Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

Hebrews

12

1Ap mums ir tik liels liecinieku mākonis, tāpēc dosimies ar pacietību mums priekšā stāvošajā sacīkstē, nolikdami katru smagumu un grēku, kas mums pieķēries.
1እንግዲህ እነዚህን የሚያህሉ ምስክሮች እንደ ደመና በዙሪያችን ካሉልን፥ እኛ ደግሞ ሸክምን ሁሉ ቶሎም የሚከበንን ኃጢአት አስወግደን፥ የእምነታችንንም ራስና ፈጻሚውን ኢየሱስን ተመልክተን፥ በፊታችን ያለውን ሩጫ በትዕግሥት እንሩጥ፤ እርሱ ነውርን ንቆ በፊቱም ስላለው ደስታ በመስቀል ታግሦ በእግዚአብሔር ዙፋን ቀኝ ተቀምጦአልና።
2Skatīsimies uz Jēzu, ticības nodibinātāju, kas paredzētā prieka dēļ, nievāšanu neievērodams, pārcieta krustu, bet tagad sēž Dieva troņa labajā pusē.
3በነፍሳችሁ ዝላችሁ እንዳትደክሙ፥ ከኃጢአተኞች በደረሰበት እንዲህ ባለ መቃወም የጸናውን አስቡ።
3Vērojiet To, kas panesa tādas vajāšanas, ko grēcinieki vērsa pret Viņu, lai jūs nepagurtu un nekļūtu vāji savā garā!
4ከኃጢአት ጋር እየተጋደላችሁ ገና ደምን እስከ ማፍሰስ ድረስ አልተቃወማችሁም፤
4Jo jūs, cīnīdamies pret grēku, vēl neesat līdz asinīm pretojušies.
5እንደ ልጆችም ከእናንተ ጋር። ልጄ ሆይ፥ የጌታን ቅጣት አታቅልል፥ በሚገሥጽህም ጊዜ አትድከም፤ ጌታ የሚወደውን ይቀጣዋልና፥ የሚቀበለውንም ልጅ ሁሉ ይገርፈዋል ብሎ የሚነጋገረውን ምክር ረስታችኋል።
5Un jūs esat aizmirsuši pamudinājumu, kas uz jums kā bērniem runā, sacīdams: Mans dēls, nenicini Kunga pamācību un nepagursti, kad viņš tevi norāj.
7ለመቀጣት ታገሡ፤ እግዚአብሔር እንደ ልጆች ያደርግላችኋልና፤ አባቱ የማይቀጣው ልጅ ማን ነው?
6Jo, ko Kungs mīl, to pārmāca un šausta katru bērnu, ko Viņš pieņem.
8ነገር ግን ሁሉ የቅጣት ተካፋይ ሆኖአልና ያለ ቅጣት ብትኖሩ ዲቃላዎች እንጂ ልጆች አይደላችሁም።
7Esiet pacietīgi pārmācībā! Dievs izturas pret jums kā pret bērniem; jo kur būtu tāds bērns, ko tēvs nepārmācītu?
9ከዚህም በላይ የቀጡን የሥጋችን አባቶች ነበሩን እናፍራቸውም ነበር፤ እንዴትስ ይልቅ ለመናፍስት አባት አብልጠን ልንገዛና በሕይወት ልንኖር በተገባን?
8Ja jūs esat bez pārmācības, kuru visi saņēmuši, tad jūs neesat īsti bērni, bet nelikumīgi.
10እነርሱ መልካም ሆኖ እንደ ታያቸው ለጥቂት ቀን ይቀጡን ነበርና፥ እርሱ ግን ከቅድስናው እንድንካፈል ለጥቅማችን ይቀጣናል።
9Tālāk, ja mūsu miesīgie tēvi mūs pārmāca un mēs tiem parādām godbijību, tad jo vairāk paklausīsim gara Tēvam un mēs dzīvosim.
11ቅጣት ሁሉ ለጊዜው የሚያሳዝን እንጂ ደስ የሚያሰኝ አይመስልም፥ ዳሩ ግን በኋላ ለለመዱት የሰላምን ፍሬ እርሱም ጽድቅን ያፈራላቸዋል።
10Tie pēc sava prāta mūs pārmācīja dažu dienu laikam, bet Viņš pārmāca mūsu labā, Viņa svētlaimības iegūšanai.
12ስለዚህ የላሉትን እጆች የሰለሉትንም ጉልበቶች አቅኑ፤
11Lai gan liekas, ka katra pārmācība tanī brīdī sagādā ne prieku, bet skumjas, tomēr vēlāk tiem, kas tanī vingrināti, dod taisnības miera augli.
13ያነከሰውም እንዲፈወስ እንጂ እንዳይናጋ፥ ለእግራችሁ ቅን መንገድ አድርጉ።
12Tāpēc paceliet gurdenās rokas un nespēcīgos ceļus
14ከሰው ሁሉ ጋር ሰላምን ተከታተሉ ትቀደሱም ዘንድ ፈልጉ፥ ያለ እርሱ ጌታን ሊያይ የሚችል የለምና።
13Un savām kājām staigājiet taisnus soļus, lai kāds klibodams nenomaldītos, bet gan tiktu dziedināts!
15የእግዚአብሔር ጸጋ ለማንም እንዳይጎድለው፥ ብዙዎቹም የሚረክሱበት አንድ መራራ ሥር ወደ ላይ በቅሎ እንዳያስጨንቅ፥ ሴሰኛም የሚሆን እንዳይገኝ፥
14Tiecieties pēc miera ar visiem un pēc svētuma, bez tā neviens Dievu neredzēs.
16ወይም ስለ አንድ መብል በኵርነቱን እንደ ሸጠ እንደ ዔሳው ለዚህ ዓለም የሚመች ሰው እንዳይሆን ተጠንቀቁ።
