1Од Павла, слуге Исуса Христа, позваног апостола изабраног за јеванђеље Божије,
1ሐዋርያ ሊሆን የተጠራ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ጳውሎስ በነቢያቱ አፍ በቅዱሳን መጻሕፍት አስቀድሞ ተስፋ ለሰጠው ለእግዚአብሔር ወንጌል ተለየ።
2Које Бог унапред обећа преко пророка својих у светим писмима
3ይህም ወንጌል በሥጋ ከዳዊት ዘር ስለ ተወለደ እንደ ቅድስና መንፈስ ግን ከሙታን መነሣት የተነሣ በኃይል የእግዚአብሔር ልጅ ሆኖ ስለ ተገለጠ ስለ ልጁ ነው፤ እርሱም ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው።
3О сину свом, који је по телу рођен од семена Давидовог,
5በእርሱም ስለ ስሙ በአሕዛብ ሁሉ መካከል ከእምነት የሚነሣ መታዘዝ እንዲገኝ ጸጋንና ሐዋርያነትን ተቀበልን፤
4А посведочен силно за Сина Божијег Духом светиње по васкрсењу из мртвих, Исусу Христу Господу нашем,
6በእነርሱም መካከል የኢየሱስ ክርስቶስ ልትሆኑ የተጠራችሁ እናንተ ደግሞ ናችሁ።
5Преко ког примисмо благодат и апостолство, да покоримо све незнабошце вери имена Његовог;
7በእግዚአብሔር ለተወደዳችሁና ቅዱሳን ልትሆኑ ለተጠራችሁ በሮሜ ላላችሁት ሁሉ፥ ከእግዚአብሔር ከአባታችን ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ጸጋና ሰላም ለእናንተ ይሁን።
6Међу којима сте и ви позвани Исусу Христу,
8እምነታችሁ በዓለም ሁሉ ስለ ተሰማች አስቀድሜ ስለ ሁላችሁ አምላኬን በኢየሱስ ክርስቶስ አመሰግናለሁ።
7Свима који су у Риму, љубазнима Богу, и позванима светима: благодат вам и мир од Бога Оца нашег и Господа Исуса Христа.
9በልጁ ወንጌል በመንፈሴ የማገለግለው እግዚአብሔር ምስክሬ ነውና፤ ምናልባት ብዙ ቆይቼ ወደ እናንተ አሁን እንድመጣ በእግዚአብሔር ፈቃድ መንገዴን እንዲያቀናልኝ እየለመንሁ ሁልጊዜ ስጸልይ ስለ እናንተ ሳላቋርጥ አሳስባለሁ።
8Прво, дакле, захваљујем Богу свом кроз Исуса Христа за све вас што се вера ваша гласи по свему свету.
11ትጸኑ ዘንድ መንፈሳዊ ስጦታ እንዳካፍላችሁ ላያችሁ እናፍቃለሁና፤
9Јер ми је сведок Бог, коме служим духом својим у јеванђељу Сина његовог, да вас се опомињем без престанка,
12ይህንም ማለቴ በመካከላችን ባለች በእናንተና በእኔ እምነት አብረን በእናንተ እንድንጽናና ነው።
10Молећи се свагда Богу у молитвама својим да би ми кад Божија воља помогла да дођем к вама;
13ወንድሞች ሆይ፥ በሌሎቹ አሕዛብ ደግሞ እንደ ሆነ በእናንተም ፍሬ አገኝ ዘንድ ብዙ ጊዜ ወደ እናንተ ልመጣ እንዳሰብሁ እስከ አሁን ግን እንደ ተከለከልሁ ታውቁ ዘንድ እወዳለሁ።
11Јер желим видети вас, да вам дам какав духовни дар за ваше утврђење,
14ለግሪክ ሰዎችና ላልተማሩም፥ ለጥበበኞችና ለማያስተውሉም ዕዳ አለብኝ፤
12То јест, да се с вама утешим вером општом, и вашом и мојом.
15ስለዚህም በሚቻለኝ መጠን በሮሜ ላላችሁ ለእናንተ ደግሞ ወንጌልን ልሰብክ ተዘጋጅቼአለሁ።
13Али вам нећу затајити, браћо, да сам много пута хтео да вам дођем, па бих задржан досле, да и међу вама имам какав плод, као и међу осталим незнабошцима.
16በወንጌል አላፍርምና፤ አስቀድሞ ለአይሁዳዊ ደግሞም ለግሪክ ሰው፥ ለሚያምኑ ሁሉ የእግዚአብሔር ኃይል ለማዳን ነውና።
14Дужан сам и Грцима и дивљацима, и мудрима и неразумнима.
17ጻድቅ በእምነት ይኖራል ተብሎ እንደ ተጻፈ የእግዚአብሔር ጽድቅ ከእምነት ወደ እምነት በእርሱ ይገለጣልና።
15Зато, од моје стране, готов сам и вама у Риму проповедати јеванђеље.
18እውነትን በዓመፃ በሚከለክሉ ሰዎች በኃጢአተኝነታቸውና በዓመፃቸው ሁሉ ላይ የእግዚአብሔር ቍጣ ከሰማይ ይገለጣልና፤
16Јер се не стидим јеванђеља Христовог; јер је сила Божија на спасење свакоме који верује, а најпре Јеврејину и Грку.
