1Павле апостол, ни од људи, ни кроз човека, него кроз Исуса Христа и Бога Оца, који Га васкрсе из мртвих,
1በኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታንም ባነሣው በእግዚአብሔር አብ ሐዋርያ የሆነ እንጂ ከሰዎች ወይም በሰው ያልሆነ ጳውሎስ ከእኔም ጋር ያሉት ወንድሞች ሁሉ፥ ወደ ገላትያ አብያተ ክርስቲያናት፤
2И сва браћа која су са мном, црквама галатским:
3ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታችንም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
3Благодат вам и мир од Бога Оца и Господа нашег Исуса Христа,
4ክፉ ከሆነ ከአሁኑ ዓለም ያድነን ዘንድ እንደ አምላካችንና እንደ አባታችን ፈቃድ ስለ ኃጢአታችን ራሱን ሰጠ።
4Који даде себе за грехе наше да избави нас од садашњег света злог, по вољи Бога и Оца нашег,
5ለአብ ከዘላለም እስከ ዘላለም ክብር ይሁን፤ አሜን።
5Коме слава ва век века. Амин.
6በክርስቶስ ጸጋ እናንተን ከጠራችሁ ከእርሱ ወደ ልዩ ወንጌል እንዲህ ፈጥናችሁ እንዴት እንዳለፋችሁ እደነቃለሁ፤
6Чудим се да се тако одмах одвраћате на друго јеванђеље од Оног који вас позва благодаћу Христовом,
7እርሱ ግን ሌላ ወንጌል አይደለም፤ የሚያናውጡአችሁ የክርስቶስንም ወንጌል ሊያጣምሙ የሚወዱ አንዳንዶች አሉ እንጂ።
7Које није друго, само што неки сметају вас, и хоће да изврну јеванђеље Христово.
8ነገር ግን እኛ ብንሆን ወይም ከሰማይ መልአክ፥ ከሰበክንላችሁ ወንጌል የሚለይ ወንጌልን ቢሰብክላችሁ፥ የተረገመ ይሁን።
8Али ако и ми, или анђео с неба јави вам јеванђеље другачије него што вам јависмо, проклет да буде!
9አስቀድመን እንዳልን እንዲሁ አሁን ሁለተኛ እላለሁ፥ ከተቀበላችሁት የተለየውን ማንም ቢሰብክላችሁ የተረገመ ይሁን።
9Као што пре рекосмо и сад опет велим: ако вам ко јави јеванђеље другачије него што примисте, проклет да буде!
10ሰውን ወይስ እግዚአብሔርን አሁን እሺ አሰኛለሁን? ወይም ሰውን ደስ ላሰኝ እፈልጋለሁን? አሁን ሰውን ደስ ባሰኝ የክርስቶስ ባሪያ ባልሆንሁም።
10Зар ја сад људе наговарам или Бога? Или тражим људима да угађам? Јер кад бих ја још људима угађао, онда не бих био слуга Христов.
11ወንድሞች ሆይ፥ በእኔ የተሰበከ ወንጌል እንደ ሰው እንዳይደለ አስታውቃችኋለሁ፤
11Али вам дајем на знање, браћо, да оно јеванђеље које сам ја јавио, није по човеку.
12ኢየሱስ ክርስቶስ ገልጦልኛል እንጂ እኔ ከሰው አልተቀበልሁትም አልተማርሁትምም።
12Јер га ја не примих од човека, нити научих, него откривењем Исуса Христа.
13በአይሁድ ሥርዓት በፊት እንዴት እንደ ኖርሁ ሰምታችኋልና፤ የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን ያለ ልክ አሳድድና አጠፋ ነበር፥
13Јер сте чули моје живљење некад у Јеврејству, да сам одвише гонио цркву Божију и раскопавао је.
14ለአባቶችም ወግ ከመጠን ይልቅ እየቀናሁ በወገኔ ዘንድ በዘመኔ ካሉት ብዙዎችን በአይሁድ ሥርዓት እበልጥ ነበር።
14И напредовах у Јеврејству већма од многих врсника својих у роду свом, и одвише ревновах за отачке своје обичаје.
15ነገር ግን በእናቴ ማኅፀን ሳለሁ የለየኝ በጸጋውም የጠራኝ እግዚአብሔር በአሕዛብ መካከል ስለ እርሱ ወንጌልን እሰብክ ዘንድ ልጁን በእኔ ሁኔታ ሊገልጥ በወደደ ጊዜ፥ ወዲያው ከሥጋና ከደም ጋር አልተማከርሁም፥
15А кад би угодно Богу, који ме изабра од утробе матере моје и призва благодаћу својом.
17ከእኔም በፊት ሐዋርያት ወደ ነበሩት ወደ ኢየሩሳሌም አልወጣሁም፥ ነገር ግን ወደ ዓረብ አገር ሄድሁ እንደ ገናም ወደ ደማስቆ ተመለስሁ።
16Да јави Сина свог у мени, да Га јеванђељем објавим међу људима незнабошцима; одмах не питах тело и крв,
18ከዚህ ወዲያ ከሦስት ዓመት በኋላ ኬፋን ልጠይቅ ወደ ኢየሩሳሌም ወጥቼ ከእርሱ ጋር አሥራ አምስት ቀን ሰነበትሁ፤
17Нити изиђох у Јерусалим к старијим апостолима од себе него отидох у арапску, и опет се вратих у Дамаск.
19ነገር ግን ከጌታ ወንድም ከያዕቆብ በቀር ከሐዋርያት ሌላ አላየሁም።
18А после тога на три године изиђох у Јерусалим да видим Петра, и остадох у њега петнаест дана.
20ስለምፅፍላችሁም ነገር፥ እነሆ፥ በእግዚአብሔር ፊት ሐሰት አልናገርም።
19Али другог од апостола не видех, осим Јакова брата Господњег.
21ከዚያ ወዲያ ወደ ሶርያና ወደ ኪልቅያ አገር መጣሁ።
20А шта вам пишем ево Бог види да не лажем.
22በክርስቶስም ያሉት የይሁዳ ማኅበሮች ፊቴን አያውቁም ነበር፤
21А потом дођох у земље сирске и киликијске.
23ነገር ግን። ቀድሞ እኛን ያሳድድ የነበረ፥ እርሱ በፊት ያጠፋው የነበረውን ሃይማኖት አሁን ይሰብካል ተብሎ ሲነገር ይሰሙ ነበር፤
22А бејах лицем непознат Христовим црквама јудејским;
24ስለ እኔም እግዚአብሔርን ያከብሩ ነበር።
23Него само беху чули да онај који нас некад гони сад проповеда веру коју некад раскопаваше.
24И слављаху Бога за мене.