1Esiet pastāvīgi un neļaujiet atkal ievest sevi verdzības jūgā!
1በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።
2Lūk, es, Pāvils, saku jums: ja jūs apgraizīsieties, Kristus jums nekā nelīdzēs.
2እነሆ፥ እኔ ጳውሎስ እላችኋለሁ። ብትገረዙ ክርስቶስ ምንም አይጠቅማችሁም።
3Bet ikvienam cilvēkam, kas liek sevi apgraizīt, es vēlreiz apliecinu, ka tad viņam jāizpilda viss likums.
3ሕግንም ሁሉ እንዲፈጽም ግድ አለበት ብዬ ለሚገረዙት ሁሉ ለእያንዳንዶች ደግሜ እመሰክራለሁ።
4Jūs, kuri likumā meklējat attaisnošanu, no Kristus esat atšķirti un žēlastībai zuduši.
4በሕግ ልትጸድቁ የምትፈልጉ ከክርስቶስ ተለይታችሁ ከጸጋው ወድቃችኋል።
5Jo mēs garā gaidām attaisnošanas cerību ticībā.
5እኛ በመንፈስ ከእምነት የጽድቅን ተስፋ እንጠባበቃለንና።
6Un Kristū Jēzū ne apgraizīšana, ne neapgraizīšana ko spēj, bet ticība, kas darbojas mīlestībā.
6በክርስቶስ ኢየሱስ ሆኖ፥ በፍቅር የሚሠራ እምነት እንጂ መገረዝ ቢሆን ወይም አለመገረዝ አይጠቅምምና።
7Jūsu gaitas bija labas; kas jūs traucēja paklausīt patiesībai?
7በመልካም ትሮጡ ነበር፤ ለእውነት እንዳትታዘዙ ማን ከለከላችሁ?
8Šī pārliecināšana nenāk no Tā, kas jūs ir aicinājis.
8ይህ ማባበል ከሚጠራችሁ አልወጣም። ጥቂት እርሾ ሊጡን ሁሉ ያቦካል።
9Nedaudz rauga saraudzē visu mīklu.
9የተለየ ነገር ከቶ እንዳታስቡ እኔ በጌታ ስለ እናንተ ታምኜአለሁ፤ የሚያናውጣችሁ ማንም ቢኖር ግን ፍርዱን ሊሸከም ነው።
10Es paļaujos uz jums Kungā, ka jūs citādāk nedomāsiet; bet tas, kas jūs maldina, saņems sodu, lai viņš būtu, kas būdams.
11ነገር ግን፥ ወንድሞች ሆይ፥ እኔ ገና እስከ አሁን መገረዝን ብሰብክ እስከ አሁን ድረስ ለምን ያሳድዱኛል? እንኪያስ የመስቀል ዕንቅፋት ተወግዶአል።
11Bet, brāļi, ja es vēl sludinu apgraizīšanu, kāpēc tad es vēl tieku vajāts? Tad jau krusta piedauzība ir beigusies.
12የሚያውኩአችሁ ይቆረጡ።
12Kaut arī tie, kas jūs maldina, sagraizītos.
13ወንድሞች ሆይ፥ እናንተ ለአርነት ተጠርታችኋልና፤ ብቻ አርነታችሁ ለሥጋ ምክንያትን አይስጥ፥ ነገር ግን በፍቅር እርስ በርሳችሁ እንደ ባሪያዎች ሁኑ።
13Bet jūs, brāļi, esiet aicināti brīvībai; tikai ne tādai brīvībai, lai jūs dotu vaļu miesai, bet kalpotu cits citam Gara mīlestībā!
14ሕግ ሁሉ በአንድ ቃል ይፈጸማልና፥ እርሱም። ባልንጀራህን እንደ ራስህ ውደድ የሚል ነው።
14Jo viss likums izpildās vienā vārdā: Mīli savu tuvāko kā sevi pašu!
15ነገር ግን እርስ በርሳችሁ ብትነካከሱ ብትበላሉ እርስ በርሳችሁ እንዳትጠፋፉ ተጠንቀቁ።
15Bet ja jūs savā starpā kožaties un ēdaties, tad pielūkojiet, ka jūs viens otru neaprijat!
16ነገር ግን እላለሁ፥ በመንፈስ ተመላለሱ፥ የሥጋንም ምኞት ከቶ አትፈጽሙ።
16Bet es saku: dzīvojiet garā, tad jūs miesas kārībām nesekosiet.
17ሥጋ በመንፈስ ላይ መንፈስም በሥጋ ላይ ይመኛልና፥ እነዚህም እርስ በርሳቸው ይቀዋወማሉ፤ ስለዚህም የምትወዱትን ልታደርጉ አትችሉም።
17Jo miesa tiecas pret garu, bet gars pretojas miesai; tie viens otru apkaro, lai nedarītu to, ko vēlaties.
18በመንፈስ ብትመሩ ግን ከሕግ በታች አይደላችሁም።
18Un ja gars jūs vada, tad neesat vairs padoti likumam.
19የሥጋ ሥራም የተገለጠ ነው እርሱም ዝሙት፥ ርኵሰት፥
19Bet miesas darbi ir zināmi; tie ir: netiklība, nešķīstība, bezkaunība, baudkāre,
20መዳራት፥ ጣዖትን ማምለክ፥ ምዋርት፥ ጥል፥ ክርክር፥ ቅንዓት፥ ቁጣ፥ አድመኛነት፥
20Kalpošana elkiem, burvestība, ienaids, strīdi, nenovīdība, dusmas, ķildas, šķelšanās, nesaticība,
21መለያየት፥ መናፍቅነት፥ ምቀኝነት፥ መግደል፥ ስካር፥ ዘፋኝነት፥ ይህንም የሚመስል ነው። አስቀድሜም እንዳልሁ፥ እንደዚህ ያሉትን የሚያደርጉ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርሱም።
21Skaudība, slepkavība, piedzeršanās, plītēšana un tiem līdzīgi. Par tiem es iepriekš saku, kā jau agrāk sacīju: kas tādus darbus dara, tie Dieva valstību neiemantos.
22የመንፈስ ፍሬ ግን ፍቅር፥ ደስታ፥ ሰላም፥ ትዕግሥት፥ ቸርነት፥ በጎነት፥ እምነት፥ የውሃት፥ ራስን መግዛት ነው።
22Turpretī gara augļi ir: mīlestība, prieks, miers, pacietība, laipnība, labprātība, augstsirdība,
23እንደዚህ ያሉትን የሚከለክል ሕግ የለም።
23Lēnprātība, uzticība, pieklājība, atturība, šķīstība. Tādiem likums nepretojas.
24የክርስቶስ ኢየሱስም የሆኑቱ ሥጋን ከክፉ መሻቱና ከምኞቱ ጋር ሰቀሉ።
24Bet kas pieder Kristum, tie ir savu miesu krustā piesituši līdz ar kaislībām un kārībām.
25በመንፈስ ብንኖር በመንፈስ ደግሞ እንመላለስ።
25Ja mēs garā dzīvojam, garā arī jādarbojas.
26እርስ በርሳችን እየተነሣሣንና እየተቀናናን በከንቱ አንመካ።
26Nekārosim tukšu godu, viens otru izaicinādami, cits citu apskauzdami.