Serbian: Cyrillic

Amharic: New Testament

2 Corinthians

5

1Јер знамо да кад се земаљска наша кућа тела раскопа, имамо зграду од Бога, кућу нерукотворену, вечну на небесима.
1ድንኳን የሚሆነው ምድራዊ መኖሪያችን ቢፈርስ፥ በሰማይ ያለ በእጅ ያልተሠራ የዘላለም ቤት የሚሆን ከእግዚአብሔር የተሠራ ሕንጻ እንዳለን እናውቃለንና።
2Јер за тим уздишемо, желећи обући се у свој небески стан.
2በዚህ ውስጥ በእውነት እንቃትታለንና፥
3И да се обучени, не голи нађемо!
3ከሰማይም የሚሆነውን መኖሪያችንን እንድንለብስ እንናፍቃለንና ለብሰን ራቁታችንን አንገኝም።
4Јер будући у овом телу, уздишемо отежали; јер нећемо да се свучемо, него да се преобучемо, да живот прождере смртно.
4በእውነትም የሚሞተው በሕይወት ይዋጥ ዘንድ ልንለብስ እንጂ ልንገፈፍ የማንወድ ስለ ሆነ፥ በድንኳኑ ያለን እኛ ከብዶን እንቃትታለን።
5А Онај који нас за ово исто створи, Бог је, који нам и даде залог Духа.
5ነገር ግን ለዚሁ የሠራን እግዚአብሔር ነው እርሱም የመንፈሱን መያዣ ሰጠን።
6Добре смо, дакле, воље једнако, јер знамо да путујемо у телу, далеко од Господа.
6እንግዲህ ሁልጊዜ ታምነን፥ በእምነት እንጂ በማየት አንመላለስምና በሥጋ ስናድር ከጌታ ተለይተን በስደት እንዳለን የምናውቅ ከሆንን፥
7Јер по вери живимо, а не по гледању.
8ታምነናል ይልቁንም ከሥጋ ተለይተን በስደት መኖር በጌታም ዘንድ ማደር ደስ ይለናል።
8Али се не бојимо, и много волимо отићи од тела, и ићи ка Господу.
9ስለዚህ ደግሞ ብናድር ወይም ተለይተን ብንሆን እርሱን ደስ የምናሰኝ ልንሆን እንቀናለን።
9Зато се и старамо, или улазили или одлазили, да будемо Њему угодни.
10መልካም ቢሆን ወይም ክፉ እንዳደረገ፥ እያንዳንዱ በሥጋው የተሠራውን በብድራት ይቀበል ዘንድ ሁላችን በክርስቶስ በፍርድ ወንበር ፊት ልንገለጥ ይገባናልና።
10Јер нам се свима ваља јавити на суду Христовом, да примимо сваки шта је који у телу чинио, или добро или зло;
11እንግዲህ የጌታን ፍርሃት አውቀን ሰዎችን እናስረዳለን ለእግዚአብሔር ግን የተገለጥን ነን፤ በሕሊናችሁም ደግሞ የተገለጥን እንደ ሆንን ተስፋ አደርጋለሁ።
11Знајући, дакле, страх Господњи људе саветујемо; а Богу смо познати, а надамо се да смо и у вашим савестима познати.
12በመልክ እንጂ በልብ ለማይመኩ የምትመልሱላቸው መልስ እንዲኖራችሁ፥ በእኛ ልትመኩ ምክንያት እንሰጣችኋለን እንጂ ራሳችንን ደግሞ ለእናንተ የምናመሰግን አይደለንም።
12Јер се не хвалимо опет пред вама, него вама дајемо узрок да се хвалите нама, да имате шта одговорити онима који се хвале оним шта је споља, а не шта је у срцу.
13እብዶች ብንሆን፥ ለእግዚአብሔር ነው፤ ባለ አእምሮዎች ብንሆን፥ ለእናንተ ነው።
13Јер ако се одвише хвалимо, Богу се хвалимо; ако ли смо смерни, вама смо.
14ይህን ስለቆረጥን የክርስቶስ ፍቅር ግድ ይለናልና፤ አንዱ ስለ ሁሉ ሞተ፤ እንግዲያስ ሁሉ ሞቱ፤
14Јер љубав Божја нагони нас, кад мислимо ово: ако један за све умре, то дакле сви умреше.
15በሕይወትም ያሉት ስለ እነርሱ ለሞተውና ለተነሣው እንጂ ወደ ፊት ለራሳቸው እንዳይኖሩ ስለ ሁሉ ሞተ።
15Христос за све умре, да они који живе не живе више себи, него Ономе који за њих умре и васкрсе.
16ስለዚህ እኛ ከአሁን ጀምሮ ማንንም በሥጋ እንደሚሆን አናውቅም፤ ክርስቶስንም በሥጋ እንደ ሆነ ያወቅነው ብንሆን እንኳ፥ አሁን ግን ከእንግዲህ ወዲህ እንደዚህ አናውቀውም።
16Зато и ми одсад никога не познајемо по телу; и ако Христа познасмо по телу, али Га сад више не познајемо.
17ስለዚህ ማንም በክርስቶስ ቢሆን አዲስ ፍጥረት ነው፤ አሮጌው ነገር አልፎአል፤ እነሆ፥ ሁሉም አዲስ ሆኖአል።
17Зато, ако је ко у Христу, нова је твар: старо прође, гле, све ново постаде.
18ነገር ግን የሆነው ሁሉ፥ በክርስቶስ ከራሱ ጋር ካስታረቀን የማስታረቅም አገልግሎት ከሰጠን፥ ከእግዚአብሔር ነው፤
18Али је све од Бога, који помири нас са собом кроз Исуса Христа, и даде нам службу помирења.
19እግዚአብሔር በክርስቶስ ሆኖ ዓለሙን ከራሱ ጋር ያስታርቅ ነበርና፥ በደላቸውን አይቆጥርባቸውም ነበር፤ በእኛም የማስታረቅ ቃል አኖረ።
19Јер Бог беше у Христу, и свет помири са собом не примивши им грехе њихове, и метнувши у нас реч помирења.
20እንግዲህ እግዚአብሔር በእኛ እንደሚማልድ ስለ ክርስቶስ መልክተኞች ነን፤ ከእግዚአብሔር ጋር ታረቁ ብለን ስለ ክርስቶስ እንለምናለን።
20Тако смо ми послани место Христа, као да Бог говори кроз нас; молимо вас у име Христово помирите се с Богом.
21እኛ በእርሱ ሆነን የእግዚአብሔር ጽድቅ እንሆን ዘንድ ኃጢአት ያላወቀውን እርሱን ስለ እኛ ኃጢአት አደረገው።
21Јер Оног који не знаше греха нас ради учини грехом, да ми будемо правда Божја у Њему.