሽረው ዓመፀኛ ይገለጣል፤
8Tada pasirodys nedorėlis, kurį Viešpats sunaikins savo burnos kvėpimu ir sutriuškins savo atėjimo spindesiu.
9ይድኑ ዘንድ የእውነትን ፍቅር ስላልተቀበሉ ለሚጠፉ፥ የእርሱ መምጣት በተአምራት ሁሉና በምልክቶች በሐሰተኞች ድንቆችም በዓመፅም መታለል ሁሉ እንደ ሰይጣን አሠራር ነው።
9Ano nedorėlio atėjimą, šėtonui veikiant, lydės visokios jėgos, ženklai ir netikri stebuklai
11ስለዚህም ምክንያት፥ በእውነት ያላመኑ ነገር ግን በዓመፅ ደስ ይላቸው የነበሩ ሁሉ ፍርድን እንዲቀበሉ፥ ሐሰትን ያምኑ ዘንድ እግዚአብሔር የስሕተትን አሠራር ይልክባቸዋል።
10ir visokia neteisumo apgaulė žūstantiems už tai, kad atsisakė mylėti tiesą savo išgelbėjimui.
13እኛ ግን፥ በጌታ የተወደዳችሁ ወንድሞች ሆይ፥ ሁልጊዜ ስለ እናንተ እግዚአብሔርን ልናመሰግን ግድ አለብን፥ እግዚአብሔር በመንፈስ መቀደስ እውነትንም በማመን ለመዳን እንደ በኵራት መርጦአችኋልና፤
11Todėl Dievas jiems pasiųs stiprų paklydimą, kad jie tikėtų melu
14ለዚህም የጌታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር ለማግኘት በወንጌላችን ጠራችሁ።
12ir būtų nuteisti visi, kurie netikėjo tiesa, bet pamėgo neteisumą.
15እንግዲያስ፥ ወንድሞች ሆይ፥ ጸንታችሁ ቁሙ፥ በቃላችንም ቢሆን ወይም በመልእክታችን የተማራችሁትን ወግ ያዙ።
13Mes jaučiame pareigą visada dėkoti Dievui už jus, Viešpaties numylėti broliai, kad Dievas jus nuo pradžios išsirinko išgelbėjimui per Dvasios pašventinimą ir tiesos tikėjimą,
16ራሱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስና የወደደን በጸጋም የዘላለምን መጽናናት በጎንም ተስፋ የሰጠን እግዚአብሔር አባታችን ልባችሁን ያጽናኑት በበጎም ሥራና በቃል ሁሉ ያጽኑአችሁ።
14kuriam Jis pašaukė jus per mūsų Evangeliją, kad įgytumėte mūsų Viešpaties Jėzaus Kristaus šlovę.
15Todėl, broliai, tvirtai stovėkite ir laikykitės nurodymų, kurių išmokote iš mūsų žodžių ar laiško.
16O pats mūsų Viešpats Jėzus Kristus ir Dievas, mūsų Tėvas, kuris pamilo mus ir iš malonės suteikė mums amžiną paguodą ir gerą viltį,
17tepaguodžia jūsų širdis ir tesustiprina kiekviename gerame žodyje ir darbe.