Serbian: Cyrillic

Amharic: New Testament

1 Corinthians

12

1А за духовне дарове нећу вам, браћо, затајити.
1ስለ መንፈሳዊ ነገርም፥ ወንድሞች ሆይ፥ ታውቁ ዘንድ እወዳለሁ።
2Знате да, кад бејасте незнабошци, идосте к идолима безгласним, како вас вођаху.
2አሕዛብ ሳላችሁ በማናቸውም ጊዜ እንደምትመሩ ድምፅ ወደሌላቸው ወደ ጣዖታት እንደ ተወሰዳችሁ ታውቃላችሁ።
3Зато вам дајем на знање да нико ко духом Божијим говори неће рећи: Анатемате Исуса; и нико не може Исуса Господом назвати осим Духом Светим.
3ስለዚህ ማንም በእግዚአብሔር መንፈስ ሲናገር። ኢየሱስ የተረገመ ነው የሚል እንደሌለ፥ በመንፈስ ቅዱስም ካልሆነ በቀር። ኢየሱስ ጌታ ነው ሊል አንድ እንኳ እንዳይችል አስታውቃችኋለሁ።
4Дарови су различни, али је Дух један.
4የጸጋም ስጦታ ልዩ ልዩ ነው መንፈስ ግን አንድ ነው፤
5И различне су службе, али је један Господ.
5አገልግሎትም ልዩ ልዩ ነው ጌታም አንድ ነው፤
6И различне су силе, али је један Бог који чини све у свему.
6አሠራርም ልዩ ልዩ ነው፥ ሁሉን በሁሉ የሚያደርግ እግዚአብሔር ግን አንድ ነው።
7А у свакоме се појављује Дух на корист;
7ነገር ግን መንፈስ ቅዱስን መግለጥ ለእያንዳንዱ ለጥቅም ይሰጠዋል።
8Јер једном се даје Духом реч премудрости; а другом реч разума по истом Духу;
8ለአንዱ ጥበብን መናገር በመንፈስ ይሰጠዋልና፥ ለአንዱም በዚያው መንፈስ እውቀትን መናገር ይሰጠዋል፥
9А другом вера, тим истим Духом; а другом дар исцељивања, по том истом Духу;
9ለአንዱም በዚያው መንፈስ እምነት፥ ለአንዱም በአንዱ መንፈስ የመፈወስ ስጦታ፥ ለአንዱም ተአምራትን ማድረግ፥
10А другом да чини чудеса, а другом пророштво, а другом да разликује духове, а другом различни језици, а другом да казује језике.
10ለአንዱም ትንቢትን መናገር፥ ለአንዱም መናፍስትን መለየት፥ ለአንዱም በልዩ ዓይነት ልሳን መናገር፥ ለአንዱም በልሳኖች የተነገረውን መተርጎም ይሰጠዋል፤
11А ово све чини један и тај исти Дух раздељујући по својој власти свакоме како хоће.
11ይህን ሁሉ ግን ያ አንዱ መንፈስ እንደሚፈቅድ ለእያንዳንዱ ለብቻው እያካፈለ ያደርጋል።
12Јер као што је тело једно и уде има многе, а сви уди једног тела, премда су многи, једно су тело: тако и Христос.
12አካልም አንድ እንደ ሆነ ብዙም ብልቶች እንዳሉበት ነገር ግን የአካል ብልቶች ሁሉ ብዙዎች ሳሉ አንድ አካል እንደ ሆኑ፥ ክርስቶስ ደግሞ እንዲሁ ነው፤
13Јер једним духом ми се сви крстисмо у једно тело, били Јевреји, или Грци, или робови, или сами своји; и сви се једним Духом напојисмо.
13አይሁድ ብንሆን የግሪክ ሰዎችም ብንሆን ባሪያዎችም ብንሆን ጨዋዎችም ብንሆን እኛ ሁላችን በአንድ መንፈስ አንድ አካል እንድንሆን ተጠምቀናልና። ሁላችንም አንዱን መንፈስ ጠጥተናል።
14Јер тело није један уд, него многи.
14አካል ብዙ ብልቶች እንጂ አንድ ብልት አይደለምና።
15Ако каже нога; ја нисам рука, нисам од тела; еда ли зато није од тела?
15እግር። እኔ እጅ አይደለሁምና የአካል ክፍል አይደለሁም ብትል፥ ይህን በማለትዋ የአካል ክፍል መሆንዋ ይቀራልን?
16И ако каже ухо; ја нисам око, нисам од тела; еда ли зато није од тела? Кад би све тело било око, где је чувење?
