1Ką gi sakysime? Gal mums pasilikti nuodėmėje, kad gausėtų malonė?
1እንግዲህ ምን እንላለን? ጸጋ እንዲበዛ በኃጢአት ጸንተን እንኑርን? አይደለም።
2Jokiu būdu! Mirę nuodėmei, kaipgi gyvensime joje?
2ለኃጢአት የሞትን እኛ ወደ ፊት እንዴት አድርገን በእርሱ እንኖራለን?
3Argi nežinote, jog mes, pakrikštyti Jėzuje Kristuje, buvome pakrikštyti Jo mirtyje?
3ወይስ ከክርስቶስ ኢየሱስ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ የተጠመቅን ሁላችን ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ እንደ ተጠመቅን አታውቁምን?
4Taigi krikštu mes esame kartu su Juo palaidoti mirtyje, kad kaip Kristus buvo prikeltas iš numirusių Tėvo šlove, taip ir mes gyventume naują gyvenimą.
4እንግዲህ ክርስቶስ በአብ ክብር ከሙታን እንደ ተነሣ እንዲሁ እኛም በአዲስ ሕይወት እንድንመላለስ፥ ከሞቱ ጋር አንድ እንሆን ዘንድ በጥምቀት ከእርሱ ጋር ተቀበርን።
5Jei esame suaugę su Jo mirties paveikslu, būsime suaugę ir su prisikėlimo,
5ሞቱንም በሚመስል ሞት ከእርሱ ጋር ከተባበርን ትንሣኤውን በሚመስል ትንሣኤ ደግሞ ከእርሱ ጋር እንተባበራለን፤
6žinodami, jog mūsų senasis žmogus buvo nukryžiuotas kartu su Juo, kad būtų sunaikintas nuodėmės kūnas ir kad mes daugiau nebevergautume nuodėmei.
6ከእንግዲህስ ወዲያ ለኃጢአት እንዳንገዛ የኃጢአት ሥጋ ይሻር ዘንድ አሮጌው ሰዋችን ከእርሱ ጋር እንደ ተሰቀለ እናውቃለን፤ የሞተስ ከኃጢአቱ ጸድቋልና።
7Juk kas miręs, tas išlaisvintas iš nuodėmės.
7ነገር ግን ከክርስቶስ ጋር ከሞትን ከእርሱ ጋር ደግሞ በሕይወት እንድንኖር እናምናለን፤
8Jeigu esame mirę su Kristumi, tikime, kad ir gyvensime su Juo.
9ክርስቶስ ከሙታን ተነሥቶ ወደ ፊት እንዳይሞት ሞትም ወደ ፊት እንዳይገዛው እናውቃለንና።
9Žinome, kad, prisikėlęs iš numirusių, Kristus daugiau nebemiršta; mirtis jau nebeturi Jam galios.
10መሞትን አንድ ጊዜ ፈጽሞ ለኃጢአት ሞቶአልና፤ በሕይወት መኖርን ግን ለእግዚአብሔር ይኖራል።
10Kad Jis mirė, tai mirė nuodėmei kartą visiems laikams, o kad gyvenagyvena Dievui.
11እንዲሁም እናንተ ደግሞ ለኃጢአት እንደ ሞታችሁ፥ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን ሆናችሁ ለእግዚአብሔር ሕያዋን እንደ ሆናችሁ ራሳችሁን ቈጠሩ።
11Taip ir jūs laikykite save mirusiais nuodėmei, o gyvais Dievui Kristuje Jėzuje, mūsų Viešpatyje.
12እንግዲህ ለምኞቱ እንድትታዘዙ በሚሞት ሥጋችሁ ኃጢአት አይንገሥ፤
12Todėl neleiskite nuodėmei viešpatauti jūsų mirtingame kūne, kad nepasiduotumėte jo geiduliams.
13ብልቶቻችሁንም የዓመፃ የጦር ዕቃ አድርጋችሁ ለኃጢአት አታቅርቡ፥ ነገር ግን ከሙታን ተለይታችሁ በሕይወት እንደምትኖሩ ራሳችሁን ለእግዚአብሔር አቅርቡ፥ ብልቶቻችሁንም የጽድቅ የጦር ዕቃ አድርጋችሁ ለእግዚአብሔር አቅርቡ።
13Neduokite nuodėmei savo kūno narių kaip neteisumo ginklų, bet paveskite save Dievui, kaip iš numirusiųjų atgijusius, ir savo narius Jamkaip teisumo ginklus.
