1Bet, brāļi, es negribu, ka jūs nezinātu par garīgajām dāvanām.
1ስለ መንፈሳዊ ነገርም፥ ወንድሞች ሆይ፥ ታውቁ ዘንድ እወዳለሁ።
2Jūs zināt, ka jūs, kamēr bijāt pagāni, gājāt pie mēmajiem elkiem, it kā vesti.
2አሕዛብ ሳላችሁ በማናቸውም ጊዜ እንደምትመሩ ድምፅ ወደሌላቸው ወደ ጣዖታት እንደ ተወሰዳችሁ ታውቃላችሁ።
3Tāpēc es jums paskaidroju, ka neviens, kas runā Dieva Garā, nesaka: Lāsts Jēzum. Un neviens nevar pateikt: Kungs Jēzus, kā tikai Svētajā Garā.
3ስለዚህ ማንም በእግዚአብሔር መንፈስ ሲናገር። ኢየሱስ የተረገመ ነው የሚል እንደሌለ፥ በመንፈስ ቅዱስም ካልሆነ በቀር። ኢየሱስ ጌታ ነው ሊል አንድ እንኳ እንዳይችል አስታውቃችኋለሁ።
4Jo žēlastības ir dažādas, bet tas pats Gars.
4የጸጋም ስጦታ ልዩ ልዩ ነው መንፈስ ግን አንድ ነው፤
5Un ir dažādas kalpošanas, bet tas pats Kungs.
5አገልግሎትም ልዩ ልዩ ነው ጌታም አንድ ነው፤
6Un ir dažāda darbība, bet tas pats Dievs, kas visos visu dara.
6አሠራርም ልዩ ልዩ ነው፥ ሁሉን በሁሉ የሚያደርግ እግዚአብሔር ግን አንድ ነው።
7Bet ikvienam tiek dota Gara atklāsme, lai nestu svētību.
7ነገር ግን መንፈስ ቅዱስን መግለጥ ለእያንዳንዱ ለጥቅም ይሰጠዋል።
8Vienam caur Garu tiek doti gudrības vārdi, citam tanī pat Garā zinātnes vārdi,
8ለአንዱ ጥበብን መናገር በመንፈስ ይሰጠዋልና፥ ለአንዱም በዚያው መንፈስ እውቀትን መናገር ይሰጠዋል፥
9Citam ticība tai pašā Garā, citam dāvana dziedināt tanī pat vienā Garā,
9ለአንዱም በዚያው መንፈስ እምነት፥ ለአንዱም በአንዱ መንፈስ የመፈወስ ስጦታ፥ ለአንዱም ተአምራትን ማድረግ፥
10Citam darīt brīnumus, citam pravietot, citam pazīt garus, citam dažādas valodas, citam valodu tulkošana.
10ለአንዱም ትንቢትን መናገር፥ ለአንዱም መናፍስትን መለየት፥ ለአንዱም በልዩ ዓይነት ልሳን መናገር፥ ለአንዱም በልሳኖች የተነገረውን መተርጎም ይሰጠዋል፤
11Bet to visu dara viens un tas pats gars, piešķirdams katram, kā gribēdams.
11ይህን ሁሉ ግን ያ አንዱ መንፈስ እንደሚፈቅድ ለእያንዳንዱ ለብቻው እያካፈለ ያደርጋል።
12Jo kā viens ķermenis un tam daudz locekļu, bet visi ķermeņa locekļi, kaut gan to ir daudz, ir tikai viens ķermenis, tā arī Kristus.
12አካልም አንድ እንደ ሆነ ብዙም ብልቶች እንዳሉበት ነገር ግን የአካል ብልቶች ሁሉ ብዙዎች ሳሉ አንድ አካል እንደ ሆኑ፥ ክርስቶስ ደግሞ እንዲሁ ነው፤
13Jo vienā Garā mēs visi esam kristīti, vai tie būt jūdi vai pagāni, vai vergi, vai brīvie; un visi mēs ar vienu Garu esam dziedināti.
13አይሁድ ብንሆን የግሪክ ሰዎችም ብንሆን ባሪያዎችም ብንሆን ጨዋዎችም ብንሆን እኛ ሁላችን በአንድ መንፈስ አንድ አካል እንድንሆን ተጠምቀናልና። ሁላችንም አንዱን መንፈስ ጠጥተናል።
14Jo arī ķermenis nesastāv no viena, bet no daudziem locekļiem.
14አካል ብዙ ብልቶች እንጂ አንድ ብልት አይደለምና።
15Ja kāja sacītu: Tā kā es neesmu roka, es nepiederu ķermenim, vai tāpēc tā nepiederētu ķermenim?
15እግር። እኔ እጅ አይደለሁምና የአካል ክፍል አይደለሁም ብትል፥ ይህን በማለትዋ የአካል ክፍል መሆንዋ ይቀራልን?
16Un ja auss sacītu: Tā kā es neesmu roka, es nepiederu ķermenim, vai tāpēc tā nepiederētu ķermenim?
16ጆሮም። እኔ ዓይን አይደለሁምና የአካል ክፍል አይደለሁም ቢል፥ ይህን በማለቱ የአካል ክፍል መሆኑ ይቀራልን?