16ጆሮም። እኔ ዓይን አይደለሁምና የአካል ክፍል አይደለሁም ቢል፥ ይህን በማለቱ የአካል ክፍል መሆኑ ይቀራልን?
17А кад би све било чувење, где је мирисање?
17አካል ሁሉ ዓይን ቢሆን መስማት ወዴት በተገኘ? ሁሉም መስማት ቢሆን ማሽተት ወዴት በተገኘ?
18Али Бог постави све уде у телу како је кога хтео.
18አሁን ግን እግዚአብሔር እንደ ወደደ ብልቶችን እያንዳንዳቸው በአካል አድርጎአል።
19А кад би сви били један уд, где је тело?
19ሁሉም አንድ ብልት ቢሆንስ አካል ወዴት በሆነ?
20Сад су пак многи уди, а једно тело.
20ዳሩ ግን አሁን ብልቶች ብዙዎች ናቸው አካል ግን አንድ ነው።
21Али око не може рећи руци: Не требаш ми; или опет глава ногама: Не требате ми.
21ዓይን እጅን። አታስፈልገኝም ልትለው አትችልም፥ ወይም ራስ ደግሞ እግሮችን። አታስፈልጉኝም ሊላቸው አይችልም።
22Него још који се уди тела чине да су најслабији најпотребнији су.
22ነገር ግን ደካሞች የሚመስሉ የአካል ብልቶች ይልቁን የሚያስፈልጉ ናቸው፤
23И који нам се чине да су најсрамотнији на телу, на оне ударамо највећу част;
23ከአካልም ብልቶች ያልከበሩ ሆነው የሚመስሉን በሚበዛ ክብር እናለብሳቸዋለን፥ በምናፍርባቸውም ብልቶቻችን ክብር ይጨመርላቸዋል፤
24И непоштени наши уди највеће поштење имају; а поштени уди не требају. Али Бог сложи тело и најхуђем уду даде највећу част,
24ክብር ያላቸው ብልቶቻችን ግን ይህ አያስፈልጋቸውም። ነገር ግን ብልቶች እርስ በርሳቸው በትክክል ይተሳሰቡ ዘንድ እንጂ በአካል መለያየት እንዳይሆን፥ ለጎደለው ብልት የሚበልጥ ክብር እየሰጠ እግዚአብሔር አካልን አገጣጠመው።
25Да не буде распре у телу, него да се уди једнако брину један за другог.
26አንድም ብልት ቢሣቀይ ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ይሣቀያሉ፤ አንድ ብልትም ቢከበር ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ደስ ይላቸዋል።
26И ако страда један уд, с њим страдају сви уди; а ако ли се један уд слави, с њим се радују сви уди.
27እናንተም የክርስቶስ አካል ናችሁ እያንዳንዳችሁም ብልቶች ናችሁ።
27А ви сте тело Христово, и уди међу собом.
28እግዚአብሔርም በቤተ ክርስቲያን አንዳንዶቹን አስቀድሞ ሐዋርያትን፥ ሁለተኛም ነቢያትን፥ ሦስተኛም አስተማሪዎችን፥ ቀጥሎም ተአምራት ማድረግን፥ ቀጥሎም የመፈወስን ስጦታ፥ እርዳታንም፥ አገዛዝንም፥ የልዩ ልዩ ዓይነት ልሳኖችንም አድርጎአል።
28И једне дакле постави Бог у цркви прво апостоле, друго пророке, треће учитеље, а потом чудотворце, онда дарове исцељивања, помагања, управљања, различне језике.
29ሁሉ ሐዋርያት ናቸውን? ሁሉስ ነቢያት ናቸውን? ሁሉስ አስተማሪዎች ናቸውን? ሁሉስ ተአምራትን ይሠራሉን?
29Еда ли су сви апостоли? Еда ли су сви пророци? Еда ли су сви учитељи? Еда ли су сви чудотворци?
30ሁሉስ የመፈወስ ስጦታ አላቸውን? ሁሉስ በልሳኖች ይናገራሉን? ሁሉስ ይተረጉማሉን?
30Еда ли сви имају дарове исцељивања? Еда ли сви говоре језике? Еда ли сви казују?
31ነገር ግን የሚበልጠውን የጸጋ ስጦታ በብርቱ ፈልጉ። ደግሞም ከሁሉ የሚበልጥ መንገድ አሳያችኋለሁ።
31Старајте се, пак, за веће дарове; па ћу вам још бољи пут показати.