1Jo bauslība aptver tikai nākamo labumu ēnu, ne pašas īstenības tēlu. Tāpēc, tā nekad nespēj ik gadus ar tiem pašiem upuriem, ko nepārtraukti upurē, padarīt pilnīgus tos, kas tuvojas.
1ሕጉ ሊመጣ ያለው የበጎ ነገር እውነተኛ አምሳል ሳይሆን የነገር ጥላ አለውና፥ ስለዚህም በየዓመቱ ዘወትር በሚያቀርቡት በዚያ መሥዋዕት የሚቀርቡትን ሊፈጽም ከቶ አይችልም።
2Citādi būtu jau mitējušies upurēt, jo upurētāji, reiz šķīstīti, neapzinātos vairs nekādus grēkus.
2እንደዚህማ ባይሆን፥ የሚያመልኩት አንድ ጊዜ ነጽተው ከዚያ በኋላ በሕሊናቸው ኃጢአትን ስላላወቁ ማቅረብን በተዉ አልነበረምን?
3Bet ar tiem gads gadā notiek grēku pieminēšana,
3ነገር ግን በዚያ መሥዋዕት በየዓመቱ የኃጢአት መታሰቢያ አለ፤
4Jo vēršu un āžu asinis grēkus piedot nespēj.
4የኮርማዎችና የፍየሎች ደም ኃጢአትን እንዲያስወግድ የማይቻል ነውና።
5Tāpēc, pasaulē ienākdams, Viņš saka: Upurus un dāvanas Tu negribēji, bet miesu Tu man sagatavoji;
5ስለዚህ ወደ ዓለም ሲገባ። መሥዋዕትንና መባን አልወደድህም ሥጋን ግን አዘጋጀህልኝ፤
6Dedzināmie upuri par grēkiem Tev nepatika.
6በሙሉ በሚቃጠል መሥዋዕትና ሰለ ኃጢአት በሚሰዋ መሥዋዕት ደስ አላለህም።
7Tad es sacīju: Lūk, es nāku. Grāmatas sākumā par mani rakstīts, lai es izpildītu, Dievs, Tavu prātu. (Ps 39)
7በዚያን ጊዜ። እነሆ፥ በመጽሐፍ ጥቅልል ስለ እኔ እንደ ተጻፈ፥ አምላኬ ሆይ፥ ፈቃድህን ላደርግ መጥቼአለሁ አልሁ
8Agrāk Viņš sacīja: Upurus un dāvanas, un dedzināmos upurus par grēkiem, un upurus, kas saskaņā ar bauslību tiek upurēti, Tu negribēji, un tie Tev nepatika.
8ይላል። በዚህ ላይ። መሥዋዕትንና መባን በሙሉ የሚቃጠል መሥዋዕትንም ስለ ኃጢአትም የሚሰዋ መሥዋዕትን አልወደድህም በእርሱም ደስ አላለህም ብሎ፥ እነዚህም እንደ ሕግ የሚቀርቡት ናቸው፥
9Tad es sacīju: Lūk, es nāku, lai piepildītu, Dievs, Tavu prātu. Tā Viņš atceļ pirmo, lai nodibinātu nākošo.
9ቀጥሎ። እነሆ፥ አምላኬ ሆይ፥ ፈቃድህን ላደርግ መጥቼአለሁ ብሎአል። ሁለተኛውንም ሊያቆም የፊተኛውን ይሽራል።
10Šinī gribā mēs esam svētīti ar vienreizējo Jēzus Kristus miesas uzupurēšanu.
10በዚህም ፈቃድ የኢየሱስ ክርስቶስን ሥጋ አንድ ጊዜ ፈጽሞ በማቅረብ ተቀድሰናል።
11Un katrs priesteris gan ik dienas stāv kalpodams un bieži tos pašus upurus upurēdams, kas nekad nespēj izdeldēt grēkus.
