1በዚያም ወራት ዓለሙ ሁሉ እንዲጻፍ ከአውግስጦስ ቄሣር ትእዛዝ ወጣች።
1耶穌基督降生(太1:18~25)那時,有諭旨從凱撒奧古士督頒發下來,叫普天下的人登記戶口。
2ቄሬኔዎስ በሶርያ አገር ገዥ በነበረ ጊዜ ይህ የመጀመሪያ ጽሕፈት ሆነ።
2這是第一次戶口登記,是在居里紐作敘利亞總督的時候舉行的。
3ሁሉም እያንዳንዱ ይጻፍ ዘንድ ወደ ከተማው ሄደ።
3眾人各歸各城去登記戶口。
4ዮሴፍም ደግሞ ከዳዊት ቤትና ወገን ስለ ነበረ ከገሊላ ከናዝሬት ከተማ ተነሥቶ ቤተ ልሔም ወደምትባል ወደ ዳዊት ከተማ ወደ ይሁዳ፥ ፀንሳ ከነበረች ከእጮኛው ከማርያም ጋር ይጻፍ ዘንድ ወጣ።
4約瑟本是大衛家族的人,也從加利利的拿撒勒上猶太去,到了大衛的城伯利恆,
6በዚያም ሳሉ የመውለጃዋ ወራት ደረሰ፥
5與所聘之妻馬利亞一同登記戶口。那時馬利亞的身孕已經重了。
7የበኵር ልጅዋንም ወለደች፥ በመጠቅለያም ጠቀለለችው፤ በእንግዶችም ማደሪያ ስፍራ ስላልነበራቸው በግርግም አስተኛችው።
6他們在那裡的時候,馬利亞的產期到了,
8በዚያም ምድር መንጋቸውን በሌሊት ሲጠብቁ በሜዳ ያደሩ እረኞች ነበሩ።
7生了頭胎兒子,用布包著,放在馬槽裡,因為客店裡沒有地方。
9እነሆም፥ የጌታ መልአክ ወደ እነርሱ ቀረበ የጌታ ክብርም በዙሪያቸው አበራ፥ ታላቅ ፍርሃትም ፈሩ።
8天使向牧羊人報喜信在伯利恆的郊外,有一些牧人在夜間看守羊群。
10መልአኩም እንዲህ አላቸው። እነሆ፥ ለሕዝቡ ሁሉ የሚሆን ታላቅ ደስታ የምሥራች እነግራችኋለሁና አትፍሩ፤
9主的一位使者站在他們旁邊,主的榮光四面照著他們,他們就非常害怕。
11ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።
10天使說:“不要怕!看哪!我報給你們大喜的信息,是關於萬民的:
12ይህም ምልክት ይሆንላችኋል፤ ሕፃን ተጠቅልሎ በግርግምም ተኝቶ ታገኛላችሁ።
11今天在大衛的城裡,為你們生了救主,就是主基督。
13ድንገትም ብዙ የሰማይ ሠራዊት ከመልአኩ ጋር ነበሩ። እግዚአብሔርንም እያመሰገኑ።
12你們要找到一個嬰孩,包著布,臥在馬槽裡,那就是記號了。”
14ክብር ለእግዚአብሔር በአርያም ይሁን ሰላምም በምድር ለሰውም በጎ ፈቃድ አሉ።
13忽然有一大隊天兵,同那天使一起讚美 神說:
15መላእክትም ከእነርሱ ተለይተው ወደ ሰማይ በወጡ ጊዜ፥ እረኞቹ እርስ በርሳቸው። እንግዲህ እስከ ቤተ ልሔም ድረስ እንሂድ እግዚአብሔርም የገለጠልንን ይህን የሆነውን ነገር እንይ ተባባሉ።
14“在至高之處,榮耀歸與 神!在地上,平安歸與他所喜悅的人!”
