Amharic: New Testament

聖經新譯本

Revelation

15

1ሌላም ታላቅና ድንቅ ምልክት በሰማይ አየሁ፤ የእግዚአብሔር ቍጣ በእነርሱ ስለሚፈጸም ኋለኛዎቹን ሰባት መቅሠፍቶች የያዙ ሰባት መላእክት ታዩ።
1最後的七災我看見天上有另一個景象,又大又奇。有七位天使掌管著末後的七災,因為 神的烈怒在這七災中發盡了。
2በእሳትም የተቀላቀለውን የብርጭቆ ባሕር የሚመስለውን አየሁ፥ በአውሬውና በምስሉም በስሙም ቍጥር ላይ ድል ነሥተው የነበሩት የእግዚአብሔርን በገና ይዘው በብርጭቆ ባሕር ላይ ሲቆሙ አየሁ።
2我又看見好像有一個攙雜著火的玻璃海;也看見那些勝過了獸、獸像,以及獸名的數字的人。他們都站在玻璃海上,拿著 神的琴。
3ሁሉን የምትገዛ ጌታ አምላክ ሆይ፥ ሥራህ ታላቅና ድንቅ ነው፤ የአሕዛብ ንጉሥ ሆይ፥ መንገድህ ጻድቅና እውነተኛ ነው፤ ጌታ ሆይ፥ የማይፈራህና ስምህን የማያከብር ማን ነው? አንተ ብቻ ቅዱስ ነህና፥ የጽድቅም ሥራህ ስለ ተገለጠ አሕዛብ ሁሉ ይመጣሉ በፊትህም ይሰግዳሉ እያሉ የእግዚአብሔርን ባሪያ የሙሴን ቅኔና የበጉን ቅኔ ይዘምራሉ።
3他們唱著 神僕人摩西的歌和羊羔的歌,說:“主啊!全能的 神,你的作為又偉大又奇妙!萬國的王啊,你的道路又公義又真實!
5ከዚህም በኋላ አየሁ፥ የምስክርም ድንኳን መቅደስ በሰማይ ተከፈተ፥
4主啊!誰敢不敬畏你,不榮耀你的名呢?因為只有你是神聖的,萬國都要來,在你面前下拜,因為你公義的作為已經顯明出來了。”
6ሰባቱንም መቅሠፍት የያዙ ሰባቱ መላእክት ከመቅደሱ ወጡ፤ ከተልባ እግርም የተሠራ ጥሩ የጌጥ ልብስ ለበሱ ደረታቸውንም በወርቅ መታጠቂያ ታጠቁ።
5這些事以後,我觀看,見天上安放約櫃(“約櫃”原文作“見證的櫃”)的帳幕的聖所開了。
7ከአራቱም እንስሶች አንዱ ከዘላለም እስከ ዘላለም ድረስ የሚኖር የእግዚአሔር ቍጣ የሞላባቸውን ሰባት የወርቅ ጽዋዎች ለሰባቱ መላእክት ሰጣቸው።
6那掌管著末後七災的七位天使,從聖所出來,穿著清潔明亮的細麻衣,胸間束著金帶。
8ከእግዚአብሔርም ክብርና ከኃይሉ ጢስ በመቅደሱ ሞላበት፥ የሰባቱ መላእክት ሰባቱ መቅሰፍት እስኪፈጸሙ ድረስ አንድ እንኳ ወደ መቅደሱ ይገባ ዘንድ አልቻለም።
7四個活物中有一個,把盛滿了活到永永遠遠之 神的烈怒的七個金碗,交給了那七位天使。
8因著 神的榮耀和大能,聖所中充滿了煙,在那七位天使降完七災以前,沒有人能進入聖所。