11ሊቀ ካህናትም ሁሉ ዕለት ዕለት እያገለገለ ኃጢአትን ሊያስወግዱ ከቶ የማይችሉትን እነዚያን መሥዋዕቶች ብዙ ጊዜ እያቀረበ ቆሞአል፤
12Bet Viņš, vienu upuri par grēkiem upurējis, mūžīgi sēž pie Dieva labās rokas,
12እርሱ ግን ስለ ኃጢአት አንድን መሥዋዕት ለዘላለም አቅርቦ በእግዚአብሔር ቀኝ ተቀመጠ፥
13Joprojām gaidīdams, kamēr Viņa ienaidnieki tiks likti par pameslu Viņa kājām,
13ጠላቶቹም የእግሩ መረገጫ እስኪደረጉ ድረስ ወደ ፊት ይጠብቃል።
14Jo ar vienu upuri Viņš uz mūžiem padarīja pilnīgus svētdarāmos.
14አንድ ጊዜ በማቅረብ የሚቀደሱትን የዘላለም ፍጹማን አድርጎአቸዋልና።
15Bet arī Svētais Gars mums liecina, jo Viņš pēc tam sacījis:
15መንፈስ ቅዱስም ደግሞ ስለዚህ ይመሰክርልናል፤ ከዚያ ወራት በኋላ ከእነርሱ ጋር የምገባው ኪዳን ይህ ነው ይላል ጌታ፤ በልባቸው ሕጌን አኖራለሁ በልቡናቸውም እጽፈዋለሁ
16Šī ir tā derība, ko es pēc tām dienām ar viņiem nodibināšu, saka Kungs: Es savus likumus došu viņu sirdīs un ierakstīšu tos viņu prātā,
17ብሎ ከተናገረ በኋላ፥ ኃጢአታቸውንና ዓመጻቸውንም ደግሜ አላስብም ይላል።
17Un viņu grēkus un netaisnības es vairs jau nepieminēšu.
18የእነዚህም ስርየት ባለበት ዘንድ፥ ከዚህ ወዲህ ስለ ኃጢአት ማቅረብ የለም።
18Bet kur tie piedoti, tur vairs nav upura par grēku.
19እንግዲህ፥ ወንድሞች ሆይ፥ በመረቀልን በአዲስና በሕያው መንገድ ወደ ቅድስት በኢየሱስ ደም በመጋረጃው ማለት በሥጋው በኩል እንድንገባ ድፍረት ስላለን፥
19Tātad, brāļi, Jēzus asins dēļ mums ir cerība ieiet vissvētākajā.
21በእግዚአብሔርም ቤት ላይ የሆነ ታላቅ ካህን ስላለን፥
20Uz turieni Viņš mums sagatavojis jaunu un dzīvu ceļu caur priekškaru, tas ir, savu miesu;
22ከክፉ ሕሊና ለመንጻት ልባችንን ተረጭተን ሰውነታችንንም በጥሩ ውኃ ታጥበን በተረዳንበት እምነት በቅን ልብ እንቅረብ፤
21Un tā kā mums ir augstais priesteris pār Dieva namu,
23የተስፋን ቃል የሰጠው የታመነ ነውና እንዳይነቃነቅ የተስፋችንን ምስክርነት እንጠብቅ፤
22Tad tuvosimies patiesu sirdi, ticības pilnībā, apslacināti sirdīs un brīvi no ļaunas sirdsapziņas, un miesu nomazgājuši tīrā ūdenī.
24ለፍቅርና ለመልካምም ሥራ እንድንነቃቃ እርስ በርሳችን እንተያይ፤
23Turēsim nesatricināmi savu cerības apliecinājumu (jo uzticams ir Tas, kas apsolījis)!
25በአንዳንዶችም ዘንድ ልማድ እንደ ሆነው፥ መሰብሰባችንን አንተው እርስ በርሳችን እንመካከር እንጂ፤ ይልቁንም ቀኑ ሲቀርብ እያያችሁ አብልጣችሁ ይህን አድርጉ።
24Un vērosim cits citu, lai pamudinātos mīlestībā un labajos darbos!
26የእውነትን እውቀት ከተቀበልን በኋላ ወደን ኃጢአት ብናደርግ ከእንግዲህ ወዲህ ስለ ኃጢአት መሥዋዕት አይቀርልንምና፥
25Neatstāsim savas sanāksmes, kā daži paraduši, nepamudinādami viens otru jo vairāk redzot, ka tā diena tuvojas.
