Serbian: Cyrillic

Amharic: New Testament

2 Corinthians

1

1Од Павла, апостола Исуса Христа по вољи Божијој и брата Тимотија цркви Божјој у Коринту, са свима светима који су у свој Ахаји:
1በእግዚአብሔር ፈቃድ የኢየሱስ ክርስቶስ ሐዋርያ የሆነ ጳውሎስ ወንድሙም ጢሞቴዎስ፥ በአካይያ አገር ሁሉ ከሚኖሩ ቅዱሳን ሁሉ ጋር በቆሮንቶስ ላለች ለእግዚአብሔር ቤተ ክርስቲያን፤
2Благодат вам и мир од Бога Оца нашег, и Господа Исуса Христа.
2ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
3Благословен Бог и Отац Господа нашег Исуса Христа, Отац милости и Бог сваке утехе,
3የርኅራኄ አባት የመጽናናትም ሁሉ አምላክ የሆነ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስ አምላክና አባት ይባረክ።
4Који нас утешава у свакој невољи нашој, да бисмо могли утешити оне који су у свакој невољи утехом којом нас саме Бог утешава.
4እርሱ በመከራችን ሁሉ ያጽናናናል፥ ስለዚህም እኛ ራሳችን በእግዚአብሔር በምንጽናናበት መጽናናት በመከራ ሁሉ ያሉትን ማጽናናት እንችላለን።
5Јер како се страдања Христова умножавају на нама тако се и утеха наша умножава кроз Христа.
5የክርስቶስ ሥቃይ በእኛ ላይ እንደ በዛ፥ እንዲሁ መጽናናታችን ደግሞ በክርስቶስ በኩል ይበዛልናልና።
6Ако ли смо, пак, у невољи, за вашу је утеху и спасење, које постаје у трпљењу тих истих страдања која и ми подносимо.
6ዳሩ ግን መከራ ብንቀበል፥ ስለ መጽናናታችሁና ስለ መዳናችሁ ነው፤ ብንጽናናም፥ እኛ ደግሞ የምንሣቀይበት በዚያ ሥቃይ በመጽናት ስለሚደረግ ስለ መጽናናታችሁ ነው።
7И надање наше тврдо је за вас. Ако ли се утешавамо, за вашу је утеху и спасење, знајући да као што сте заједничари у нашем страдању тако и у утеси.
7ተስፋችንም ስለ እናንተ ጽኑ ነው፤ ሥቃያችንን እንደ ተካፈላችሁ እንዲሁም መጽናናታችንን ደግሞ እንድትካፈሉ እናውቃለንና።
8Јер вам нећемо, браћо, затајити невољу нашу која нам се догоди у Азији кад нам је било претешко и преко силе тако да се нисмо надали ни живети;
8በእስያ ስለ ደረሰብን መከራችን፥ ወንድሞች ሆይ፥ ታውቁ ዘንድ እንወዳለንና፤ ስለ ሕይወታችን እንኳ ተስፋ እስክንቆርጥ ድረስ ከዓቅማችን በላይ ያለ ልክ ከብዶብን ነበር፤
9Него сами у себи расудисмо да нам ваља помрети, да се већ не уздасмо у себе него у Бога који подиже мртве.
9አዎን፥ ሙታንን በሚያነሣ በእግዚአብሔር እንጂ በራሳችን እንዳንታመን፥ እኛ ራሳችን የሞትን ፍርድ በውስጣችን ሰምተን ነበር።
10Који нас је од толике смрти избавио, и избавља; и у Њега се уздамо да ће нас и још избавити,
10እርሱም ይህን ከሚያህል ሞት አዳነን፥ ያድነንማል፤ እናንተም ደግሞ ስለ እኛ እየጸለያችሁ አብራችሁ ስትረዱን፥ በብዙ ሰዎች በኩል ስለ ተሰጠን ስለ ጸጋ ስጦታ ብዙዎች ስለ እኛ ያመሰግኑ ዘንድ፥ ወደ ፊት ደግሞ እንዲያድን በእርሱ ተስፋ አድርገናል።
11С помоћу и ваше молитве за нас; да многи људи многу хвалу дају Богу за даре који су нама дати вас ради.