16ፈጥነውም መጡ ማርያምንና ዮሴፍን ሕፃኑንም በግርግም ተኝቶ አገኙ።
15眾天使離開他們升天去了,那些牧人彼此說:“我們往伯利恆去,看看主所指示我們已經成就的事。”
17አይተውም ስለዚህ ሕፃን የተነገረላቸውን ነገር ገለጡ።
16他們急忙去了,找到馬利亞、約瑟和那臥在馬槽裡的嬰孩。
18የሰሙትን ሁሉ እረኞቹ በነገሩአቸው ነገር አደነቁ፤
17他們見過以後,就把天使對他們論這孩子的話傳開了。
19ማርያም ግን ይህን ነገር ሁሉ በልብዋ እያሰበች ትጠብቀው ነበር።
18聽見的人,都希奇牧人所說的事。
20እረኞችም እንደ ተባለላቸው ስለ ሰሙትና ስላዩት ሁሉ እግዚአብሔርን እያመሰገኑና እያከበሩ ተመለሱ።
19馬利亞把這一切放在心裡,反覆思想。
21ሊገርዙት ስምንት ቀን በሞላ ጊዜ፥ በማኅፀን ሳይረገዝ በመልአኩ እንደ ተባለ፥ ስሙ ኢየሱስ ተብሎ ተጠራ።
20牧人因為聽見的和看見的,正像天使對他們所說的一樣,就回去了,把榮耀讚美歸與 神。
22እንደ ሙሴም ሕግ የመንጻታቸው ወራት በተፈጸመ ጊዜ፥ በጌታ ሕግ። የእናቱን ማኅፀን የሚከፍት ወንድ ሁሉ ለጌታ የተቀደሰ ይባላል ተብሎ እንደ ተጻፈ በጌታ ፊት ሊያቆሙት፥ በጌታም ሕግ። ሁለት ዋሊያ ወይም ሁለት የርግብ ጫጩቶች እንደ ተባለ፥ መሥዋዕት ሊያቀርቡ ወደ ኢየሩሳሌም ወሰዱት።
21滿了八天,替孩子行割禮的時候,就給他起名叫耶穌,就是他成胎之前,天使所起的。
25እነሆም፥ በኢየሩሳሌም ስምዖን የሚባል ሰው ነበረ፥ ይህም ሰው የእስራኤልን መጽናናት ይጠባበቅ ነበር፤ ጻድቅና ትጉህም ነበረ፥ መንፈስ ቅዱስም በእርሱ ላይ ነበረ።
22在聖殿奉獻耶穌滿了潔淨的日子,他們就按著摩西的律法,帶孩子上耶路撒冷去,奉獻給主。
26በጌታም የተቀባውን ሳያይ ሞትን እንዳያይ በመንፈስ ቅዱስ ተረድቶ ነበር።
23正如主的律法所記:“所有頭生的男孩,都當稱為聖歸給主。”
27በመንፈስም ወደ መቅደስ ወጣ፤ ወላጆቹም እንደ ሕጉ ልማድ ያደርጉለት ዘንድ ሕፃኑን ኢየሱስን በአስገቡት ጊዜ፥
24又照著主的律法所說的獻上祭物,就是一對斑鳩或兩隻雛鴿。
28እርሱ ደግሞ ተቀብሎ አቀፈው እግዚአብሔርንም እየባረከ እንዲህ አለ።
25在耶路撒冷有一個人,名叫西面,這人公義虔誠,一向期待以色列的安慰者來到,又有聖靈在他身上。
29ጌታ ሆይ፥ አሁን እንደ ቃልህ ባሪያህን በሰላም ታሰናብተዋለህ፤
26聖靈啟示他,在死前必得見主所應許的基督,
30ዓይኖቼ በሰዎች ሁሉ ፊት ያዘጋጀኸውን ማዳንህን አይተዋልና፤
27他又受聖靈感動進了聖殿。那時,耶穌的父母抱著孩子進來,要按著律法的規矩為他行禮。
32ይህም ለአሕዛብ ሁሉን የሚገልጥ ብርሃን ለሕዝብህም ለእስራኤል ክብር ነው።
28西面就把他接到手上,稱頌 神說:
33ዮሴፍና እናቱም ስለ እርሱ በተባለው ነገር ይደነቁ ነበር።
29“主啊,現在照你的話,釋放僕人平平安安地去吧!