14ኃጢአት አይገዛችሁምና፤ ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች አይደላችሁምና።
14Nuodėmė neturi jums viešpatauti: jūs ne įstatymo, bet malonės valdžioje.
15እንግዲህ ምን ይሁን? ከጸጋ በታች እንጂ ከሕግ በታች ስላይደለን ኃጢአትን እንሥራን? አይደለም።
15Tai ką? Gal darysime nuodėmes, jei esame ne įstatymo, bet malonės valdžioje? Jokiu būdu!
16ለመታዘዝ ባሪያዎች እንድትሆኑ ራሳችሁን ለምታቀርቡለት፥ ለእርሱ ለምትታዘዙለት ባሪያዎች እንደ ሆናችሁ አታውቁምን? ወይም ለሞት የኃጢአት ባሪያዎች ወይም ለጽድቅ የመታዘዝ ባሪያዎች ናችሁ።
16Argi nežinote, kad pasiduodami kam nors vergauti, jūs iš tiesų tampate vergais to, kuriam paklūstate: ar tai būtų nuodėmė, vedanti į mirtį, ar paklusnumas, vedantis į teisumą.
17ነገር ግን አስቀድማችሁ የኃጢአት ባሪያዎች ከሆናችሁ፥ ለተሰጣችሁለት ለትምህርት ዓይነት ከልባችሁ ስለ ታዘዛችሁ፥ ከኃጢአትም አርነት ወጥታችሁ ለጽድቅ ስለ ተገዛችሁ ለእግዚአብሔር ምስጋና ይሁን።
17Bet ačiū Dievui, kad, nors buvote nuodėmės vergais, jūs iš širdies paklusote tam mokymo pavyzdžiui, kuriam buvote pavesti;
19ስለ ሥጋችሁ ድካም እንደ ሰው ልማድ እላለሁ። ብልቶቻችሁ ዓመፃ ሊያደርጉ ለርኵስነትና ለዓመፃ ባሪያዎች አድርጋችሁ እንዳቀረባችሁ፥ እንደዚሁ ብልቶቻችሁ ሊቀደሱ ለጽድቅ ባሪያዎች አድርጋችሁ አሁን አቅርቡ።
18ir, išlaisvinti iš nuodėmės, tapote teisumo tarnais.
20የኃጢአት ባሪያዎች ሳላችሁ ከጽድቅ ነፃ ነበራችሁና።
19Kalbu grynai žmogiškai dėl jūsų kūniško silpnumo. Kaip buvote atidavę savo kūno narius vergauti netyrumui ir nedorybei, kad elgtumėtės nedorai, taip pat atiduokite savo narius vergauti teisumui, kad taptumėte šventi.
21እንግዲህ ዛሬ ከምታፍሩበት ነገር ያን ጊዜ ምን ፍሬ ነበራችሁ? የዚህ ነገር መጨረሻው ሞት ነውና።
20Būdami nuodėmės vergai, jūs buvote nepriklausomi nuo teisumo.
22አሁን ግን ከኃጢአት አርነት ወጥታችሁ ለእግዚአብሔርም ተገዝታችሁ፥ ልትቀደሱ ፍሬ አላችሁ፤ መጨረሻውም የዘላለም ሕይወት ነው።
21Bet kokį vaisių turėjote tuomet iš to, ko dabar gėdijatės? Juk tų dalykų galasmirtis.
23የኃጢአት ደመወዝ ሞት ነውና፤ የእግዚአብሔር የጸጋ ስጦታ ግን በክርስቶስ ኢየሱስ በጌታችን የዘላለም ሕይወት ነው።
22O dabar, išlaisvinti iš nuodėmės ir tapę Dievo tarnais, turite kaip vaisiųšventumą, ir kaip baigtįamžinąjį gyvenimą.
23Atpildas už nuodėmęmirtis, o Dievo dovanaamžinasis gyvenimas per Jėzų Kristų, mūsų Viešpatį.