17Ja viss ķermenis būtu acs, kur tad dzirde? Ja visa būtu dzirde, kur tad oža?
17አካል ሁሉ ዓይን ቢሆን መስማት ወዴት በተገኘ? ሁሉም መስማት ቢሆን ማሽተት ወዴት በተገኘ?
18Bet tagad Dievs nolicis katru locekli ķermenī tā, kā tas Viņam labpatika.
18አሁን ግን እግዚአብሔር እንደ ወደደ ብልቶችን እያንዳንዳቸው በአካል አድርጎአል።
19Ja visi tie būtu viens loceklis, kur tad ķermenis?
19ሁሉም አንድ ብልት ቢሆንስ አካል ወዴት በሆነ?
20Bet tagad gan ir daudz locekļu, bet viens ķermenis.
20ዳሩ ግን አሁን ብልቶች ብዙዎች ናቸው አካል ግን አንድ ነው።
21Bet acs nevar pateikt rokai: Man nevajag tavu darbu; vai atkal galva kājām: Jūs neesat man nepieciešamas.
21ዓይን እጅን። አታስፈልገኝም ልትለው አትችልም፥ ወይም ራስ ደግሞ እግሮችን። አታስፈልጉኝም ሊላቸው አይችልም።
22Bet jo vairāk tie ķermeņa locekļi, kuri šķietami ir tie vājākie, ir nepieciešamāki;
22ነገር ግን ደካሞች የሚመስሉ የአካል ብልቶች ይልቁን የሚያስፈልጉ ናቸው፤
23Un tos ķermeņa locekļus, kurus mēs uzskatām par mazāk ievērojamiem, mēs turam sevišķā godā; un mūsu nepieklājīgajiem tiek veltīta lielāka pieklājība.
23ከአካልም ብልቶች ያልከበሩ ሆነው የሚመስሉን በሚበዛ ክብር እናለብሳቸዋለን፥ በምናፍርባቸውም ብልቶቻችን ክብር ይጨመርላቸዋል፤
24Bet tam, kas mūsos pieklājīgs, nevajag nekā. Bet Dievs mūsu ķermeni ir tā iekārtojis, ka lielāku cieņu piešķīris tam, kam tās trūka,
24ክብር ያላቸው ብልቶቻችን ግን ይህ አያስፈልጋቸውም። ነገር ግን ብልቶች እርስ በርሳቸው በትክክል ይተሳሰቡ ዘንድ እንጂ በአካል መለያየት እንዳይሆን፥ ለጎደለው ብልት የሚበልጥ ክብር እየሰጠ እግዚአብሔር አካልን አገጣጠመው።
25Lai ķermenī nebūtu šķelšanās, bet lai locekļi tanī cits par citu rūpētos.
26አንድም ብልት ቢሣቀይ ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ይሣቀያሉ፤ አንድ ብልትም ቢከበር ብልቶች ሁሉ ከእርሱ ጋር ደስ ይላቸዋል።
26Un kad viens loceklis cieš, tad visi locekļi cieš līdz; vai kad viens loceklis tiek godāts, tad visi locekļi priecājas līdz.
27እናንተም የክርስቶስ አካል ናችሁ እያንዳንዳችሁም ብልቶች ናችሁ።
27Bet jūs esat Kristus ķermenis un loceklis pie locekļa.
28እግዚአብሔርም በቤተ ክርስቲያን አንዳንዶቹን አስቀድሞ ሐዋርያትን፥ ሁለተኛም ነቢያትን፥ ሦስተኛም አስተማሪዎችን፥ ቀጥሎም ተአምራት ማድረግን፥ ቀጥሎም የመፈወስን ስጦታ፥ እርዳታንም፥ አገዛዝንም፥ የልዩ ልዩ ዓይነት ልሳኖችንም አድርጎአል።
28Un Dievs Baznīcā dažus iecēla: pirmkārt, par apustuļiem, otrkārt, par praviešiem, treškārt, par mācītājiem, tad deva spēku darīt brīnumus, tad dāvanas dziedināt, sniegt palīdzību, vadīt, runāt dažādās valodās, iztulkot runas.
29ሁሉ ሐዋርያት ናቸውን? ሁሉስ ነቢያት ናቸውን? ሁሉስ አስተማሪዎች ናቸውን? ሁሉስ ተአምራትን ይሠራሉን?
29Vai tad visi ir apustuļi, vai visi pravieši, vai visi mācītāji?
30ሁሉስ የመፈወስ ስጦታ አላቸውን? ሁሉስ በልሳኖች ይናገራሉን? ሁሉስ ይተረጉማሉን?
30Vai visi ir brīnumdarītāji, vai visiem ir dāvanas dziedināt, vai visi runā mēlēs, vai visi tās iztulko?
31ነገር ግን የሚበልጠውን የጸጋ ስጦታ በብርቱ ፈልጉ። ደግሞም ከሁሉ የሚበልጥ መንገድ አሳያችኋለሁ።
31Bet jūs centieties pēc labākām žēlastībām; un pie tā es jums rādu vēl cēlāku ceļu.