12ትምክህታችን ይህ ነውና፤ በእግዚአብሔር ጸጋ እንጂ በሥጋዊ ጥበብ ሳይሆን፥ በእግዚአብሔር ቅድስናና ቅንነት በዚህ ዓለም ይልቁንም በእናንተ ዘንድ እንደኖርን የሕሊናችን ምስክርነት ነው።
12Јер је наша слава ово: сведочанство савести наше да смо у простоти и чистоти Божјој, а не у мудрости телесној него по благодати Божјој живели на свету, а особито међу вама.
13ከምታነቡትና ከምታስተውሉት በቀር ሌላ አንጽፍላችሁምና፤ በጌታችን በኢየሱስ ቀን እናንተ ደግሞ ትምክህታችን እንደምትሆኑ እንዲሁ ትምክህታችሁ እንድንሆን፥ በከፊል ስለ እኛ እንዳስተዋላችሁ ፈጽማችሁ ታስተውሉት ዘንድ ተስፋ አደርጋለሁ።
13Јер вам друго не пишемо него шта читате и разумевате. А надам се да ћете и до краја разумети.
15በዚህም ታምኜ፥ ሁለተኛ ጸጋ ታገኙ ዘንድ አስቀድሜ ወደ እናንተ እንድመጣ፥
14Као што неки и разуместе да смо вам слава као и ви нама за дан Господа нашег Исуса Христа.
16በእናንተም መካከል ወደ መቄዶንያ እንዳልፍ ደግሞም ከመቄዶንያ ወደ እናንተ መጥቼ ወደ ይሁዳ በጉዞዬ እንድትረዱኝ አሰብሁ።
15И у овом поуздању хтедох да вам дођем пре, да другу благодат имате;
17እንግዲህ ይህን ሳስብ ያን ጊዜ ቅሌትን አሳየሁን? ወይስ በእኔ ዘንድ አዎን አዎን አይደለም አይደለም ማለት እንዲሆን ያን የማስበው በዓለማዊ ልማድ ነውን?
16И кроз вас да дођем у Македонију, и опет из Македоније да дођем к вама, и ви да ме пратите у Јудеју.
18እግዚአብሔር ግን የታመነ ነው፥ ለእናንተም የሚነገረው ቃላችን አዎንና አይደለም አይሆንም።
17Али кад сам ово хтео, еда ли сам дакле шта непристојно чинио? Или што се накањујем, да се по телу накањујем, да буде у мене да да, а не не?
19በእኛ ማለት በእኔና በስልዋኖስ በጢሞቴዎስም በመካከላችሁ የተሰበከ የእግዚአብሔር ልጅ ኢየሱስ ክርስቶስ አዎንና አይደለም አልነበረም፥ ነገር ግን በእርሱ አዎን ሆኖአል።
18Али је Бог веран, те реч наша к вама не би да и не.
20እግዚአብሔር ለሰጠው የተስፋ ቃል ሁሉ አዎን ማለት በእርሱ ነውና፥ ስለዚህ ለእግዚአብሔር ስለ ክብሩ በእኛ የሚነገረው አሜን በእርሱ ደግሞ ነው።
19Јер Син Божји Исус Христос, ког ми вама приповедасмо ја и Силван и Тимотије, не би да и не, него у Њему би да.
21በክርስቶስም ከእናንተ ጋር የሚያጸናንና የቀባን እግዚአብሔር ነው፥
20Јер колико је обећања Божијих, у Њему су да, и у Њему амин, Богу на славу кроз нас.
22ደግሞም ያተመን የመንፈሱንም መያዣ በልባችን የሰጠን እርሱ ነው።
21А Бог је који нас утврди с вама у Христу, и помаза нас,
23እኔ ግን ልራራላችሁ ስል እንደ ገና ወደ ቆሮንቶስ እንዳልመጣሁ በነፍሴ ላይ እግዚአብሔርን ምስክር እጠራለሁ።
22Који нас и запечати, и даде залог Духа у срца наша.
24ለደስታችሁ ከእናንተ ጋር የምንሠራ ነን እንጂ፥ በእምነታችሁ በእናንተ ላይ የምንገዛ አይደለንም። በእምነታችሁ ቆማችኋልና።
23А ја за сведока Бога призивам на своју душу да штедећи вас не дођох више у Коринт.
24Не као да ми владамо вером вашом, него смо помагачи ваше радости; јер у вери стојите.