34ስምዖንም ባረካቸው እናቱን ማርያምንም። እነሆ፥ የብዙዎች ልብ አሳብ ይገለጥ ዘንድ፥ ይህ በእስራኤል ላሉት ለብዙዎቹ ለመውደቃቸውና ለመነሣታቸው ለሚቃወሙትም ምልክት ተሾሞአል፥ በአንቺም ደግሞ በነፍስሽ ሰይፍ ያልፋል አላት።
30因我的眼睛已經看見你的救恩,
36ከአሴር ወገንም የምትሆን የፋኑኤል ልጅ ሐና የምትባል አንዲት ነቢይት ነበረች፤ እርስዋም ከድንግልናዋ ጀምራ ከባልዋ ጋር ሰባት ዓመት ኖረች፤
31就是你在萬民面前所預備的,
37እርስዋም ሰማኒያ አራት ዓመት ያህል መበለት ሆና በጣም አርጅታ ነበር፤ በጾምና በጸሎትም ሌሊትና ቀን እያገለገለች ከመቅደስ አትለይም ነበር።
32為要作外族人啟示的光,和你民以色列的榮耀。”
38በዚያችም ሰዓት ቀርባ እግዚአብሔርን አመሰገነች፤ የኢየሩሳሌምንም ቤዛ ለሚጠባበቁ ሁሉ ስለ እርሱ ትናገር ነበር።
33他父母因論到他的這些話而希奇。
39ሁሉንም እንደ ጌታ ሕግ ከፈጸሙ በኋላ፥ ወደ ገሊላ ወደ ከተማቸው ወደ ናዝሬት ተመለሱ።
34西面給他們祝福,對他母親馬利亞說:“看哪!這孩子被立,要叫以色列中許多人跌倒,許多人興起,又要成為反對的目標,
40ሕፃኑም አደገ፥ ጥበብም ሞልቶበት በመንፈስ ጠነከረ፤ የእግዚአብሔርም ጸጋ በእርሱ ላይ ነበረ።
35(你自己的心也會被刀刺透,)這樣,許多人心中的意念就要被揭露出來。”
41ወላጆቹም በያመቱ በፋሲካ በዓል ወደ ኢየሩሳሌም ይወጡ ነበር።
36又有一個女先知,就是亞拿,是亞設支派法內利的女兒。她已經上了年紀,從童女出嫁,和丈夫住了七年,
42የአሥራ ሁለት ዓመት ልጅ በሆነ ጊዜ፥ እንደ በዓሉ ሥርዓት ወደ ኢየሩሳሌም ወጡ፤
37就寡居了,直到八十四歲(“就寡居了,直到八十四歲”或譯:“就寡居了八十四年”)。她沒有離開過聖殿,以禁食和禱告晝夜事奉主。
43ቀኖቹንም ከፈጸሙ በኋላ፥ ሲመለሱ ብላቴናው ኢየሱስ በኢየሩሳሌም ቀርቶ ነበር፥ ዮሴፍም እናቱም አላወቁም ነበር።
38就在那時候,她前來稱謝 神,並且向期待耶路撒冷蒙救贖的眾人,講論孩子的事。
44ከመንገደኞች ጋር የነበረ ስለ መሰላቸው የአንድ ቀን መንገድ ሄዱ፥ ከዘመዶቻቸውም ከሚያውቋቸውም ዘንድ ፈለጉት፤
39他們按著主的律法辦完一切,就回加利利,到自己的城拿撒勒去了。
45ባጡትም ጊዜ እየፈለጉት ወደ ኢየሩሳሌም ተመለሱ።
40孩子漸漸長大,強壯起來,充滿智慧,有 神的恩典在他身上。
46ከሦስት ቀንም በኋላ በመምህራን መካከል ተቀምጦ ሲሰማቸውም ሲጠይቃቸውም በመቅደስ አገኙት፤
41孩童耶穌上耶路撒冷過節每年逾越節,他父母都上耶路撒冷去。
47የሰሙትም ሁሉ በማስተዋሉና በመልሱ ተገረሙ።
42當他十二歲時,他們按著節期的慣例,照常上去。
48ባዩትም ጊዜ ተገረሙ፥ እናቱም። ልጄ ሆይ፥ ለምን እንዲህ አደረግህብን? እነሆ፥ አባትህና እኔ እየተጨነቅን ስንፈልግህ ነበርን አለችው።
43過完了節,他們回去的時候,孩童耶穌仍留在耶路撒冷,他父母卻不知道,
49እርሱም። ስለ ምን ፈለጋችሁኝ? በአባቴ ቤት እሆን ዘንድ እንዲገባኝ አላወቃችሁምን? አላቸው።
44還以為他在同行的人中間。走了一天,就在親戚和熟人中找他,
50እነርሱም የተናገራቸውን ነገር አላስተዋሉም።
45沒有找到,就轉回耶路撒冷找他。
51ከእነርሱም ጋር ወርዶ ወደ ናዝሬት መጣ፥ ይታዘዝላቸውም ነበር። እናቱም ይህን ነገር ሁሉ በልብዋ ትጠብቀው ነበር።
46過了三天,才發現他在聖殿裡,坐在教師中間,一面聽,一面問。
52ኢየሱስም ደግሞ በጥበብና በቁመት በሞገስም በእግዚአብሔርና በሰው ፊት ያድግ ነበር።
47所有聽見他的人,都希奇他的聰明和應對。
48他父母見了,非常驚奇,他母親說:“孩子,為甚麼這樣對待我們呢?你看,你父親和我都很擔心地在找你呢!”
49他說:“為甚麼找我呢?你們不知道我必須在我父的家裡嗎?(“在我父的家裡嗎?”或譯:“以我父的事為念嗎?”)”
51他就同他們下去,回到拿撒勒,並且順從他們。他母親把這一切事,都存在心裡。
52耶穌的智慧和身量,以及 神和人對他的喜愛,都不斷增長。