Amharic: New Testament

聖經新譯本

Colossians

4

1ጌቶች ሆይ፥ እናንተ ደግሞ በሰማይ ጌታ እንዳላችሁ ታውቃላችሁና ለባሪያዎቻችሁ በጽድቅና በቅንነት አድርጉላቸው።
1你們作主人的,要公平地對待僕人,因為知道你們也有一位主在天上。
2ከማመስገን ጋር በጸሎት እየነቃችሁ ለእርሱ ትጉ።
2訓勉的話你們要恆切禱告,在禱告的時候存著感恩的心警醒;
3በዚያን ጊዜም ስለ እርሱ ደግሞ የታሰርሁበትን የክርስቶስን ምሥጢር እንድንነግር እግዚአብሔር የቃሉን ደጅ ይከፍትልን ዘንድ ስለ እኛ ደግሞ ጸልዩ።
3也要為我們禱告,求 神為我們開傳道的門,宣講基督的奧祕(我就是為了這個緣故被捆鎖),
4ልናገር እንደሚገባኝ ያህል እገልጠው ዘንድ ጸልዩልኝ።
4使我照著我所應當說的,把這奧祕顯明出來。
5ዘመኑን እየዋጃችሁ፥ በውጭ ባሉቱ ዘንድ በጥበብ ተመላለሱ።
5你們要把握時機,用智慧與外人來往。
6ለእያንዳንዱ እንዴት እንድትመልሱ እንደሚገባችሁ ታውቁ ዘንድ ንግግራችሁ ሁልጊዜ፥ በጨው እንደ ተቀመመ፥ በጸጋ ይሁን።
6你們的話要常常溫和,好像是用鹽調和的,使你們知道應當怎樣回答各人。
7የተወደደ ወንድምና የታመነ አገልጋይ በጌታም አብሮኝ ባሪያ የሆነ ቲኪቆስ ኑሮዬን ሁሉ ያስታውቃችኋል።
7問候的話我的一切景況,推基古會告訴你們。他是我所愛的弟兄,是忠心的僕役,也是在主裡同作僕人的。
8ወሬያችንን እንድታውቁና ልባችሁን እንዲያጽናና፥ ከእናንተ ከሆነውና ከታመነው ከተወደደውም ወንድም ከአናሲሞስ ጋር ወደ እናንተ የምልከው ስለዚህ ምክንያት ነው። የዚህን ስፍራ ወሬ ሁሉ ያስታውቁአችኋል።
8我派他到你們那裡去,使你們知道我們的景況,並且安慰你們的心。
10ከተገረዙት ወገን ያሉት፥ አብሮ ከእኔ ጋር የታሰረ አርስጥሮኮስ የበርናባስም የወንድሙ ልጅ ማርቆስ ኢዮስጦስም የተባለ ኢያሱ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል። ስለ ማርቆስ። ወደ እናንተ ቢመጣ፥ ተቀበሉት የሚል ትእዛዝ ተቀበላችሁ። በእግዚአብሔር መንግሥት ከእኔ ጋር አብረው የሚሠሩት እነዚህ ብቻ ናቸው፥ እኔንም አጽናንተውኛል።
9他是跟歐尼西慕一同去的。歐尼西慕是忠心的親愛的弟兄,是你們那裡的人。他們會把這裡的一切告訴你們。
12ከእናንተ የሆነ የክርስቶስ ባሪያ ኤጳፍራ ሰላምታ ያቀርብላችኋል። በእግዚአብሔር ፈቃድ ሁሉ ተረድታችሁና ፍጹማን ሆናችሁ እንድትቆሙ፥ ሁልጊዜ ስለ እናንተ በጸሎቱ ይጋደላል።
10與我一同坐監的亞里達古,和巴拿巴的表弟馬可,問候你們。(關於馬可,你們已經受了吩咐:他若到你們那裡,你們要接待他。)
13ስለ እናንተ በሎዶቅያም በኢያራ ከተማም ስላሉቱ እጅግ እንዲቀና እመሰክርለታለሁና።
11別號猶士都的耶數,也問候你們。在受過割禮的人中,只有這幾位是為 神的國與我同工的,他們也成了我的安慰。
14የተወደደው ባለ መድኃኒቱ ሉቃስ ዴማስም ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።
12以巴弗問候你們,他是你們那裡的人,是基督耶穌的僕人;他禱告的時候,常常竭力為你們祈求,好使你們在 神的一切旨意中完全站穩,滿有堅定的信念。
15በሎዶቅያ ላሉቱ ወንድሞችና ለንምፉን በቤቱም ላለች ቤተ ክርስቲያን ሰላምታ አቅርቡልን።
13我可以為他作證,他為了你們和在老底嘉、希拉波立的人,多受勞苦。
16ይህችም መልእክት በእናንተ ዘንድ ከተነበበች በኋላ፥ በሎዶቅያ ሰዎች ማኅበር ደግሞ እንድትነበብ አድርጉ። ከሎዶቅያም የምትገኘውን መልእክት እናንተ ደግሞ አንብቡ።
14親愛的路加醫生和底馬問候你們。
17ለአክሪጳም። በጌታ የተቀበልኸውን አገልግሎት እንድትፈጽሙው ተጠንቀቅ በሉልኝ።
15請問候在老底嘉的弟兄和寧法,以及在她家裡的教會。
18በገዛ እጄ የተጻፈ የእኔ የጳውሎስ ሰላምታ ይህ ነው። እስራቴን አስቡ። ጸጋ ከእናንተ ጋር ይሁን።
16這封信你們宣讀了以後,也要交給老底嘉的教會宣讀;你們也要讀老底嘉的那封信。
17你們要對亞基布說:“你要留心在主裡領受的職分,好把它完成。”
18我保羅親筆問候你們。你們要記念我的捆鎖。願恩惠與你們同在。