27የሚያስፈራ ግን የፍርድ መጠበቅ ተቃዋሚዎችንም ሊበላ ያለው የእሳት ብርታት አለ።
26Un ja mēs, patiesības atziņu saņēmuši, apzināti grēkojam, tad vairs neatliek upuris par grēkiem,
28የሙሴን ሕግ የናቀ ሰው ሁለት ወይም ሦስት ቢመሰክሩበት ያለ ርኅራኄ ይሞታል፤
27Bet gan šausmīgas tiesas gaidīšana un uguns niknums, kas aprīs pretiniekus.
29የእግዚአብሔርን ልጅ የረገጠ ያንንም የተቀደሰበትን የኪዳኑን ደም እንደ ርኵስ ነገር የቆጠረ የጸጋውንም መንፈስ ያክፋፋ፥ እንዴት ይልቅ የሚብስ ቅጣት የሚገባው ይመስላችኋል?
28Kas atmeta Mozus likumu, tam, diviem vai trim lieciniekiem liecinot, bez žēlastības bija jāmirst.
30በቀል የእኔ ነው፥ እኔ ብድራትን እመልሳለሁ ያለውን እናውቃለንና፤ ደግሞም። ጌታ በሕዝቡ ይፈርዳል።
29Kā jums šķiet, cik gan smagāku sodu pelna tas, kas Dieva Dēlu kājām mītu un derības asinis, kurās tas svētīts, turētu par nesvētām, un žēlastības Garu nievātu?
31በሕያው እግዚአብሔር እጅ መውደቅ የሚያስፈራ ነው።
30Jo mēs pazīstam To, kas teicis: Atriebšana pieder man, es atmaksāšu; un atkal: Kungs tiesās savu tautu.
32ነገር ግን ግማሽ በነቀፋና በጭንቅ እንደ መጫወቻ ስለ ሆናችሁ ግማሽም እንዲህ ካሉት ጋር ስለ ተካፈላችሁ፥ ብርሃን ከበራላችሁ በኋላ መከራ በሆነበት በትልቅ ተጋድሎ የጸናችሁበትን የቀደመውን ዘመን አስቡ።
31Šausmīgi ir krist dzīvā Dieva rokās!
34የሚበልጥና ለዘወትር የሚኖር ገንዘብ በሰማይ ራሳችሁ እንዳላችሁ አውቃችሁ፥ በእስራቴ ራራችሁልኝ የገንዘባችሁንም ንጥቂያ በደስታ ተቀበላችሁ።
32Bet atminieties agrākās dienas, kad jūs apgaismoti izturējāt lielu ciešanu cīņu.
35እንግዲህ ታላቅ ብድራት ያለውን ድፍረታችሁን አትጣሉ።
33Arī jūs atklātībā bijāt nodoti zaimiem un mokām, arī bijāt līdzdalībnieki tiem, kam tāpat notika.
36የእግዚአብሔርን ፈቃድ አድርጋችሁ የተሰጣችሁን የተስፋ ቃል እንድታገኙ መጽናት ያስፈልጋችኋልና።
34Jo jūs esat cietumniekiem līdzcietuši, un jūsu mantas nolaupīšanu uzņēmāt ar prieku, apzinādamies, ka jums ir labāka un paliekama manta.
37ገና በጣም ጥቂት ጊዜ ነው፥ ሊመጣ ያለውም ይመጣል አይዘገይምም፤
35Tāpēc nezaudējiet savu paļāvību, jo tai ir liela alga.
38ጻድቅ ግን በእምነት ይኖራል ወደ ኋላም ቢያፈገፍግ፥ ነፍሴ በእርሱ ደስ አይላትም።
36Jo pacietība jums nepieciešama, lai, Dieva prātu izpildījuši, iemantotu apsolījumu.
39እኛ ግን ነፍሳቸውን ሊያድኑ ከሚያምኑቱ ነን እንጂ ወደ ጥፋት ከሚያፈገፍጉ አይደለንም።
37Un vēl neilgi, tad nāks un nekavēsies Tas, kam jānāk.
38Bet mans taisnīgais dzīvo no ticības, un tas nepatiks manai dvēselei, ja viņš atkāptos.
39Tomēr mēs neesam izmisuma bērni, kas iet pazušanā, bet mums ir ticība dvēseles pestīšanai.