Amharic: New Testament

World English Bible

Luke

1

1የከበርህ ቴዎፍሎስ ሆይ፥ ከመጀመሪያው በዓይን ያዩትና የቃሉ አገልጋዮች የሆኑት እንዳስተላለፉልን፥ በኛ ዘንድ ስለ ተፈጸመው ነገር ብዙዎች ታሪክን በየተራው ለማዘጋጀት ስለ ሞከሩ፥ እኔ ደግሞ ስለ ተማርኸው ቃል እርግጡን እንድታውቅ በጥንቃቄ ሁሉን ከመጀመሪያው ተከትዬ በየተራው ልጽፍልህ መልካም ሆኖ ታየኝ።
1Since many have undertaken to set in order a narrative concerning those matters which have been fulfilled among us,
5በይሁዳ ንጉሥ በሄሮድስ ዘመን ከአብያ ክፍል የሆነ ዘካርያስ የሚባል አንድ ካህን ነበረ፤ ሚስቱም ከአሮን ልጆች ነበረች፥ ስምዋም ኤልሳቤጥ ነበረ።
2even as those who from the beginning were eyewitnesses and servants of the word delivered them to us,
6ሁለቱም በጌታ ትእዛዝና ሕግጋት ሁሉ ያለ ነቀፋ እየሄዱ በእግዚአብሔር ፊት ጻድቃን ነበሩ።
3it seemed good to me also, having traced the course of all things accurately from the first, to write to you in order, most excellent Theophilus;
7ኤልሳቤጥም መካን ነበረችና ልጅ አልነበራቸውም፤ ሁለቱም በዕድሜያቸው አርጅተው ነበር።
4that you might know the certainty concerning the things in which you were instructed.
8እርሱም በክፍሉ ተራ በእግዚአብሔር ፊት ሲያገለግል፥
5There was in the days of Herod, the king of Judea, a certain priest named Zacharias, of the priestly division of Abijah. He had a wife of the daughters of Aaron, and her name was Elizabeth.
9እንደ ካህናት ሥርዓት ወደ ጌታ ቤተ መቅደስ ገብቶ ለማጠን ዕጣ ደረሰበት።
6They were both righteous before God, walking blamelessly in all the commandments and ordinances of the Lord.
10በዕጣንም ጊዜ ሕዝቡ ሁሉ በውጭ ቆመው ይጸልዩ ነበር።
7But they had no child, because Elizabeth was barren, and they both were well advanced in years.
11የጌታም መልአክ በዕጣኑ መሠዊያ ቀኝ ቆሞ ታየው።
8Now it happened, while he executed the priest’s office before God in the order of his division,
12ዘካርያስም ባየው ጊዜ ደነገጠ፥ ፍርሃትም ወደቀበት።
9according to the custom of the priest’s office, his lot was to enter into the temple of the Lord and burn incense.
13መልአኩም እንዲህ አለው። ዘካርያስ ሆይ፥ ጸሎትህ ተሰምቶልሃልና አትፍራ ሚስትህ ኤልሳቤጥም ወንድ ልጅ ትወልድልሃለች፥ ስሙንም ዮሐንስ ትለዋለህ።
10The whole multitude of the people were praying outside at the hour of incense.
14ደስታና ተድላም ይሆንልሃል፥ በመወለዱም ብዙዎች ደስ ይላቸዋል።
11An angel of the Lord appeared to him, standing on the right side of the altar of incense.
15በጌታ ፊት ታላቅ ይሆናልና፥ የወይን ጠጅና የሚያሰክር መጠጥ አይጠጣም፤ ገናም በእናቱ ማኅፀን ሳለ መንፈስ ቅዱስ ይሞላበታል፤
12Zacharias was troubled when he saw him, and fear fell upon him.
16ከእስራኤልም ልጆች ብዙዎችን ወደ ጌታ ወደ አምላካቸው ይመልሳል።
13But the angel said to him, “Don’t be afraid, Zacharias, because your request has been heard, and your wife, Elizabeth, will bear you a son, and you shall call his name John.
