1And Jesus answering, again spake to them in similes, saying,
1ኢየሱስም መለሰ ደግሞም በምሳሌ ነገራቸው እንዲህም አለ።
2`The reign of the heavens was likened to a man, a king, who made marriage-feasts for his son,
2መንግሥተ ሰማያት ለልጁ ሰርግ ያደረገ ንጉሥን ትመስላለች።
3and he sent forth his servants to call those having been called to the marriage-feasts, and they were not willing to come.
3የታደሙትንም ወደ ሰርጉ ይጠሩ ዘንድ ባሮቹን ላከ ሊመጡም አልወደዱም።
4`Again he sent forth other servants, saying, Say to those who have been called: Lo, my dinner I prepared, my oxen and the fatlings have been killed, and all things [are] ready, come ye to the marriage-feasts;
4ደግሞ ሌሎችን ባሮች ልኮ። የታደሙትን። እነሆ፥ ድግሴን አዘጋጀሁ፥ ኮርማዎቼና የሰቡት ከብቶቼ ታርደዋል፥ ሁሉም ተዘጋጅቶአል፤ ወደ ሰርጉ ኑ በሉአቸው አለ።
5and they, having disregarded [it], went away, the one to his own field, and the other to his merchandise;
5እነርሱ ግን ቸል ብለው አንዱ ወደ እርሻው፥ ሌላውም ወደ ንግዱ ሄደ፤
6and the rest, having laid hold on his servants, did insult and slay [them].
6የቀሩትም ባሮቹን ይዘው አንገላቱአቸው ገደሉአቸውም።
7`And the king having heard, was wroth, and having sent forth his soldiers, he destroyed those murderers, and their city he set on fire;
7ንጉሡም ተቈጣ፥ ጭፍሮቹንም ልኮ እነዚያን ገዳዮች አጠፋ፤ ከተማቸውንም አቃጠለ።
8then saith he to his servants, The marriage-feast indeed is ready, and those called were not worthy,
8በዚያን ጊዜ ባሮቹን። ሰርጉስ ተዘጋጅቶአል፥ ነገር ግን የታደሙት የማይገባቸው ሆኑ፤
9be going, then, on to the cross-ways, and as many as ye may find, call ye to the marriage-feasts.
9እንግዲህ ወደ መንገድ መተላለፊያ ሄዳችሁ ያገኛችሁትን ሁሉ ወደ ሰርጉ ጥሩ አለ።
10`And those servants, having gone forth to the ways, did gather all, as many as they found, both bad and good, and the marriage-feast apartment was filled with those reclining.
10እነዚያም ባሮች ወደ መንገድ ወጥተው ያገኙትን ሁሉ ክፉዎችንም በጎዎችንም ሰበሰቡ፤ የሰርጉንም ቤት ተቀማጮች ሞሉት።
11`And the king having come in to view those reclining, saw there a man not clothed with clothing of the marriage-feast,
11ንጉሡም የተቀመጡትን ለማየት በገባ ጊዜ በዚያ የሰርግ ልብስ ያለበሰ አንድ ሰው አየና። ወዳጄ ሆይ፥
12and he saith to him, Comrade, how didst thou come in hither, not having clothing of the marriage-feast? and he was speechless.
12የሰርግ ልብስ ሳትለብስ እንዴት ወደዚህ ገባህ? አለው እርሱም ዝም አለ።
13`Then said the king to the ministrants, Having bound his feet and hands, take him up and cast forth to the outer darkness, there shall be the weeping and the gnashing of the teeth;
13በዚያን ጊዜ ንጉሡ አገልጋዮቹን። እጁንና እግሩን አስራችሁ በውጭ ወዳለው ጨለማ አውጡት፤ በዚያ ልቅሶና ጥርስ ማፋጨት ይሆናል አለ።
14for many are called, and few chosen.`
14የተጠሩ ብዙዎች፥ የተመረጡ ግን ጥቂቶች ናቸውና።
15Then the Pharisees having gone, took counsel how they might ensnare him in words,
15ስለዚህ ፈሪሳውያን ሄዱና እንዴት አድርገው በነገር እንዲያጠምዱት ተማከሩ።
16and they send to him their disciples with the Herodians, saying, `Teacher, we have known that thou art true, and the way of God in truth thou dost teach, and thou art not caring for any one, for thou dost not look to the face of men;
16ደቀ መዛሙርታቸውንም ከሄሮድስ ወገን ጋር ላኩበት፥ እነርሱም። መምህር ሆይ፥ እውነተኛ እንደ ሆንህ በእውነትም የእግዚአብሔርን መንገድ እንድታስተምር እናውቃለን፥ ለማንምም አታደላም፥ የሰውን ፊት አትመለከትምና፤
17tell us, therefore, what dost thou think? is it lawful to give tribute to Caesar or not?`
17እንግዲህ ምን ይመስልሃል? ንገረን ለቄሣር ግብር መስጠት ተፈቅዶአልን ወይስ አልተፈቀደም? አሉት።
18And Jesus having known their wickedness, said, `Why me do ye tempt, hypocrites?
18ኢየሱስም ክፋታቸውን አውቆ። እናንተ ግብዞች፥ ስለ ምን ትፈትኑኛላችሁ?
19show me the tribute-coin?` and they brought to him a denary;
19የግብሩን ብር አሳዩኝ አለ። እነርሱም ዲናር አመጡለት።
20and he saith to them, `Whose [is] this image and the inscription?`
20እርሱም። ይህች መልክ ጽሕፈቲቱስ የማን ናት? አላቸው።
21they say to him, `Caesar`s;` then saith he to them, `Render therefore the things of Caesar to Caesar, and the things of God to God;`
21የቄሣር ነው አሉት። በዚያን ጊዜ። እንኪያስ የቄሣርን ለቄሣር የእግዚአብሔርንም ለእግዚአብሔር አስረክቡ አላቸው።
22and having heard they wondered, and having left him they went away.
