Serbian: Cyrillic

Amharic: New Testament

Romans

3

1Шта је дакле бољи Јеврејин од других људи? Или шта помаже обрезање?
1እንግዲህ የአይሁዳዊ ብልጫው ምንድር ነው? ወይስ የመገረዝ ጥቅሙ ምንድር ነው? በሁሉ ነገር ብዙ ነው።
2Много свакојако; прво што су им поверене речи Божије.
2አስቀድሞ የእግዚአብሔር ቃላት አደራ ተሰጡአቸው። ታዲያ ምንድር ነው?
3А што неки не вероваше, шта је за то? Еда ће њихово неверство веру Божију укинути?
3የማያምኑ ቢኖሩ አለማመናቸው የእግዚአብሔርን ታማኝነት ያስቀራልን?
4Боже сачувај! Него Бог нека буде истинит, а човек сваки лажа, као што стоји написано: Да се оправдаш у својим речима, и да победиш кад ти стану судити.
4እንዲህ አይሁን፤ በቃልህ ትጸድቅ ዘንድ ወደ ፍርድ በገባህም ጊዜ ትረታ ዘንድ ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ሰው ሁሉ ውሸተኛ ከሆነ እግዚአብሔር እውነተኛ ይሁን።
5Ако ли неправда наша Божију правду подиже, шта ћемо рећи? Еда ли је Бог неправедан кад се срди? По човеку говорим:
5ነገር ግን ዓመፃችን የእግዚአብሔርን ጽድቅ የሚያስረዳ ከሆነ ምን እንላለን? ቍጣን የሚያመጣ እግዚአብሔር ዓመፀኛ ነውን? እንደ ሰው ልማድ እላለሁ።
6Боже сачувај! Јер како би могао Бог судити свету?
6እንዲህ አይሁን፤ እንዲህ ቢሆን እግዚአብሔር በዓለም እንዴት ይፈርዳል?
7Јер ако истина Божија у мојој лажи већа постане на славу Његову, зашто још и ја као грешник да будем осуђен?
7በእኔ ውሸት ግን የእግዚአብሔር እውነት ለክብሩ ከላቀ ስለምን በእኔ ደግሞ እንደ ኃጢአተኛ ገና ይፈርድብኛል?
8Зашто, дакле (као што вичу на нас, и као што кажу неки да ми говоримо) да не чинимо зла да дође добро? Њима ће суд бити праведан.
8ስለ ምንስ መልካም እንዲመጣ ክፉ አናደርግም? እንዲሁ ይሰድቡናልና አንዳንዱም እንዲሁ እንድንል ይናገራሉና። የእነርሱም ፍርድ ቅን ነው።
9Шта дакле? Јесмо ли бољи од њих? Нипошто! Јер горе доказасмо да су и Јевреји и Грци сви под грехом,
9እንግዲህ ምን ይሁን? ከእነርሱ እንበልጣለንን? ከቶ አይደለም፤ አይሁድም የግሪክ ሰዎችም ሁሉ ከኃጢአት በታች እንደ ሆኑ አስቀድመን ከሰናቸዋልና፤
10Као што стоји написано: Ни једног нема праведног;
10እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ።
11Ни једног нема разумног, и ни једног који тражи Бога;
11ጻድቅ የለም አንድ ስንኳ፤ አስተዋይም የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚፈልግ የለም፤ ሁሉ ተሳስተዋል፥
12Сви се уклонише и заједно неваљали посташе: нема га који чини добро, нема ни једног циглог.
12በአንድነትም የማይጠቅሙ ሆነዋል፤ ቸርነት የሚያደርግ የለም፥ አንድ ስንኳ የለም።
13Њихово је грло гроб отворен, језицима својим варају, и јед је аспидин под уснама њиховим.
13ጕሮሮአቸው እንደ ተከፈተ መቃብር ነው፥ በመላሳቸውም ሸንግለዋል፤ የእባብ መርዝ ከከንፈሮቻቸው በታች አለ፤
14Њихова су уста пуна клетве и горчине.
14አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቶበታል፤
15Њихове су ноге брзе да проливају крв.
15እግሮቻቸው ደምን ለማፍሰስ ፈጣኖች ናቸው፤
16На путевима је њиховим раскопавање и невоља;
16ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፥
17И пут мирни не познаше.
17የሰላምንም መንገድ አያውቁም። በዓይኖቻቸው ፊት እግዚአብሔርን መፍራት የለም።
18Нема страха Божијег пред очима њиховим.
19አፍም ሁሉ ይዘጋ ዘንድ ዓለምም ሁሉ ከእግዚአብሔር ፍርድ በታች ይሆን ዘንድ ሕግ የሚናገረው ሁሉ ከሕግ በታች ላሉት እንዲናገር እናውቃለን፤
19А знамо да оно што закон говори, говори онима који су у закону, да се свака уста затисну, и сав свет да буде крив Богу;
20ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው፤ ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና።
20Јер се делима закона ни једно тело неће оправдати пред Њим; јер кроз закон долази познање греха.
21አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥
21А сад се без закона јави правда Божија, посведочена од закона и од пророка;
22እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤
22А правда Божија вером Исуса Христа у све и на све који верују; јер нема разлике.
23ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤
23Јер сви сагрешише и изгубили славу Божију,
24በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።
24И оправдаће се за бадава благодаћу Његовом, откупом Исуса Христа.
25እርሱንም እግዚአብሔር በእምነት የሚገኝ በደሙም የሆነ ማስተስሪያ አድርጎ አቆመው፤ ይህም በፊት የተደረገውን ኃጢአት በእግዚአብሔር ችሎታ ስለ መተው ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው፥
25Ког постави Бог очишћење вером у крви Његовој да покаже своју правду опроштењем пређашњих греха;
26ራሱም ጻድቅ እንዲሆን በኢየሱስም የሚያምነውን እንዲያጸድቅ አሁን በዚህ ዘመን ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው።
26У подношењу Божијем, да покаже правду своју у садашње време да је Он праведан и да правда оног који је од вере Исусове.
27ትምክህት እንግዲህ ወዴት ነው? እርሱ ቀርቶአል። በየትኛው ሕግ ነው? በሥራ ሕግ ነውን? አይደለም፥ በእምነት ሕግ ነው እንጂ።
27Где је, дакле, хвала? Прође. Каквим законом? Је ли законом дела? Не, него законом вере.
28ሰው ያለ ሕግ ሥራ በእምነት እንዲጸድቅ እንቆጥራለንና።
28Мислимо дакле да ће се човек оправдати вером без дела закона.
29ወይስ እግዚአብሔር የአይሁድ ብቻ አምላክ ነውን? የአሕዛብስ ደግሞ አምላክ አይደለምን? አዎን፥ የተገረዘን ስለ እምነት ያልተገረዘንም በእምነት የሚያጸድቅ አምላክ አንድ ስለ ሆነ የአሕዛብ ደግሞ አምላክ ነው።
29Или је само јеврејски Бог, а не и незнабожачки? Да, и незнабожачки.
31እንግዲህ ሕግን በእምነት እንሽራለንን? አይደለም፤ ሕግን እናጸናለን እንጂ።
30Јер је Један Бог који ће оправдати обрезање из вере и необрезање вером.
31Кваримо ли дакле закон вером? Боже сачувај! Него га још утврђујемо.