Lithuanian

Amharic: New Testament

Titus

2

1Kalbėk, kas sutinka su sveiku mokymu:
1አንተ ግን ሕይወት ለሚገኝበት ትምህርት የሚገባውን ተናገር።
2kad pagyvenę vyrai būtų blaivūs, rimti, santūrūs, sveiki tikėjimu, meile, kantrybe.
2ሽማግሌዎች ልከኞች፥ ጭምቶች፥ ራሳቸውን የሚገዙ፥ በእምነትና በፍቅር በመጽናትም ጤናሞች እንዲሆኑ ምከራቸው፤
3Taip pat, kad pagyvenusios moterys elgtųsi garbingai, nebūtų apkalbinėtojos, besaikės vyno gėrėjos, mokytų gero,
3እንዲሁም አሮጊቶች ሴቶች አካሄዳቸው ለቅዱስ አገልግሎት የሚገባ፥ የማያሙ፥ ለብዙ ወይን ጠጅ የማይገዙ፥ በጎ የሆነውን ነገር የሚያስተምሩ ይሁኑ፤
4skatintų jaunąsias mylėti savo vyrus ir vaikus,
4ቆነጃጅትም የእግዚአብሔር ቃል እንዳይሰደብ፥ ባሎቻቸውን የሚወዱ፥ ልጆቻቸውን የሚወዱ፥ ራሳቸውን የሚገዙ፥ ንጹሖች፥ በቤት የሚሠሩ፥ በጎዎች፥ ለባሎቻቸው የሚታዘዙ እንዲሆኑ ይምከሩአቸው።
5būti santūrias, tyras, rūpestingas šeimininkes, geras, klusnias savo vyrams,­kad nebūtų šmeižiamas Dievo žodis.
6ጎበዞችም እንዲሁ ራሳቸውን እንዲገዙ ምከራቸው።
6Taip pat jaunuosius ragink, kad būtų santūrūs.
7የሚቃወም ሰው ስለ እኛ የሚናገረውን መጥፎ ነገር ሲያጣ እንዲያፍር፥ በነገር ሁሉ መልካምን በማድረግህ ምሳሌ የሚሆን ራስህን አሳይ፤ በትምህርትህም ደኅንነትን፥ ጭምትነትን፥ ጤናማና የማይነቀፍ ንግግርን ግለጥ።
7Pats visais atžvilgiais rodyk gerų darbų pavyzdį: mokymo grynumą, garbingumą, nepažeidžiamumą,
9ባሪያዎች ስለ መድኃኒታችን ስለ እግዚአብሔር የሚሆነውን ትምህርት በሁሉ ነገር ያስመሰግኑ ዘንድ፥ ለገዛ ጌቶቻቸው እንዲገዙ በሁሉም ደስ እንዲያሰኙ፥ ሳይቃወሙና ሳይሰርቁም በጎ ታማኝነትን ሁሉ እንዲያሳዩ ምከራቸው።
8sveiką ir nepriekaištingą kalbą, kad priešininkas liktų sugėdintas, neturėdamas apie tave pasakyti nieko blogo.
11ሰዎችን ሁሉ የሚያድን የእግዚአብሔር ጸጋ ተገልጦአልና፤
9Ragink, kad vergai būtų klusnūs savo šeimininkams, stengtųsi visame kame jiems įtikti ir neprieštarautų,
12ይህም ጸጋ፥ ኃጢአተኝነትንና ዓለማዊን ምኞት ክደን፥ የተባረከውን ተስፋችንን እርሱም የታላቁን የአምላካችንንና የመድኃኒታችንን የኢየሱስ ክርስቶስን ክብር መገለጥ እየጠበቅን፥ ራሳችንን በመግዛትና በጽድቅ እግዚአብሔርንም በመምሰል በአሁኑ ዘመን እንድንኖር ያስተምረናል፤
10kad nevogtų, bet rodytų visokeriopą gerą ištikimybę, kad visu kuo puoštų Dievo, mūsų Gelbėtojo, mokymą.
14መድኃኒታችንም ከዓመፅ ሁሉ እንዲቤዠን፥ መልካሙንም ለማድረግ የሚቀናውን ገንዘቡም የሚሆነውን ሕዝብ ለራሱ እንዲያነጻ፥ ስለ እኛ ነፍሱን ሰጥቶአል።
11Nes gelbstinti Dievo malonė pasirodė visiems žmonėms
15ይህን በሙሉ ሥልጣን ተናገርና ምከር ገሥጽም፤ ማንም አይናቅህ።
12ir moko mus, kad, atsisakę bedievystės ir pasaulio geidulių, santūriai, teisiai ir pamaldžiai gyventume šiame amžiuje,
13laukdami palaimintosios vilties ir mūsų didžiojo Dievo bei Gelbėtojo Jėzaus Kristaus šlovės pasirodymo.
14Jis atidavė save už mus, kad išpirktų mus iš visų nedorybių ir nuskaistintų sau ypatingą tautą, uolią geriems darbams.
15Taip kalbėk, ragink, drausk su visa valdžia. Niekas tenedrįsta tavęs niekinti!