17እርሱም የተዘጋጁትን ሕዝብ ለጌታ እንዲያሰናዳ፥ የአባቶችን ልብ ወደ ልጆች የማይታዘዙትንም ወደ ጻድቃን ጥበብ ይመልስ ዘንድ በኤልያስ መንፈስና ኃይል በፊቱ ይሄዳል።
14You will have joy and gladness; and many will rejoice at his birth.
18ዘካርያስም መልአኩን። እኔ ሽማግሌ ነኝ ምስቴም በዕድሜዋ አርጅታለችና ይህን በምን አውቃለሁ? አለው።
15For he will be great in the sight of the Lord, and he will drink no wine nor strong drink. He will be filled with the Holy Spirit, even from his mother’s womb.
19መልአኩም መልሶ። እኔ በእግዚአብሔር ፊት የምቆመው ገብርኤል ነኝ፥ እንድናገርህም ይህችንም የምሥራች እንድሰብክልህ ተልኬ ነበር፤
16He will turn many of the children of Israel to the Lord, their God.
20እነሆም፥ በጊዜው የሚፈጸመውን ቃሌን ስላላመንህ፥ ይህ ነገር እስከሚሆን ቀን ድረስ ዲዳ ትሆናለህ መናገርም አትችልም አለው።
17He will go before him in the spirit and power of Elijah, ‘to turn the hearts of the fathers to the children,’ and the disobedient to the wisdom of the just; to prepare a people prepared for the Lord.”
21ሕዝቡም ዘካርያስን ይጠብቁት ነበር፤ በቤተ መቅደስም ውስጥ ስለ ዘገየ ይደነቁ ነበር።
18Zacharias said to the angel, “How can I be sure of this? For I am an old man, and my wife is well advanced in years.”
22በወጣም ጊዜ ሊነግራቸው አልቻለም፥ በቤተ መቅደስም ራእይ እንዳየ አስተዋሉ፤ እርሱም ይጠቅሳቸው ነበር፤ ድዳም ሆኖ ኖረ።
19The angel answered him, “I am Gabriel, who stands in the presence of God. I was sent to speak to you, and to bring you this good news.
23የማገልገሉም ወራት ሲፈጸም ወደ ቤቱ ሄደ።
20Behold, you will be silent and not able to speak, until the day that these things will happen, because you didn’t believe my words, which will be fulfilled in their proper time.”
24ከዚህም ወራት በኋላ ሚስቱ ኤልሳቤጥ ፀነሰችና። ነቀፌታዬን ከሰው መካከል ያስወግድልኝ ዘንድ ጌታ በተመለከተበት ወራት እንዲህ አድርጎልኛል ስትል ራስዋን አምስት ወር ሰወረች።
21The people were waiting for Zacharias, and they marveled that he delayed in the temple.
26በስድስተኛውም ወር መልአኩ ገብርኤል ናዝሬት ወደምትባል ወደ ገሊላ ከተማ፥
22When he came out, he could not speak to them, and they perceived that he had seen a vision in the temple. He continued making signs to them, and remained mute.
27ከዳዊት ወገን ለሆነው ዮሴፍ ለሚባል ሰው ወደ ታጨች ወደ አንዲት ድንግል ከእግዚአብሔር ዘንድ ተላከ፥ የድንግሊቱም ስም ማርያም ነበረ።
23It happened, when the days of his service were fulfilled, he departed to his house.
28መልአኩም ወደ እርስዋ ገብቶ። ደስ ይበልሽ፥ ጸጋ የሞላብሽ ሆይ፥ ጌታ ከአንቺ ጋር ነው፤ አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ አላት።
24After these days Elizabeth, his wife, conceived, and she hid herself five months, saying,
29እርስዋም ባየችው ጊዜ ከንግግሩ በጣም ደነገጠችና። ይህ እንዴት ያለ ሰላምታ ነው? ብላ አሰበች።
25“Thus has the Lord done to me in the days in which he looked at me, to take away my reproach among men.”
