Serbian: Cyrillic

Amharic: New Testament

Ephesians

2

1И вас који бејасте мртви за преступљења и грехе своје,
1በበደላችሁና በኃጢአታችሁ ሙታን ነበራችሁ፤ በእነርሱም፥ በዚህ ዓለም እንዳለው ኑሮ፥ በማይታዘዙትም ልጆች ላይ አሁን ለሚሠራው መንፈስ አለቃ እንደ ሆነው በአየር ላይ ሥልጣን እንዳለው አለቃ ፈቃድ፥ በፊት ተመላለሳችሁባቸው።
2У којима некад ходисте по веку овог света, по кнезу који влада у ветру, по духу који сад ради у синовима противљења;
3በእነዚህም ልጆች መካከል እኛ ሁላችን ደግሞ፥ የሥጋችንንና የልቡናችንን ፈቃድ እያደረግን፥ በሥጋችን ምኞት በፊት እንኖር ነበርን እንደ ሌሎቹም ደግሞ ከፍጥረታችን የቁጣ ልጆች ነበርን።
3У којима и ми сви живесмо некада по жељама тела свог, чинећи вољу тела и помисли, и бејасмо рођена деца гнева, као и остали;
4ነገር ግን እግዚአብሔር በምሕረቱ ባለ ጠጋ ስለ ሆነ፥
4Али Бог, који је богат у милости, за премногу љубав своју, коју има к нама,
5ከወደደን ከትልቅ ፍቅሩ የተነሣ በበደላችን ሙታን እንኳ በሆንን ጊዜ ከክርስቶስ ጋር ሕይወት ሰጠን፥ በጸጋ ድናችኋልና፥
5И нас који бејасмо мртви од грехова оживе с Христом (благодаћу сте спасени),
6በሚመጡ ዘመናትም በክርስቶስ ኢየሱስ ለእኛ ባለው ቸርነት ከሁሉ የሚበልጠውን የጸጋውን ባለ ጠግነት ያሳይ ዘንድ፥ ከእርሱ ጋር አስነሣን በክርስቶስ ኢየሱስም በሰማያዊ ስፍራ ከእርሱ ጋር አስቀመጠን።
6И с Њим васкрсе и посади на небесима у Христу Исусу.
8ጸጋው በእምነት አድኖአችኋልና፤ ይህም የእግዚአብሔር ስጦታ ነው እንጂ ከእናንተ አይደለም፤
7Да покаже у вековима који иду превелико богатство благодати своје добротом на нама у Христу Исусу.
9ማንም እንዳይመካ ከሥራ አይደለም።
8Јер сте благодаћу спасени кроз веру; и то није од вас, дар је Божји,
10እኛ ፍጥረቱ ነንና፤ እንመላለስበት ዘንድ እግዚአብሔር አስቀድሞ ያዘጋጀውን መልካሙን ሥራ ለማድረግ በክርስቶስ ኢየሱስ ተፈጠርን።
9Не од дела, да се нико не похвали.
11ስለዚህ እናንተ አስቀድሞ በሥጋ አሕዛብ የነበራችሁ፥ በሥጋ በእጅ የተገረዙ በተባሉት ያልተገረዙ የተባላችሁ፥ ይህን አስቡ፤
10Јер смо Његов посао, саздани у Христу Исусу за дела добра, која Бог унапред приправи да у њима ходимо.
12በዚያ ዘመን ከእስራኤል መንግሥት ርቃችሁ ለተስፋውም ቃል ኪዳን እንግዶች ሆናችሁ በዚህም ዓለም ተስፋን አጥታችሁ ከእግዚአብሔርም ተለይታችሁ ያለ ክርስቶስ ነበራችሁ።
11Зато се опомињите да ви који сте некада по телу незнабошци били и називани необрезање од оних који су се звали по телу обрезање, које се руком радило,
13አሁን ግን እናንተ በፊት ርቃችሁ የነበራችሁ በክርስቶስ ኢየሱስ ሆናችሁ በክርስቶስ ደም ቀርባችኋል።
12Да бејасте у оно време без Христа, одвојени од друштва Израиљевог, и без дела у заветима обећања, наду не имајући, и безбожни на свету:
14እርሱ ሰላማችን ነውና፤ ሁለቱን ያዋሐደ በአዋጅ የተነገሩትንም የትእዛዛትን ሕግ ሽሮ በመካከል ያለውን የጥል ግድግዳን በሥጋው ያፈረሰ፤ ይህም ከሁለታቸው አንድን አዲስን ሰው በራሱ ይፈጥር ዘንድ ሰላምንም ያደርግ ዘንድ፥
13А сад у Христу Исусу, ви који сте некада били далеко, близу постадосте крвљу Христовом.
16ጥልንም በመስቀሉ ገድሎ በእርሱ ሁለታቸውን በአንድ አካል ከእግዚአብሔር ጋር ያስታርቅ ዘንድ ነው።
14Јер је Он мир наш, који обоје састави у једно, и развали плот који је растављао, непријатељство, телом својим,
17መጥቶም ርቃችሁ ለነበራችሁ ለእናንተ ሰላምን፥ ቀርበው ለነበሩትም ሰላምን የምስራች ብሎ ሰበከ፤
15Закон заповести наукама укинувши; да из обога начини собом једног новог човека, чинећи мир;
18በእርሱ ሥራ ሁላችን በአንድ መንፈስ ወደ አብ መግባት አለንና።
16И да помири с Богом обоје у једном телу крстом, убивши непријатељство на њему.
19እንግዲያስ ከእንግዲህ ወዲህ ከቅዱሳን ጋር ባላገሮችና የእግዚአብሔር ቤተ ሰዎች ናችሁ እንጂ እንግዶችና መጻተኞች አይደላችሁም።
17И дошавши проповеди у јеванђељу мир вама далекима и онима који су близу.
20በሐዋርያትና በነቢያት መሠረት ላይ ታንጻችኋል፥ የማዕዘኑም ራስ ድንጋይ ክርስቶስ ኢየሱስ ነው፤
18Јер Он доведе к Оцу обоје у једном духу.
21በእርሱም ሕንጻ ሁሉ እየተጋጠመ በጌታ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንዲሆን ያድጋል፤
19Тако дакле више нисте туђи и дошљаци, него живите са светима и домаћи сте Богу,
22በእርሱም እናንተ ደግሞ ለእግዚአብሔር መኖሪያ ለመሆን በመንፈስ አብራችሁ ትሠራላችሁ።
20Назидани на темељу апостола и пророка, где је камен од угла сам Исус Христос,
21На коме сва грађевина састављена расте за цркву свету у Господу;
22На коме ћете се и ви сазидати за стан Божји у духу.