Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

Hebrews

9

1Bija arī pirmajā (derībā) dievkalpojumu noteikumi un virszemes svētnīca.
1ፊተኛይቱም ደግሞ የአገልግሎት ስርዓትና የዚህ ዓለም የሆነው መቅደስ ነበራት።
2Jo uzceltās telts priekšdaļā, kura saucas svētā, atradās svečturi un galds, un upuru maize:
2የመጀመሪያይቱ ድንኳን ተዘጋጅታ ነበርና፥ በእርስዋም ቅድስት በምትባለው ውስጥ መቅረዙና ጠረጴዛው የመስዋዕቱም ኅብስት ነበረባት፤
3Bet aiz otrā priekškara teltī, kas saucas vissvētākā,
3ከሁለተኛውም መጋረጃ ወዲያ ቅድስተ ቅዱሳን የምትባለው ድንኳን ነበረች፥
4Bija zelta kvēpināmais trauks un visapkārt ar zeltu apklāts derības šķirsts, kurā atrodas zelta trauks ar mannu un Ārona zizlis, kas zaļoja, un derības galdiņi.
4በዚያም ውስጥ የወርቅ ማዕጠንት ነበረ ሁለንተናዋም በወርቅ የተለበጠች የኪዳን ታቦት፤ በእርስዋም ውስጥ መና ያለባት የወርቅ መሶብና የበቀለች የአሮን በትር የኪዳኑም ጽላት ነበሩ፥
5Un pāri tam godības herubīni, kas apēnoja žēlastības troni. Par tiem tagad atsevišķi nav jārunā.
5በላይዋም ማስተስሪያውን የሚጋርዱ የክብር ኪሩቤል ነበሩ፤ ስለ እነዚህም ስለ እያንዳንዳቸው ልንናገር አሁን አንችልም።
6Pastāvot šādai iekārtai, priekšējā teltī priesteri vienmēr iegāja tad, kad tie izpildīja upura pienākumus,
6ይህም እንደዚህ ተዘጋጅቶ ሳለ፥ ካህናት አገልግሎታቸውን እየፈጸሙ ዘወትር በፊተኛይቱ ድንኳን ይገቡባታል፤
7Bet otrā vienīgi augstais priesteris vienreiz gadā, ne bez asinīm, ko viņš upurē par savu un tautas neapzinību.
7በሁለተኛይቱ ግን ሊቀ ካህናት ብቻውን በዓመት አንድ ጊዜ ይገባባታል፥ እርሱም ሰለ ራሱና ስለ ሕዝቡ ስሕተት የሚያቀርበውን ደም ሳይዝ አይገባም፤
8Ar to Svētais Gars norāda ka, pastāvot pirmajai teltij, ceļš uz vissvētāko vēl nav atklāts.
8ፊተኛይቱም ድንኳን በዚህ ገና ቆማ ሳለች፥ ወደ ቅድስት የሚወስደው መንገድ ገና እንዳልተገለጠ መንፈስ ቅዱስ ያሳያል።
9Tas ir tagadējā laika attēlojums: saskaņā ar to tiek upurētas dāvanas un upuri, kas nespēj padarīt sirdsapziņā pilnīgu to, kas kalpo, bet tie tikai ēdieniem un dzērieniem.
9ይህም ለአሁኑ ጊዜ ምሳሌ ነው፥ እንደዚህም መባና መስዋዕት ይቀርባሉ፤ እነዚህም እስከ መታደስ ዘመን ድረስ የተደረጉ፥ ስለ ምግብና ስለ መጠጥም ስለ ልዩ ልዩ መታጠብም የሚሆኑ የሥጋ ሥርዓቶች ብቻ ናቸውና የሚያመልከውን በህሊና ፍጹም ሊያደርጉት አይችሉም።
10Un dažādām mazgāšanām miesas dēļ uzlikti likumi līdz atjaunošanas laikam.
11ነገር ግን ክርስቶስ ይመጣ ዘንድ ላለው መልካም ነገር ሊቀ ካህናት ሆኖ፥ በምትበልጠውና በምትሻለው በእጆችም ባልተሠራች ማለት ለዚህ ፍጥረት ባልሆነች ድንኳን፥
11Bet Kristus, nākamo labumu augstais priesteris, atnāca caur augstāko un pilnīgāko telti, ne rokām darināto, tas ir, ne no šīs pasaules.
12የዘላለምን ቤዛነት አግኝቶ አንድ ጊዜ ፈጽሞ ወደ ቅድስት በገዛ ደሙ ገባ እንጂ በፍየሎችና በጥጆች ደም አይደለም።
12Un ne ar āžu un teļu, bet caur savām asinīm reiz iegāja vissvētākajā, panākdams mūžīgo pestīšanu.
13የኮርማዎችና የፍየሎች ደም በረከሱትም ላይ የተረጨ የጊደር አመድ ሥጋን ለማንጻት የሚቀድሱ ከሆኑ፥
13Ja jau āžu un vēršu asinis un govs pelni, apslacinot sagānītos, svētī miesu tīrībai,
14ነውር የሌለው ሆኖ በዘላለም መንፈስ ራሱን ለእግዚአብሔር ያቀረበ የክርስቶስ ደም እንዴት ይልቅ ሕያውን እግዚአብሔርን ልታመልኩ ከሞተ ሥራ ሕሊናችሁን ያነጻ ይሆን?
