1የወንድማማች መዋደድ ይኑር። እንግዶችን መቀበል አትርሱ፤ በዚህ አንዳንዶች ሳያውቁ መላእክትን እንግድነት ተቀብለዋልና።
1教導信徒該作的事你們總要保持弟兄的愛。
3ከእነርሱ ጋር እንደ ታሰረ ሆናችሁ እስሮችን አስቡ፥ የተጨነቁትንም ራሳችሁ ደግሞ በሥጋ እንዳለ ሆናችሁ አስቡ።
2不要忘了用愛心接待人,有人就是這樣作,在無意中就款待了天使。
4መጋባት በሁሉ ዘንድ ክቡር መኝታውም ንጹሕ ይሁን፤ ሴሰኞችንና አመንዝሮችን ግን እግዚአብሔር ይፈርድባቸዋል።
3你們要記念那些被囚禁的人,好像跟他們一起被囚禁;也要記念那些受虐待的人,好像你們也親自受過。
5አካሄዳችሁ ገንዘብን ያለ መውደድ ይሁን፥ ያላችሁም ይብቃችሁ፤ እርሱ ራሱ። አልለቅህም ከቶም አልተውህም ብሎአልና፤
4人人都應該尊重婚姻,婚床也不要玷污,因為 神一定審判淫亂的和姦淫的人。
6ስለዚህ በድፍረት። ጌታ ይረዳኛልና አልፈራም፤ ሰው ምን ያደርገኛል? እንላለን።
5你們為人不要貪愛錢財,要以現在所有的為滿足;因為 神親自說過:“我決不撇下你,也不離棄你。”
7የእግዚአብሔርን ቃል የተናገሩአችሁን ዋኖቻችሁን አስቡ፥ የኑሮአቸውንም ፍሬ እየተመለከታችሁ በእምነታቸው ምሰሉአቸው።
6所以我們可以放膽說:“主是我的幫助,我決不害怕,人能把我怎麼樣呢?”
8ኢየሱስ ክርስቶስ ትናንትና ዛሬ እስከ ለዘላለምም ያው ነው።
7你們要記念那些領導過你們,把 神的道傳給你們的人;你們要觀察他們一生的成果,要效法他們的信心。
9ልዩ ልዩ ዓይነት በሆነ በእንግዳ ትምህርት አትወሰዱ፤ ልባችሁ በጸጋ ቢጸና መልካም ነው እንጂ በመብል አይደለም፤ በዚህ የሚሠሩባት አልተጠቀሙምና።
8耶穌基督昨天、今天、一直到永遠都是一樣的。
10መሠዊያ አለን፥ ከእርሱም ሊበሉ ድንኳኒቱን የሚያገለግሉ መብት የላቸውም።
9你們不要被各樣怪異的教訓勾引去了。人心靠著恩典,而不是靠著食物得到堅定,才是好的;因為那些拘守食物的人,從來沒有得過益處。
11ሊቀ ካህናት ስለ ኃጢአት ወደ ቅድስት የእንስሶችን ደም ያቀርባልና፤ ሥጋቸው ግን ከሰፈሩ ውጭ ይቃጠላል።
10我們有一座祭壇,壇上的祭物,是那些在會幕中供職的人沒有權利吃的。
12ስለዚህ ኢየሱስ ደግሞ በገዛ ደሙ ሕዝቡን እንዲቀድስ ከበር ውጭ መከራን ተቀበለ።
11那些祭牲的血,由大祭司帶進聖所作贖罪祭,祭牲的身體卻要在營外焚燒。
13እንግዲህ ነቀፌታውን እየተሸከምን ወደ እርሱ ወደ ሰፈሩ ውጭ እንውጣ፤
12所以耶穌也是這樣在城門外受苦,為的是要藉著自己的血使人民成聖。
14በዚህ የምትኖር ከተማ የለችንምና፥ ነገር ግን ትመጣ ዘንድ ያላትን እንፈልጋለን።
13那麼,讓我們也出到營外到他那裡去,擔當他的凌辱。
15እንግዲህ ዘወትር ለእግዚአብሔር የምስጋናን መሥዋዕት፥ ማለት ለስሙ የሚመሰክሩ የከንፈሮችን ፍሬ፥ በእርሱ እናቅርብለት።
14因為在這裡我們沒有長存的城,我們卻是尋求那將要來的城。
16ነገር ግን መልካም ማድረግን ለሌሎችም ማካፈልን አትርሱ፤ እንዲህ ያለው መሥዋዕት እግዚአብሔርን ደስ ያሰኘዋልና።
15所以,我們要藉著耶穌,常常把頌讚的祭品獻給 神,這就是承認他的名的人嘴唇的果子。
17ለዋኖቻችሁ ታዘዙና ተገዙ፤ እነርሱ ስሌትን እንደሚሰጡ አድርገው፥ ይህንኑ በደስታ እንጂ በኃዘን እንዳያደርጉት፥ ይህ የማይጠቅማችሁ ነበርና፥ ስለ ነፍሳችሁ ይተጋሉ።
16你們也不要忘記行善和捐輸,這樣的祭是 神所喜悅的。
18ጸልዩልን፤ በነገር ሁሉ በመልካም እንድንኖር ወደን፥ መልካም ሕሊና እንዳለን ተረድተናልና።
17你們要聽從那些領導你們的人,也要順服他們;因為他們為你們的靈魂警醒,好像要交帳的人一樣。你們要使他們交帳的時候快快樂樂,不至於歎息;如果他們歎息,對你們就沒有好處了。
19ይልቁንም ፈጥኜ እንድመለስላችሁ ይህን ታደርጉ ዘንድ አጥብቄ እለምናችኋለሁ።
18請為我們禱告,因為我們深信自己良心無虧,願意凡事遵行正道。
20በዘላለም ኪዳን ደም ለበጎች ትልቅ እረኛ የሆነውን ጌታችንን ኢየሱስን ከሙታን ያወጣው የሰላም አምላክ፥
19我更加要求你們為我們禱告,好使我們能夠快點回到你們那裡去。
21በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል በፊቱ ደስ የሚያሰኘውን በእናንተ እያደረገ፥ ፈቃዱን ታደርጉ ዘንድ በመልካም ሥራ ሁሉ ፍጹማን ያድርጋችሁ፤ ለእርሱ እስከ ዘላለም ድረስ ክብር ይሁን፤ አሜን።
20祝福和問安願賜平安的 神,就是那憑著永約的血,把群羊的大牧人我們的主耶穌,從死人中領出來的那一位,
22ወንድሞች ሆይ፥ የምክርን ቃል እንድትታገሡ እመክራችኋለሁ፥ በጥቂት ቃል ጽፌላችኋለሁና።
21在一切善事上成全你們,好使你們遵行他的旨意;又藉著耶穌基督在我們裡面,行他所喜悅的事。願榮耀歸給他,直到永永遠遠。阿們。
23ወንድማችን ጢሞቴዎስ እንደ ተፈታ እወቁ፥ ቶሎ ብሎም ቢመጣ ከእርሱ ጋር አያችኋለሁ።
22弟兄們,我勸你們耐心接受我這勸勉的話,因為我只是簡略地寫給你們。
24ለዋኖቻችሁ ሁሉና ለቅዱሳን ሁሉ ሰላምታ አቅርቡልኝ። ከኢጣልያ የሆኑቱ ሰላምታ ያቀርቡላችኋል።
23你們要知道,我們的弟兄提摩太已經釋放了;如果他來得早,我就跟他一起去看你們。
25ጸጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን፤ አሜን።
24請問候所有領導你們的人和所有聖徒。從意大利來的人也問候你們。