1Bērni, klausiet saviem vecākiem Kunga vārdā, jo tas ir taisnīgi!
1ልጆች ሆይ፥ ለወላጆቻችሁ በጌታ ታዘዙ፥ ይህ የሚገባ ነውና።
2Godā savu tēvu un savu māti, tas ir pirmais bauslis ar apsolījumu:
2መልካም እንዲሆንልህ ዕድሜህም በምድር ላይ እንዲረዝም አባትህንና እናትህን አክብር፤ እርስዋም የተስፋ ቃል ያላት ፊተኛይቱ ትእዛዝ ናት።
3Lai tev klātos un tu ilgi dzīvotu virs zemes.
4እናንተም አባቶች ሆይ፥ ልጆቻችሁን በጌታ ምክርና በተግሣጽ አሳድጉአቸው እንጂ አታስቆጡአቸው።
4Arī jūs, tēvi, nekaitiniet savus bērnus, bet audziniet viņus Kunga kārtībā un mācībā!
5ባሪያዎች ሆይ፥ ለክርስቶስ እንደምትታዘዙ በፍርሃትና በመንቀጥቀጥ በልባችሁ ቅንነት በሥጋ ጌቶቻችሁ ለሆኑ ታዘዙ፤
5Kalpi, savā sirds vienkāršībā paklausiet laicīgajiem kungiem bijībā un bailēs, tāpat kā Kristum!
6የእግዚአብሔርን ፈቃድ እንደሚያደርጉ እንደ ክርስቶስ ባሪያዎች እንጂ ለሰው ደስ እንደምታሰኙ ለታይታ የምትገዙ አትሁኑ።
6Nekalpojiet tikai acu priekšā, it kā cilvēkiem izpatikdami, bet kā Kristus kalpi, kas no sirds izpilda Dieva prātu!
7ለሰው ሳይሆን ለጌታ እንደምትገዙ በትጋትና በበጎ ፈቃድ ተገዙ፤
7Kalpojiet labprātīgi tā, kā Kungam, bet ne cilvēkiem,
8ባሪያ ቢሆን ወይም ጨዋ ሰው፥ እያንዳንዱ የሚያደርገውን መልካም ነገር ሁሉ ከጌታ በብድራት እንዲቀበለው ታውቃላችሁና።
8Zinādami, ka izkviens, kas ko labu darījis, to saņems no Kunga, vai viņš būtu vergs, vai brīvais.
9እናንተም ጌቶች ሆይ፥ ዛቻውን ትታችሁ እንዲሁ አድርጉላቸው፥ በእነርሱና በእናንተ ላይ የሚገዛው ጌታ በሰማይ እንዳለ ለሰው ፊትም እንዳያደላ ታውቃላችሁና።
9Arī jūs, kungi, dariet to pašu viņiem! Atmetiet draudus, zinādami, ka viņu un jūsu Kungs ir debesīs, un Viņš neievēro personu stāvokli.
10በቀረውስ በጌታና በኃይሉ ችሎት የበረታችሁ ሁኑ።
10Beidzot, brāļi, esiet stipri Kungā un viņa varenības spēkā!
11የዲያብሎስን ሽንገላ ትቃወሙ ዘንድ እንዲቻላችሁ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ ልበሱ።
11Tērpieties Dieva bruņās, lai jūs varētu pretī stāties velna viltībām!
12መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።
12Jo ne pret miesu un asinīm mums jācīnās, bet pret valdībām un varām, šīs tumsības pasaules valdniekiem, pret ļaunajiem gariem zem debess.
13ስለዚህ በክፉው ቀን ለመቃወም፥ ሁሉንም ፈጽማችሁ ለመቆም እንድትችሉ የእግዚአብሔርን ዕቃ ጦር ሁሉ አንሡ።
13Tāpēc tveriet Dieva bruņas, lai jūs ļaunajā dienā spētu pretoties un pastāvēt visā pilnībā!
14እንግዲህ ወገባችሁን በእውነት ታጥቃችሁ፥ የጽድቅንም ጥሩር ለብሳችሁ፥ በሰላም ወንጌልም በመዘጋጀት እግሮቻችሁ ተጫምተው ቁሙ፤
14Tātad stāviet, apjozuši savus gurnus patiesībā, tērpušies taisnības bruņās,
16በሁሉም ላይ ጨምራችሁ የሚንበለበሉትን የክፉውን ፍላጻዎች ሁሉ ልታጠፉ የምትችሉበትን የእምነትን ጋሻ አንሡ፤
15Un kājas apāvuši miera evaņģēlija sludināšanai!
17የመዳንንም ራስ ቁር የመንፈስንም ሰይፍ ያዙ እርሱም የእግዚአብሔር ቃል ነው።
16Pie visa tā tveriet ticības vairogu, ar kuru jūs spēsiet apdzēst visas ļaunā ugunīgās bultas!
18በጸሎትና በልመናም ሁሉ ዘወትር በመንፈስ ጸልዩ፤ በዚህም አሳብ ስለ ቅዱሳን ሁሉ እየለመናችሁ በመጽናት ሁሉ ትጉ፤
17Ņemiet arī pestīšanas bruņu cepuri un gara zobenu (tas ir, Dieva vārdu)
19ደግሞ የወንጌልን ምሥጢር በግልጥ እንዳስታውቅ አፌን በመክፈት ቃል ይሰጠኝ ዘንድ ስለ እኔ ለምኑ፤
18Un garā lūdziet Dievu katrā laikā, visādi Viņu pielūdzot un piesaucot! Bez tam esiet modri un visā neatlaidībā aizlūdziet par visiem svētajiem,
20ስለ ወንጌልም በሰንሰለት መልእክተኛ የሆንሁ፥ መናገር እንደሚገባኝ ስለ እርሱ በግልጥ እናገር ዘንድ ለምኑ።
19Arī par mani, lai man tiktu doti vārdi, kad atdarīsies mana mute, un es drošsirdīgi sludinātu evaņģēlija noslēpumu!
21ነገር ግን እናንተ ደግሞ እንዴት እንዳለሁ ኑሮዬን እንድታውቁ የተወደደ ወንድምና በጌታ የታመነ አገልጋይ ቲኪቆስ ሁሉን ያስታውቃችኋል፤
20Tā labad es pildu savu sūtību važās, lai tanī rastu drosmi tā runāt, kā man tas pienākas.
22ወሬአችንን እንድታውቁና ልባችሁን እንዲያጽናና ወደ እናንተ የምልከው ስለዚህ ምክንያት ነው።
21Bet lai arī jūs zinātu, kā man klājas un ko es daru, tad par to visu jums pastāstīs Tihiks, mīļais brālis un uzticamais kalps Kungā.
23ከእግዚአብሔር አብ ከጌታም ከኢየሱስ ክርስቶስ ሰላምና ፍቅር ከእምነት ጋር ለወንድሞች ይሁን።
22Es tāpēc sūtīju viņu pie jums, lai jums būtu ziņas par mūsu stāvokli un lai iepriecinātu jūsu sirdis.
24ጌታችንን ኢየሱስ ክርስቶስን ባለመጥፋት ከሚወዱ ሁሉ ጋር ጸጋ ይሁን፤ አሜን።
23Miers lai ir brāļiem un mīlestība līdz ar ticību no Dieva Tēva un Kunga Jēzus Kristus!
24Žēlastība ar visiem, kas mīl mūsu Kungu Jēzu Viņa neiznīcībā. Amen.