14Cik daudz vairāk Kristus asinis, kas Svētajā Garā pats sevi bezvainīgu upurēja Dievam, tīrīs mūsu sirdsapziņu no mirušajiem darbiem, lai kalpotu dzīvajam Dievam.
15ስለዚህም የፊተኛው ኪዳን ሲጸና ሕግን የተላለፉትን የሚቤዥ ሞት ስለ ሆነ፥ የተጠሩት የዘላለምን ርስት የተስፋ ቃል እንዲቀበሉ እርሱ የአዲስ ኪዳን መካከለኛ ነው።
15Un tāpēc Viņš ir jaunās derības vidutājs: lai aicinātie saņemtu apsolīto mūžīgo mantojumu, Viņš nomira, lai atpestītu no pārkāpumiem, kas pirmās derības laikā bija padarīti.
16ኑዛዜ ያለ እንደሆነ የተናዛዡን ሞት ማርዳት የግድ ነውና፤
16Jo kur ir testaments, tur nepieciešami jāpierāda mantojuma atstājēja nāve,
17ሰው ሲሞት ኑዛዜው ይጸናልና፥ ተናዛዡ በሕይወት ሲኖር ግን ከቶ አይጠቅምም።
17Jo ar viņa nāvi testaments stājas spēkā, bet tam nav spēka, kamēr novēlētājs dzīvo.
18ስለዚህም ፊተኛው ኪዳን እንኳ ያለ ደም አልተመረቀም።
18Tāpēc arī pirmā (derība) netika iesvētīta bez asinīm.
19ሙሴም ትእዛዛትን ሁሉ እንደ ሕጉ ለሕዝቡ ሁሉ ከተናገረ በኋላ፥ የጥጆችንና የፍየሎችን ደም ከውኃና ከቀይ የበግ ጠጕር ከሂሶጵም ጋር ይዞ። እግዚአብሔር ያዘዘላችሁ የኪዳን ደም ይህ ነው ብሎ በመጽሐፉና በሕዝቡ ሁሉ ላይ ረጨው።
19Jo Mozus, nolasījis visai tautai visu bauslības likumu, paņēma teļu un āžu asinis kopā ar ūdeni, un purpursārtu vilnu, un izapu un apslacīja pašu grāmatu un visu tautu,
21እንዲሁም በድንኳኒቱና በማገልገያው ዕቃ ሁሉ ደምን ረጨ።
20Sacīdams: Šīs ir derības asinis, ko Dievs jums pavēlējis.
22እንደ ሕጉም ከጥቂቶች በቀር ነገር ሁሉ በደም ይነጻል፥ ደምም ሳይፈስ ስርየት የለም።
21Arī telti un visus dievkalpojuma traukus viņš tāpat apslacīja asinīm.
23እንግዲህ በሰማያት ያሉትን የሚመስለው ነገር በዚህ ሊነጻ እንጂ በሰማያት ያሉቱ ራሳቸው ከእርሱ ይልቅ በሚበልጥ መስዋዕት ሊነጹ የግድ ነበረ።
22Un saskaņā ar likumu gandrīz viss tiek šķīstīts asinīs un bez asins izliešanas nav piedošanas.
24ክርስቶስ በእጅ ወደ ተሰራች፥ የእውነተኛይቱ ምሳሌ ወደ ምትሆን ቅድስት አልገባምና፥ ነገር ግን በእግዚአብሔር ፊት ስለ እኛ አሁን ይታይ ዘንድ ወደ እርስዋ ወደ ሰማይ ገባ።
23Tā šķīstīja debeslietu attēlus, bet pašām debeslietām nepieciešami labāki upuri nekā tie.
25ሊቀ ካህናትም በየዓመቱ የሌላውን ደም ይዞ ወደ ቅድስት እንደሚገባ፥ ራሱን ብዙ ጊዜ ሊያቀርብ አልገባም፤
24Jo Jēzus iegāja ne rokām celtā svētnīcā, patiesās attēlā, bet pašās debesīs, lai tagad parādītos par mums Dieva vaiga priekšā,
26እንዲህ ቢሆንስ፥ ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ ብዙ ጊዜ መከራ ሊቀበል ባስፈለገው ነበር፤ አሁን ግን በዓለም ፍጻሜ ራሱን በመሠዋት ኃጢአትን ሊሽር አንድ ጊዜ ተገልጦአል።
25Nevis lai sevi bieži upurētu, kā augstais priesteris ik gadus ieiet svētnīcā ar svešām asinīm.
27ለሰዎችም አንድ ጊዜ መሞት ከእርሱ በኋላም ፍርድ እንደ ተመደበባቸው፥
26Citādi Viņam būtu pienācis bieži ciest no pasaules iesākuma, bet tagad, laikam izpildoties, Viņš parādījās vienu reizi, lai, sevi uzupurēdams, izdeldētu grēku.
28እንዲሁ ክርስቶስ ደግሞ፥ የብዙዎችን ኃጢአት ሊሸከም አንድ ጊዜ ከተሰዋ በኋላ፥ ያድናቸው ዘንድ ለሚጠባበቁት ሁለተኛ ጊዜ ያለ ኃጢአት ይታይላቸዋል።
27Un kā cilvēkiem nolemts vienreiz mirt un pēc tam tiesa,
28Tā arī Kristus vienreiz uzupurēts daudzu grēku deldēšanai. Otrreiz Viņš parādīsies bez grēka to pestīšanai, kas Viņu gaida.