22ይህንም ሰምተው ተደነቁ፥ ትተውትም ሄዱ።
23In that day there came near to him Sadducees, who are saying there is not a rising again, and they questioned him, saying,
23በዚያን ቀን። ትንሣኤ ሙታን የለም የሚሉ ሰዱቃውያን ወደ እርሱ ቀረቡ፥
24`Teacher, Moses said, If any one may die not having children, his brother shall marry his wife, and shall raise up seed to his brother.
24እንዲህም ብለው ጠየቁት። መምህር ሆይ፥ ሙሴ አንድ ሰው ልጅ ሳይወልድ ሲሞት ወንድሙ ሚስቱን አግብቶ ለወንድሙ ዘር ይተካ አለ።
25`And there were with us seven brothers, and the first having married did die, and not having seed, he left his wife to his brother;
25ሰባት ወንድማማች በእኛ ዘንድ ነበሩ፤ ፊተኛውም ሚስት አግብቶ ሞተ፥ ዘርም ስለሌለው ሚስቱን ለወንድሙ ተወለት፤
26in like manner also the second, and the third, unto the seventh,
26እንዲሁ ደግሞ ሁለተኛው ሦስተኛውም፥ እስከ ሰባተኛው ድረስ።
27and last of all died also the woman;
27ከሁሉም በኋላ ሴቲቱ ሞተች።
28therefore in the rising again, of which of the seven shall she be wife — for all had her?`
28ሁሉ አግብተዋታልና በትንሣኤ ቀንስ፥ ከሰባቱ ለማናቸው ሚስት ትሆናለች?
29And Jesus answering said to them, `Ye go astray, not knowing the Writings, nor the power of God;
29ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አላቸው። መጻሕፍትንና የእግዚአብሔርን ኃይል አታውቁምና ትስታላችሁ።
30for in the rising again they do not marry, nor are they given in marriage, but are as messengers of God in heaven.
30በትንሣኤስ እንደ እግዚአብሔር መላእክት በሰማይ ይሆናሉ እንጂ አያገቡም አይጋቡምም።
31`And concerning the rising again of the dead, did ye not read that which was spoken to you by God, saying,
31ስለ ትንሣኤ ሙታን ግን። እኔ የአብርሃም አምላክ፥ የይስሐቅም አምላክ የያዕቆብም አምላክ ነኝ የሚል ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ እናንተ የተባለውን አላነበባችሁምን? የሕያዋን አምላክ ነው እንጂ የሙታን አይደለም።
32I am the God of Abraham, and the God of Isaac, and the God of Jacob? God is not a God of dead men, but of living.`
33ሕዝቡም ይህን ሰምተው በትምህርቱ ተገረሙ።
33And having heard, the multitudes were astonished at his teaching;
34ፈሪሳውያንም ሰዱቃውያንን ዝም እንዳሰኛቸው በሰሙ ጊዜ አብረው ተሰበሰቡ።
34and the Pharisees, having heard that he did silence the Sadducees, were gathered together unto him;
35ከእነርሱም አንድ ሕግ አዋቂ ሊፈትነው።
35and one of them, a lawyer, did question, tempting him, and saying,
36መምህር ሆይ፥ ከሕግ ማናቸይቱ ትእዛዝ ታላቅ ናት? ብሎ ጠየቀው።
36`Teacher, which [is] the great command in the Law?`
37ኢየሱስም እንዲህ አለው። ጌታ አምላክህን በፍጹም ልብህ በፍጹም ነፍስህም በፍጹም አሳብህም ውደድ።
37And Jesus said to him, `Thou shalt love the Lord thy God with all thy heart, and with all thy soul, and with all thine understanding —
38ታላቂቱና ፊተኛይቱ ትእዛዝ ይህች ናት።
38this is a first and great command;
39ሁለተኛይቱም ይህችን ትመስላለች፥ እርስዋም። ባልንጀራህን እንደ ነፍስህ ውደድ የምትለው ናት።
39and the second [is] like to it, Thou shalt love thy neighbor as thyself;
40በእነዚህ በሁለቱ ትእዛዛት ሕጉም ሁሉ ነቢያትም ተሰቅለዋል።
40on these — the two commands — all the law and the prophets do hang.`
41ፈሪሳውያንም ተሰብስበው ሳሉ፥ ኢየሱስ። ስለ ክርስቶስ ምን ይመስላችኋል? የማንስ ልጅ ነው? ብሎ ጠየቃቸው። የዳዊት ልጅ ነው አሉት።
41And the Pharisees having been gathered together, Jesus did question them,
43እርሱም። እንኪያስ ዳዊት። ጌታ ጌታዬን። ጠላቶችህን የእግርህ መረገጫ እስካደርግልህ ድረስ በቀኜ ተቀመጥ አለው ሲል እንዴት በመንፈስ ጌታ ብሎ ይጠራዋል?
42saying, `What do ye think concerning the Christ? of whom is he son?` They say to him, `Of David.`
45ዳዊትስ ጌታ ብሎ ከጠራው፥ እንዴት ልጁ ይሆናል? አላቸው።
43He saith to them, `How then doth David in the Spirit call him lord, saying,
46አንድም ቃል ስንኳ ይመልስለት ዘንድ የተቻለው የለም፥ ከዚያ ቀንም ጀምሮ ወደ ፊት ማንም ሊጠይቀው አልደፈረም።
44The Lord said to my lord, Sit at my right hand, till I may make thine enemies thy footstool?
45If then David doth call him lord, how is he his son?`
46And no one was able to answer him a word, nor durst any from that day question him any more.