30መልአኩም እንዲህ አላት። ማርያም ሆይ፥ በእግዚአብሔር ፊት ጸጋ አግኝተሻልና አትፍሪ።
26Now in the sixth month, the angel Gabriel was sent from God to a city of Galilee, named Nazareth,
31እነሆም፥ ትፀንሻለሽ ወንድ ልጅም ትወልጃለሽ፥ ስሙንም ኢየሱስ ትዪዋለሽ።
27to a virgin pledged to be married to a man whose name was Joseph, of the house of David. The virgin’s name was Mary.
32እርሱ ታላቅ ይሆናል የልዑል ልጅም ይባላል፥ ጌታ አምላክም የአባቱን የዳዊትን ዙፋን ይሰጠዋል፤
28Having come in, the angel said to her, “Rejoice, you highly favored one! The Lord is with you. Blessed are you among women!”
33በያዕቆብ ቤትም ላይ ለዘለላም ይነግሣል፥ ለመንግሥቱም መጨረሻ የለውም።
29But when she saw him, she was greatly troubled at the saying, and considered what kind of salutation this might be.
34ማርያምም መልአኩን። ወንድ ስለማላውቅ ይህ እንዴት ይሆናል? አለችው።
30The angel said to her, “Don’t be afraid, Mary, for you have found favor with God.
35መልአኩም መልሶ እንዲህ አላት። መንፈስ ቅዱስ በአንቺ ላይ ይመጣል፥ የልዑልም ኃይል ይጸልልሻል ስለዚህ ደግሞ ከአንቺ የሚወለደው ቅዱስ የእግዚአብሔር ልጅ ይባላል።
31Behold, you will conceive in your womb, and bring forth a son, and will call his name ‘Jesus.’
36እነሆም ዘመድሽ ኤልሳቤጥ፥ እርስዋ ደግሞ በእርጅናዋ ወንድ ልጅ ፀንሳለች፥ ለእርስዋም መካን ትባል ለነበረችው ይህ ስድስተኛ ወር ነው፤
32He will be great, and will be called the Son of the Most High. The Lord God will give him the throne of his father, David,
37ለእግዚአብሔር የሚሳነው ነገር የለምና።
33and he will reign over the house of Jacob forever. There will be no end to his Kingdom.”
38ማርያምም። እነሆኝ የጌታ ባሪያ እንደ ቃልህ ይሁንልኝ አለች። መልአኩም ከእርስዋ ሄደ።
34Mary said to the angel, “How can this be, seeing I am a virgin?”
39ማርያምም በዚያ ወራት ተነሥታ ወደ ተራራማው አገር ወደ ይሁዳ ከተማ ፈጥና ወጣች፥
35The angel answered her, “The Holy Spirit will come on you, and the power of the Most High will overshadow you. Therefore also the holy one who is born from you will be called the Son of God.
40ወደ ዘካርያስም ቤት ገብታ ኤልሳቤጥን ተሳለመቻት።
36Behold, Elizabeth, your relative, also has conceived a son in her old age; and this is the sixth month with her who was called barren.
41ኤልሳቤጥም የማርያምን ሰላምታ በሰማች ጊዜ ፅንሱ በማኅፀንዋ ውስጥ ዘለለ፤ በኤልሳቤጥም መንፈስ ቅዱስ ሞላባት፥
37For everything spoken by God is possible.”
42በታላቅ ድምፅም ጮኻ እንዲህ አለች። አንቺ ከሴቶች መካከል የተባረክሽ ነሽ፥ የማኅፀንሽም ፍሬ የተባረከ ነው።
38Mary said, “Behold, the handmaid of the Lord; be it to me according to your word.” The angel departed from her.
43የጌታዬ እናት ወደ እኔ ትመጣ ዘንድ እንዴት ይሆንልኛል?
39Mary arose in those days and went into the hill country with haste, into a city of Judah,
44እነሆ፥ የሰላምታሽ ድምጽ በጆሮዬ በመጣ ጊዜ ፅንሱ በማኅፀኔ በደስታ ዘሎአልና።
40and entered into the house of Zacharias and greeted Elizabeth.
