Lithuanian

Amharic: New Testament

2 Timothy

1

1Paulius, Dievo valia Jėzaus Kristaus apaštalas pagal gyvenimo pažadą Kristuje Jėzuje,—
1በክርስቶስ ኢየሱስ እንደሚሆን የሕይወት ተስፋ፥ በእግዚአብሔር ፈቃድ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ፥
2mylimam sūnui Timotiejui: malonė, gailestingumas ir ramybė nuo Dievo Tėvo ir Jėzaus Kristaus, mūsų Viešpaties!
2ለተወደደው ልጄ ለጢሞቴዎስ፤ ከእግዚአብሔር አብ ከጌታችንም ከክርስቶስ ኢየሱስ ጸጋና ምሕረት ሰላምም ይሁን።
3Dėkoju Dievui, kuriam tarnauju kaip ir mano protėviai su tyra sąžine, be paliovos tave prisimindamas savo maldose dieną ir naktį.
3ሌትና ቀን በልመናዬ ሳላቋርጥ ስለማስብህ እንደ አባቶቼ አድርጌ በንጹሕ ሕሊና የማመልከውን እግዚአብሔርን አመሰግናለሁ፤
4Menu tavo ašaras ir trokštu tave matyti, kad būčiau kupinas džiaugsmo.
4እንባህን እያሰብሁ በደስታ እሞላ ዘንድ ላይህ እናፍቃለሁ።
5Aš vis prisimenu tavo neveidmainišką tikėjimą, kuris pirma gyveno tavo senelėje Loidėje, tavo motinoje Eunikėje ir, esu įsitikinęs, gyvena ir tavyje.
5በአንተ ያለውን ግብዝነት የሌለበትን እምነትህን አስባለሁ፤ ይህም እምነት ቀድሞ በአያትህ በሎይድ በእናትህም በኤውንቄ ነበረባቸው፥ በአንተም ደግሞ እንዳለ ተረድቼአለሁ።
6Todėl tau primenu, kad vėl uždegtum Dievo dovaną, esančią tavyje mano rankų uždėjimu.
6ስለዚህ ምክንያት፥ እሳት እንደሚያቀጣጥል ሰው፥ እጆቼን በመጫኔ በአንተ ያለውን የእግዚአብሔርን ስጦታ እንድታነሣሣ አሳስብሃለሁ።
7Nes Dievas davė mums ne baimės dvasią, bet jėgos, meilės ir savitvardos dvasią.
7እግዚአብሔር የኃይልና የፍቅር ራስንም የመግዛት መንፈስ እንጂ የፍርሃት መንፈስ አልሰጠንምና።
8Todėl nesigėdyk mūsų Viešpaties liudijimo, nei manęs, Jo kalinio, bet drauge su manimi kentėk dėl Evangelijos jėga Dievo,
8እንግዲህ በጌታችን ምስክርነት ወይም በእስረኛው በእኔ አትፈር፥ ነገር ግን እንደ እግዚአብሔር ኃይል መጠን ስለ ወንጌል አብረኸኝ መከራን ተቀበል፤
9kuris išgelbėjo mus bei pašaukė šventu pašaukimu, ne pagal mūsų darbus, bet savo paties nutarimu bei malone, kuri buvo suteikta mums Kristuje Jėzuje prieš amžinuosius laikus,
9ያዳነን በቅዱስም አጠራር የጠራን እግዚአብሔር ነውና፥ ይህም እንደ ራሱ አሳብና ጸጋ መጠን ነው እንጂ እንደ ሥራችን መጠን አይደለም፤ ይህም ጸጋ ከዘላለም ዘመናት በፊት በክርስቶስ ኢየሱስ ተሰጠን፥
10o dabar apreikšta, pasirodžius mūsų Gelbėtojui Jėzui Kristui, kuris sunaikino mirtį ir nušvietė gyvenimą bei nemirtingumą savo Evangelija;
10አሁን ግን በመድኃኒታችን በኢየሱስ ክርስቶስ መገለጥ ታይቶአል። እርሱ ሞትን ሽሮአልና እኔ ሰባኪና ሐዋርያ አሕዛብንም አስተማሪ እንድሆን በተሾምሁበት በወንጌል ሕይወትንና አለመጥፋትን ወደ ብርሃን አውጥቶአል።
11jai aš esu paskirtas pamokslininku, apaštalu ir pagonių mokytoju.
12ስለዚህም ምክንያት ይህን መከራ ደግሞ ተቀብዬአለሁ፥ ነገር ግን አላፍርበትም፤ ያመንሁትን አውቃለሁና፥ የሰጠሁትንም አደራ እስከዚያ ቀን ድረስ ሊጠብቅ እንዲችል ተረድቼአለሁ።
12Dėl šios priežasties aš ir kenčiu, bet nesigėdiju, nes žinau, kuo įtikėjau, ir esu įsitikinęs, kad Jis gali išlaikyti iki anos dienos tai, ką Jam patikėjau.
13በክርስቶስ ኢየሱስ ባለ እምነትና ፍቅር አድርገህ፥ ከእኔ የሰማኸውን ጤናማ ቃል ምሳሌ ያዝ፤
13Sau pavyzdžiu laikyk sveikus žodžius, kuriuos girdėjai iš manęs tikėjime ir meilėje Kristuje Jėzuje.
14መልካሙን አደራ በእኛ በሚኖረው በመንፈስ ቅዱስ ጠብቅ።
14Saugok tą gera, kas tau patikėta, Šventąja Dvasia, kuri gyvena mumyse.
15በእስያ ያሉቱ ሁሉ ከእኔ ፈቀቅ እንዳሉ ታውቃለህ፥ ከእነርሱም ፊሎጎስና ሄርዋጌኔስ ናቸው።
15Tu žinai, kad nuo manęs nusigręžė visi, kurie yra Azijoje, tarp jų Figelas ir Hermogenas.
16ጌታ ልሄኔሲፎሩ ቤተ ሰዎች ምሕረትን ይስጥ፥ ብዙ ጊዜ አሳርፎኛልና፤
16Viešpats tebūna gailestingas Onesiforo namams, nes jis dažnai mane atgaivindavo ir nesigėdijo mano pančių,
17በሰንሰለቴም አላፈረበትም፥ ነገር ግን በሮሜ ባደረ ጊዜ ፈልጎ ፈልጎ አገኘኝ፤
17bet, atvykęs į Romą, labai uoliai manęs ieškojo ir surado.
18በዚያን ቀን ከጌታ ምሕረትን እንዲያገኝ ጌታ ይስጠው፤ በኤፌሶንም እንዴት እንዳገለገለኝ አንተ በደኅና ታውቃለህ።
18Viešpats tesuteikia jam aną dieną rasti Viešpaties pasigailėjimą. Be to, tu gerai žinai, kiek daug jis yra tarnavęs man Efeze.