15Uzmaniet, ka neviens Dieva žēlastībai neizpaliktu, ka kāda rūgtuma sakne, augstu izaugusi, jums nekaitētu un daudzi ar to netiktu aptraipīti,
17ከዚያ በኋላ እንኳ በረከቱን ሊወርስ በወደደ ጊዜ እንደ ተጣለ ታውቃላችሁና፤ በእንባ ተግቶ ምንም ቢፈልገው ለንስሐ ስፍራ አላገኘምና።
16Neviens lai nebūtu netikls vai zemisks kā Ezavs, kas par vienu maltīti pārdeva savu pirmdzimtību. (1 Moz 25,33)
18ሊዳሰስ ወደሚችል ወደሚቃጠልም እሳት ወደ ጭጋግም ወደ ጨለማም ወደ ዐውሎ ነፋስም ወደ መለከት ድምፅም ወደ ቃሎችም ነገር አልደረሳችሁምና፤
17Jūs gan zināt, ka viņš vēlāk gribēja mantot svētību, bet tika atraidīts, jo neatrada iespēju atgriezties, lai gan ar asarām to meklēja.
19ያንም ነገር የሰሙት ሌላ ቃል እንዳይጨመርባቸው ለመኑ፤
18Jo jūs neesat piegājuši pie taustāma kalna, ne pie degošas uguns, ne negaisa mākoņa, ne tumsas, ne vētras,
20እንስሳ እንኳ ተራራውን ቢነካ ተወግሮ ይሙት የምትለውን ትእዛዝ ሊታገሡ አልቻሉምና፤
19Ne bazūnes skaņas, ne vārdu balss, ko dzirdēdami, tie lūdza, lai mitējas viņiem runāt;
21ሙሴም። እጅግ እፈራለሁ እንቀጠቀጥማለሁ እስኪል ድረስ የሚታየው እጅግ የሚያስፈራ ነበር፤
20Jo viņi nevarēja paciest to, kas tika sacīts: Un ja kustonis pieskartos kalnam, tas jānomētā akmeņiem. (2 Moz 19,12-13)
22ነገር ግን ወደ ጽዮን ተራራና ወደ ሕያው እግዚአብሔር ከተማ ደርሳችኋል፥ ወደ ሰማያዊቱም ኢየሩሳሌም፥ በደስታም ወደ ተሰበሰቡት ወደ አእላፋት መላእክት፥
21Jā, parādība bija tik baismīga, ka Mozus izsaucās: Es esmu baiļu pārņemts un drebu! (5.Moz.9,19)
23በሰማያትም ወደ ተጻፉ ወደ በኵራት ማኅበር፥ የሁሉም ዳኛ ወደሚሆን ወደ እግዚአብሔር፥ ፍጹማንም ወደ ሆኑት ወደ ጻድቃን መንፈሶች፥
22Bet jūs esat tuvojušies Siona kalnam un dzīvā Dieva pilsētai, debesu Jeruzalemei, un daudzu tūkstošu eņģeļu sapulcei,
24የአዲስም ኪዳን መካከለኛ ወደሚሆን ወደ ኢየሱስ፥ ከአቤልም ደም ይልቅ የሚሻለውን ወደሚናገር ወደ መርጨት ደም ደርሳችኋል።
23Un debesīs pierakstīto pirmdzimušo draudzei, un Dievam, visu tiesātājam, un taisnīgajām, pilnību sasniegušajām dvēselēm,
25ለሚናገረው እምቢ እንዳትሉ ተጠንቀቁ፤ እነዚያ በምድር ላስረዳቸው እምቢ ባሉ ጊዜ ካላመለጡ፥ ከሰማይ ከመጣው ፈቀቅ የምንል እኛስ እንዴት እናመልጣለን?
24Un Jaunās derības vidutājam Jēzum, un apslacīšanai asinīm, kas spēcīgāk runā nekā Ābela.
26በዚያም ጊዜ ድምፁ ምድርን አናወጠ፥ አሁን ግን። አንድ ጊዜ ደግሜ እኔ ሰማይን አናውጣለሁ እንጂ ምድርን ብቻ አይደለም ብሎ ተስፋ ሰጥቶአል።
25Pielūkojiet, ka jūs nenoraidītu To, kas runā! Ja tie neizbēga, kas atmeta To, kas runāja virs zemes, jo vairāk mēs, ja novērsīsimies no Tā, kas runā no debesīm.
27ዳሩ ግን። አንድ ጊዜ ደግሜ የሚል ቃል፥ የማይናወጡት ጸንተው እንዲኖሩ፥ የሚናወጡት የተፈጠሩ እንደሚሆኑ ይለወጡ ዘንድ ያሳያል።
26Toreiz Viņa balss satricināja zemi, bet tagad Viņš pasludina, sacīdams: Vēl vienreiz es sakustināšu ne tikai zemi, bet arī debesis.
28ስለዚህ የማይናወጥን መንግሥት ስለምንቀበል በማክበርና በፍርሃት እግዚአብሔርን ደስ እያሰኘን የምናመልክበትን ጸጋ እንያዝ፤
27Bet tas "vēl vienreiz" norāda, ka tas, kas radīts un satricināšanai padots, tiks pārmainīts, lai paliktu tas, kas nesatricināms.
29አምላካችን በእውነት የሚያጠፋ እሳት ነውና።
28Tāpēc, saņemdami nesatricināmu valstību, būsim pateicīgi! Ar to mēs, Dievam patikdami kalposim bailēs un godbijībā.
29Jo mūsu Dievs ir iznīcinātāja uguns.