45ከጌታ፤ የተነገረላት ቃል ይፈጸማልና ያመነች ብፅዕት ናት።
41It happened, when Elizabeth heard Mary’s greeting, that the baby leaped in her womb, and Elizabeth was filled with the Holy Spirit.
46ማርያምም እንዲህ አለች።
42She called out with a loud voice, and said, “Blessed are you among women, and blessed is the fruit of your womb!
47ነፍሴ ጌታን ታከብረዋለች፥ መንፈሴም በአምላኬ በመድኃኒቴ ሐሴት ታደርጋለች፤
43Why am I so favored, that the mother of my Lord should come to me?
48የባሪያይቱን ውርደት ተመልክቶአልና። እነሆም፥ ከዛሬ ጀምሮ ትውልድ ሁሉ ብፅዕት ይሉኛል፤
44For behold, when the voice of your greeting came into my ears, the baby leaped in my womb for joy!
49ብርቱ የሆነ እርሱ በእኔ ታላቅ ሥራ አድርጎአልና፤ ስሙም ቅዱስ ነው።
45Blessed is she who believed, for there will be a fulfillment of the things which have been spoken to her from the Lord!”
50ምሕረቱም ለሚፈሩት እስከ ትውልድና ትውልድ ይኖራል።
46Mary said, “My soul magnifies the Lord.
51በክንዱ ኃይል አድርጎአል፤ ትዕቢተኞችን በልባቸው አሳብ በትኖአል፤
47My spirit has rejoiced in God my Savior,
52ገዥዎችን ከዙፋናቸው አዋርዶአል፤ ትሑታንንም ከፍ አድርጎአል፤
48for he has looked at the humble state of his handmaid. For behold, from now on, all generations will call me blessed.
53የተራቡትን በበጎ ነገር አጥግቦአል፤ ባለ ጠጎችንም ባዶአቸውን ሰዶአቸዋል።
49For he who is mighty has done great things for me. Holy is his name.
54ለአባቶቻችን እንደ ተናገረ፥ ለአብርሃምና ለዘሩ ለዘላለም ምሕረቱ ትዝ እያለው እስራኤልን ብላቴናውን ረድቶአል።
50His mercy is for generations of generations on those who fear him.
56ማርያምም ሦስት ወር የሚያህል በእርስዋ ዘንድ ተቀመጠች ወደ ቤትዋም ተመለሰች።
51He has shown strength with his arm. He has scattered the proud in the imagination of their hearts.
57የኤልሳቤጥም የመውለጃዋ ጊዜ ደረሰ፥ ወንድ ልጅም ወለደች።
52He has put down princes from their thrones. And has exalted the lowly.
58ጎረቤቶችዋም ዘመዶችዋም ጌታ ምሕረቱን እንዳገነነላት ሰምተው ከእርስዋ ጋር ደስ አላቸው።
53He has filled the hungry with good things. He has sent the rich away empty.
59በስምንተኛውም ቀን ሕፃኑን ሊገርዙት መጡ፥ በአባቱም ስም ዘካርያስ ሊሉት ወደዱ።
54He has given help to Israel, his servant, that he might remember mercy,
60እናቱ ግን መልሳ። አይሆንም፥ ዮሐንስ ይባል እንጂ አለች።
55As he spoke to our fathers, to Abraham and his seed forever.”
61እነርሱም። ከወገንሽ ማንም በዚህ ስም የተጠራ የለም አሉአት።
56Mary stayed with her about three months, and then returned to her house.
62አባቱንም ማን ሊባል እንዲወድ ጠቀሱት።
57Now the time that Elizabeth should give birth was fulfilled, and she brought forth a son.
63ብራናም ለምኖ። ስሙ ዮሐንስ ነው ብሎ ጻፈ። ሁሉም አደነቁ።
58Her neighbors and her relatives heard that the Lord had magnified his mercy towards her, and they rejoiced with her.
