Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

1 Corinthians

6

1Vai kāds no jums, kam ir kāda sūdzība pret otru, uzdrošināsies iet tiesā pie netaisnīgajiem un ne pie svētajiem?
1ከእናንተ አንዱ ከባልንጀራው ጋር ሙግት ቢኖረው በቅዱሳን ፊት በመፋረድ ፋንታ በዓመፀኞች ፊት ሊፋረድ ይደፍራልን?
2Vai jūs nezināt, ka svētie tiesās pasauli? Un ja jūs tiesāsiet pasauli, vai tad jūs nebūtu cienīgi iztiesāt vismazākās lietas?
2ቅዱሳን በዓለም ላይ እንዲፈርዱ አታውቁምን? በዓለምስ ላይ ብትፈርዱ ከሁሉ ይልቅ ትንሽ ስለሚሆን ነገር ልትፈርዱ አትበቁምን?
3Vai nezināt, ka mēs tiesāsim eņģeļus, tad jo vairāk pasaulīgas lietas?
3የትዳር ጉዳይ ይቅርና በመላእክት እንኳ እንድንፈርድ አታውቁምን?
4Ja jums būs tiesāšanās pasaulīgās lietās, tad ieceliet tiesnešus, kas draudzē tiek pelti!
4እንግዲህ ስለ ትዳር ጉዳይ የፍርድ ቤት ቢያስፈልጋችሁ በቤተ ክርስቲያን የተናቁትን ሰዎች ፈራጆች አድርጋችሁ ታስቀምጣላችሁን?
5To es saku jūsu apkaunošanai. Vai tad nav neviena saprātīga starp jums, kas varētu tiesu spriest starp saviem brāļiem?
5አሳፍራችሁ ዘንድ ይህን እላለሁ። እንደዚህ ነውን? በወንድሞች መካከል ሽማግሌ ሊሆን የሚችል አንድ አስተዋይ ሰው በእናንተ ዘንድ አይገኝምን?
6Bet brālis tiesājas ar brāli, un tad vēl pie neticīgajiem!
6ነገር ግን ወንድም ወንድሙን ይከሳል፥ ይህም በማያምኑ ፊት ይደረጋልን?
7Jau vispār ir kļūda, ka jūs tiesājaties savā starpā. Kāpēc jūs labāk nepaciešat netaisnību? Kāpēc nepaciešat zaudējumu?
7እንግዲህ ፈጽሞ የእርስ በርስ ሙግት እንዳለባችሁ በእናንተ ጉድለት ነው። ብትበደሉ አይሻልምን? ብትታለሉስ አይሻልምን?
8Bet jūs darāt netaisnību un pārestību, un to vēl brāļiem.
8ነገር ግን እናንተ ትበድላላችሁ ታታልሉማላችሁ፥ ያውም ወንድሞቻችሁን።
9Vai jūs nezināt, ka netaisnīgie debesvalstību neiemantos? Nepievilieties! Ne netikļi, ne elku kalpi, ne laulības pārkāpēji,
9ወይስ ዓመፀኞች የእግዚአብሔርን መንግሥት እንዳይወርሱ አታውቁምን? አትሳቱ፤ ሴሰኞች ቢሆን ወይም ጣዖትን የሚያመልኩ ወይም አመንዝሮች ወይም ቀላጮች ወይም ከወንድ ጋር ዝሙት የሚሠሩ
10Ne baudkārīgie, ne vīriešu apgānītāji, ne zagļi, ne mantrauši, ne dzērāji, ne zaimotāji, ne laupītāji debesvalstību neiemantos.
10ወይም ሌቦች ወይም ገንዘብን የሚመኙ ወይም ሰካሮች ወይም ተሳዳቢዎች ወይም ነጣቂዎች የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።
11Arī no jums daži tādi bijuši, bet jūs esat nomazgāti un svētdarīti, un attaisnoti mūsu Kunga Jēzus Kristus vārdā un mūsu Dieva Garā.
11ከእናንተም አንዳንዶቹ እንደ እነዚህ ነበራችሁ፤ ነገር ግን በጌታ በኢየሱስ ክርስቶስ ስም በአምላካችንም መንፈስ ታጥባችኋል፥ ተቀድሳችኋል፥ ጸድቃችኋል።
12Viss man atļauts, bet ne viss ir derīgs. Viss man atļauts, bet es nepakļaušos nekādai varai.
12ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ ሁሉ ግን አይጠቅምም። ሁሉ ተፈቅዶልኛል፥ በእኔ ላይ ግን አንድ ነገር እንኳ አይሠለጥንብኝም።
13Barība vēderam, un vēders barībai; bet Dievs kā vienu, tā otru iznīcinās. Miesa nav netiklībai, bet Kungam, un Kungs miesai.
13መብል ለሆድ ነው፥ ሆድም ለመብል ነው፤ እግዚአብሔር ግን ይህንም ያንም ያጠፋቸዋል። ሥጋ ግን ለጌታ ነው እንጂ ለዝሙት አይደለም፤ ጌታም ለሥጋ ነው፤
14Bet Dievs uzmodināja Kungu; Viņš savā spēkā arī mūs uzmodinās.
14እግዚአብሔርም ጌታንም አስነሣ እኛንም በኃይሉ ያስነሣናል።
15Vai jūs nezināt, ka jūsu miesas ir Kristus locekļi? Vai es, paņēmis Kristus locekļus, padarīšu tos par netikles locekļiem? Nekad ne!
15ሥጋችሁ የክርስቶስ ብልቶች እንደ ሆነ አታውቁምን? እንግዲህ የክርስቶስን ብልቶች ወስጄ የጋለሞታ ብልቶች ላድርጋቸውን? አይገባም።
16Vai jūs nezināt, ka tas, kas ar netikli saietas, ir viena miesa ar to? Jo ir sacīts: Tie abi būs viena miesa.
16ወይስ ከጋለሞታ ጋር የሚተባበር አንድ ሥጋ እንዲሆን አታውቁምን? ሁለቱ አንድ ሥጋ ይሆናሉ ተብሎአልና።
17Bet kas vienots ar Kungu, ir viens gars ar Viņu.
17ከጌታ ጋር የሚተባበር ግን አንድ መንፈስ ነው።
18Bēdziet no netiklības! Katrs grēks, ko cilvēks dara, ir ārpus miesas, bet kas netiklību piekopj, tas grēko pret savu miesu.
18ከዝሙት ሽሹ። ሰው የሚያደርገው ኃጢአት ሁሉ ከሥጋ ውጭ ነው፤ ዝሙትን የሚሠራ ግን በገዛ ሥጋው ላይ ኃጢአትን ይሠራል።
19Vai jūs nezināt, ka jūsu locekļi ir svētnīca Svētajam Garam, kas jūsos mīt un ko Dievs jums devis; arī jūs paši neesat savi.
19ወይስ ሥጋችሁ ከእግዚአብሔር የተቀበላችሁት በእናንተ የሚኖረው የመንፈስ ቅዱስ ቤተ መቅደስ እንደ ሆነ አታውቁምን? በዋጋ ተገዝታችኋልና ለራሳችሁ አይደላችሁም፤ ስለዚህ በሥጋችሁ እግዚአብሔርን አክብሩ።
20Jo jūs esat atpirkti par dārgu maksu. Pagodiniet un nesiet Dievu savā miesā!