Amharic: New Testament

聖經新譯本

Matthew

3

1በዚያም ወራት መጥምቁ ዮሐንስ። መንግሥተ ሰማያት ቀርባለችና ንስሐ ግቡ ብሎ በይሁዳ ምድረ በዳ እየሰበከ መጣ።
1施洗約翰(可1:3~8;路3:2~17;約1:19~28)那時,施洗的約翰出來,在猶太的曠野傳道,
3በነቢዩ በኢሳይያስ። የጌታን መንገድ አዘጋጁ ጥርጊያውንም አቅኑ እያለ በምድረ በዳ የሚጮህ ሰው ድምፅ የተባለለት ይህ ነውና።
2說:“天國近了,你們應當悔改。”
4ራሱም ዮሐንስ የግመል ጠጉር ልብስ ነበረው፥ በወገቡም ጠፍር ይታጠቅ ነበር፤ ምግቡም አንበጣና የበረሀ ማር ነበረ።
3以賽亞先知所說:“在曠野有呼喊者的聲音:‘預備主的道,修直他的路!’”就是指著這約翰說的。
5ያን ጊዜ ኢየሩሳሌም ይሁዳም ሁሉ በዮርዳኖስም ዙሪያ ያለ አገር ሁሉ ወደ እርሱ ይወጡ ነበር፤
4約翰身穿駱駝毛的衣服,腰束皮帶,吃的是蝗蟲和野蜜。
6ኃጢአታቸውንም እየተናዘዙ በዮርዳኖስ ወንዝ ከእርሱ ይጠመቁ ነበር።
5耶路撒冷、猶太全地和約旦河一帶的人都出來到他那裡去,
7ዳሩ ግን ከፈሪሳውያንና ከሰዱቃውያን ብዙዎች ወደ ጥምቀቱ ሲመጡ ባየ ጊዜ፥ እንዲህ አላቸው። እናንተ የእፉኝት ልጆች፥ ከሚመጣው ቍጣ እንድትሸሹ ማን አመለከታችሁ?
6承認自己的罪,在約旦河裡受了他的洗。
8እንግዲህ ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ፤
7約翰看見許多法利賽人和撒都該人也來受他的洗,就對他們說:“毒蛇所生的啊,誰指示你們逃避那將要來的忿怒呢?
9በልባችሁም። አብርሃም አባት አለን እንደምትሉ አይምሰላችሁ፤ እላችኋለሁና። ከነዚህ ድንጋዮች ለአብርሃም ልጆች ሊያስነሣለት እግዚአብሔር ይችላል።
8應當結出果子來,與悔改的心相稱。
10አሁንስ ምሳር በዛፎች ሥር ተቀምጦአል፤ እንግዲህ መልካም ፍሬ የማያደርግ ዛፍ ሁሉ ይቈረጣል ወደ እሳትም ይጣላል።
9你們心裡不要以為:‘我們有亞伯拉罕作我們的祖宗。’我告訴你們, 神能從這些石頭中給亞伯拉罕興起後裔來。
11እኔስ ለንስሐ በውኃ አጠምቃችኋለሁ፤ ጫማውን እሸከም ዘንድ የማይገባኝ ከእኔ በኋላ የሚመጣው ግን ከእኔ ይልቅ ይበረታል፤ እርሱ በመንፈስ ቅዱስ በእሳትም ያጠምቃችኋል፤
10現在斧頭已經放在樹根上,所有不結好果子的樹,就砍下來,丟在火裡。
12መንሹም በእጁ ነው፥ አውድማውንም ፈጽሞ ያጠራል፥ ስንዴውንም በጎተራው ይከታል፥ ገለባውን ግን በማይጠፋ እሳት ያቃጥለዋል።
11我用水給你們施洗,表示你們悔改;但在我以後要來的那一位,能力比我更大,我就是替他提鞋也沒有資格。他要用聖靈與火給你們施洗。
13ያን ጊዜ ኢየሱስ በዮሐንስ ሊጠመቅ ከገሊላ ወደ ዮርዳኖስ መጣ።
12他手裡拿著簸箕,要揚淨麥場,把麥子收進倉裡,卻用不滅的火把糠秕燒盡。”
14ዮሐንስ ግን። እኔ በአንተ ልጠመቅ ያስፈልገኛል አንተም ወደ እኔ ትመጣለህን? ብሎ ይከለክለው ነበር።
13耶穌受洗(可1:9~11;路3:21~22)那時,耶穌從加利利來到約旦河約翰那裡,要受他的洗。
15ኢየሱስም መልሶ። አሁንስ ፍቀድልኝ፤ እንዲህ ጽድቅን ሁሉ መፈጸም ይገባናልና አለው። ያን ጊዜ ፈቀደለት።
14約翰想要阻止他,說:“我應該受你的洗,你卻到我這裡來嗎?”
16ኢየሱስም ከተጠመቀ በኋላ ወዲያው ከውኃ ወጣ፤ እነሆም፥ ሰማያት ተከፈቱ የእግዚአብሔርም መንፈስ እንደ ርግብ ሲወርድ በእርሱ ላይም ሲመጣ አየ፤
15耶穌回答:“暫且這樣作吧。我們理當這樣履行全部的義。”於是約翰答應了他。
17እነሆም፥ ድምፅ ከሰማያት መጥቶ። በእርሱ ደስ የሚለኝ የምወደው ልጄ ይህ ነው አለ።
16耶穌受了洗,立刻從水中上來;忽然,天為他開了,他看見 神的靈,好像鴿子降下來,落在他身上;
17又有聲音從天上來,說:“這是我的愛子,我所喜悅的。”