64ያንጊዜም አፉ ተከፈተ መላሱም ተፈታ እግዚአብሔርንም እየባረከ ተናገረ።
59It happened on the eighth day, that they came to circumcise the child; and they would have called him Zacharias, after the name of the father.
65ለጎረቤቶቻቸውም ሁሉ ፍርሃት ሆነ፤ ይህም ሁሉ ነገር በይሁዳ በተራራማው አገር ሁሉ ተወራ፤
60His mother answered, “Not so; but he will be called John.”
66የሰሙትም ሁሉ። እንኪያ ይህ ሕፃን ምን ይሆን? እያሉ በልባቸው አኖሩት፤ የጌታ እጅ ከእርሱ ጋር ነበረችና።
61They said to her, “There is no one among your relatives who is called by this name.”
67አባቱ ዘካርያስም መንፈስ ቅዱስ ሞላበትና ትንቢት ተናገረ እንዲህም አለ።
62They made signs to his father, what he would have him called.
68የእስራኤል ጌታ አምላክ ይባረክ፥ ጐብኝቶ ለሕዝቡ ቤዛ አድርጎአልና፤
63He asked for a writing tablet, and wrote, “His name is John.” They all marveled.
69ከጥንት ጀምሮ በነበሩት በቅዱሳን ነቢያት አፍ እንደ ተናገረ፥ በብላቴናው በዳዊት ቤት የመዳን ቀንድን አስነስቶልናል፤
64His mouth was opened immediately, and his tongue freed, and he spoke, blessing God.
71ማዳኑም ከወደረኞቻችንና ከሚጠሉን ሁሉ እጅ ነው፤
65Fear came on all who lived around them, and all these sayings were talked about throughout all the hill country of Judea.
72እንደዚህ ለአባቶቻችን ምሕረት አደረገ፤ ለአባታችን ለአብርሃምም የማለውን መሐላውን ቅዱሱን ኪዳን አሰበ፤
66All who heard them laid them up in their heart, saying, “What then will this child be?” The hand of the Lord was with him.
74በእርሱም ከጠላቶቻችን እጅ ድነን በዘመናችን ሁሉ ያለ ፍርሃት በቅድስናና በጽድቅ በፊቱ እንድናገለግለው ሰጠን።
67His father, Zacharias, was filled with the Holy Spirit, and prophesied, saying,
76ደግሞም አንተ ሕፃን ሆይ፥ የልዑል ነቢይ ትባላለህ፥ መንገዱን ልትጠርግ በጌታ ፊት ትሄዳለህና፤
68“Blessed be the Lord, the God of Israel, for he has visited and worked redemption for his people;
77እንደዚህም የኃጢአታቸው ስርየት የሆነውን የመዳን እውቀት ለሕዝቡ ትሰጣለህ፤
69and has raised up a horn of salvation for us in the house of his servant David
78ይህም ከላይ የመጣ ብርሃን በጐበኘበት በአምላካችን ምሕረትና ርኅራኄ ምክንያት ነው፤
70(as he spoke by the mouth of his holy prophets who have been from of old),
79ብርሃኑም በጨለማና በሞት ጥላ ተቀምጠው ላሉት ያበራል እግሮቻችንንም በሰላም መንገድ ያቀናል።
71salvation from our enemies, and from the hand of all who hate us;
80ሕፃኑም አደገ በመንፈስም ጠነከረ፥ ለእስራኤልም እስከ ታየበት ቀን ድረስ በምድረ በዳ ኖረ።
72to show mercy towards our fathers, to remember his holy covenant,
73the oath which he spoke to Abraham, our father,
74to grant to us that we, being delivered out of the hand of our enemies, should serve him without fear,
75In holiness and righteousness before him all the days of our life.
76And you, child, will be called a prophet of the Most High, for you will go before the face of the Lord to prepare his ways,
77to give knowledge of salvation to his people by the remission of their sins,
78because of the tender mercy of our God, whereby the dawn from on high will visit us,
79to shine on those who sit in darkness and the shadow of death; to guide our feet into the way of peace.”
80The child was growing, and becoming strong in spirit, and was in the desert until the day of his public appearance to Israel.