19እግዚአብሔር ስለ ገለጠላቸው፥ ስለ እግዚአብሔር ሊታወቅ የሚቻለው በእነርሱ ዘንድ ግልጥ ነውና።
17Јер се у Њему јавља правда Божија из вере у веру, као што је написано: Праведник ће од вере жив бити.
20የማይታየው ባሕርይ እርሱም የዘላለም ኃይሉ ደግሞም አምላክነቱ ከዓለም ፍጥረት ጀምሮ ከተሠሩት ታውቆ ግልጥ ሆኖ ይታያልና፤ ስለዚህም እግዚአብሔርን እያወቁ እንደ እግዚአብሔርነቱ መጠን ስላላከበሩትና ስላላመሰገኑት የሚያመካኙት አጡ፤ ነገር ግን በአሳባቸው ከንቱ ሆኑ የማያስተውለውም ልባቸው ጨለመ።
18Јер се открива гнев Божји с неба на сваку безбожност и неправду људи који држе истину у неправди.
22ጥበበኞች ነን ሲሉ ደንቆሮ ሆኑ፥
19Јер шта се може дознати за Бога познато је њима: јер им је Бог јавио;
23የማይጠፋውንም የእግዚአብሔር ክብር በሚጠፋ ሰውና በወፎች አራት እግር ባላቸውም በሚንቀሳቀሱትም መልክ መስለው ለወጡ።
20Јер шта се на Њему не може видети, од постања света могло се познати и видети на створењима, и Његова вечна сила и божанство, да немају изговора.
24ስለዚህ እርስ በርሳቸው ሥጋቸውን ሊያዋርዱ እግዚአብሔር በልባቸው ፍትወት ወደ ርኵስነት አሳልፎ ሰጣቸው፤
21Јер кад познаше Бога, не прославише Га као Бога нити Му захвалише, него залудеше у својим мислима, и потамне неразумно срце њихово.
25ይህም የእግዚአብሔርን እውነት በውሸት ስለ ለወጡ በፈጣሪም ፈንታ የተፈጠረውን ስላመለኩና ስላገለገሉ ነው፤ እርሱም ለዘላለም የተባረከ ነው፤ አሜን።
22Кад се грађаху мудри, полудеше,
26ስለዚህ እግዚአብሔር ለሚያስነውር ምኞት አሳልፎ ሰጣቸው፤ ሴቶቻቸውም ለባሕርያቸው የሚገባውን ሥራ ለባሕርያቸው በማይገባው ለወጡ፤
23И претворише славу вечног Бога у обличје смртног човека и птица и четвороножних животиња и гадова.
27እንዲሁም ወንዶች ደግሞ ለባሕርያቸው የሚገባውን ሴቶችን መገናኘት ትተው እርስ በርሳቸው በፍትወታቸው ተቃጠሉ፤ ወንዶችም በወንዶች ነውር አድርገው በስሕተታቸው የሚገባውን ብድራት በራሳቸው ተቀበሉ።
24Зато их предаде Бог у жељама њихових срца у нечистоту, да се погане телеса њихова међу њима самима;
28እግዚአብሔርን ለማወቅ ባልወደዱት መጠን እግዚአብሔር የማይገባውን ያደርጉ ዘንድ ለማይረባ አእምሮ አሳልፎ ሰጣቸው፤
25Који претворише истину Божију у лаж, и већма поштоваше и послужише твар него Творца, који је благословен ва век. Амин.
29ዓመፃ ሁሉ፥ ግፍ፥ መመኘት፥ ክፋት ሞላባቸው፤ ቅናትን፥ ነፍስ መግደልን፥ ክርክርን፥ ተንኰልን፥ ክፉ ጠባይን ተሞሉ፤ የሚያሾከሹኩ፥
26Зато их предаде Бог у срамне сласти; јер жене њихове претворише путно употребљавање у беспутно.
30ሐሜተኞች፥ አምላክን የሚጠሉ፥ የሚያንገላቱ፥ ትዕቢተኞች፥ ትምክህተኞች፥ ክፋትን የሚፈላለጉ፥ ለወላጆቻቸው የማይታዘዙ፥
27Тако и људи оставивши путно употребљавање женског рода, распалише се жељом својом један на другог, и људи с људима чињаху срам, и плату која требаше за превару њихову примаху на себи.
31የማያስተውሉ፥ ውል የሚያፈርሱ፥ ፍቅር የሌላቸው፥ ምሕረት ያጡ ናቸው፤
28И као што не мараху да познаду Бога, зато их Бог предаде у покварен ум да чине шта не ваља,
32እንደነዚህ ለሚያደርጉት ሞት ይገባቸዋል የሚለውን የእግዚአብሔርን ሕግ እያወቁ እነዚህን ከሚያደርጉ ጋር ይስማማሉ እንጂ አድራጊዎች ብቻ አይደሉም።
29Да буду напуњени сваке неправде, курварства, злоће, лакомства, пакости; пуни зависти, убиства, свађе лукавства, злоћудности;
30Шаптачи, опадачи, богомрсци, силеџије, хвалише, поносити, измишљачи зала, непокорни родитељима,
31Неразумни, невере, нељубавни, непримирљиви, немилостиви.
32А неки правду Божију познавши да који то чине заслужују смрт, не само то чине, него пристају на то и онима који чине.