1Jēkabs, Dieva un mūsu Kunga Jēzus Kristus kalps, sveicina divpadsmit ciltis, kas dzīvo izklīdinātas.
1የእግዚአብሔርና የጌታ የኢየሱስ ክርስቶስ ባሪያ ያዕቆብ ለተበተኑ ለአሥራ ሁለቱ ወገኖች፤ ሰላም ለእናንተ ይሁን።
2Mani brāļi, uzskatiet to kā lielu prieku, ka jūs piemeklē dažādi kārdinājumi,
2ወንድሞቼ ሆይ፥ የእምነታችሁ መፈተን ትዕግሥትን እንዲያደርግላችሁ አውቃችሁ፥ ልዩ ልዩ ፈተና ሲደርስባችሁ እንደ ሙሉ ደስታ ቍጠሩት
3Zinādami, ka jūsu ticības pārbaudīšana rada pacietību!
4ትዕግሥትም ምንም የሚጎድላችሁ ሳይኖር ፍጹማንና ምሉዓን ትሆኑ ዘንድ ሥራውን ይፈጽም።
4Bet pacietība parādās pilnīgā darbā, lai jūs būtu pilnīgi, nepeļami un bez kādiem trūkumiem.
5ከእናንተ ግን ማንም ጥበብ ቢጎድለው፥ ሳይነቅፍ በልግስና ለሁሉ የሚሰጠውን እግዚአብሔርን ይለምን፥ ለእርሱም ይሰጠዋል።
5Ja kādam no jums trūkst gudrības, lai izlūdzas to no Dieva, kas visiem dod bagātīgi un bez pārmetumiem, un tā viņam tiks dota.
6ነገር ግን በምንም ሳይጠራጠር በእምነት ይለምን፤ የሚጠራጠር ሰው በነፋስ የተገፋና የተነቃነቀ የባሕርን ማዕበል ይመስላልና።
6Bet lai lūdz ticībā, nemaz nešaubīdamies, jo, kas šaubās, tas līdzīgs jūras vilnim, ko vējš dzenā un mētā.
7ሁለት አሳብ ላለው በመንገዱም ሁሉ ለሚወላውል ለዚያ ሰው ከጌታ ዘንድ አንዳች እንዲያገኝ አይምሰለው።
7Lai tāds cilvēks nedomā kaut ko no Kunga saņemt.
9የተዋረደው ወንድም ግን በከፍታው፥ ባለ ጠጋም በውርደቱ ይመካ፤ እንደ ሣር አበባ ያልፋልና።
8Vīrs, kam dalīta dvēsele, ir nepastāvīgs visos savos ceļos.
11ፀሐይ ከትኵሳት ጋር ይወጣልና፥ ሣርንም ያጠወልጋልና፥ አበባውም ይረግፋልና፥ የመልኩም ውበት ይጠፋልና፤ እንዲሁ ደግሞ ባለ ጠጋው በመንገዱ ይዝላል።
9Bet lai pazemīgais brālis lepojas savā paaugstināšanā,
12በፈተና የሚጸና ሰው የተባረከ ነው፤ ከተፈተነ በኋላ ለሚወዱት ተስፋ ስለ እርሱ የሰጣቸውን የሕይወትን አክሊል ይቀበላልና።
10Bet bagātais savā pazemībā, jo kā zāles zieds viņš izzudīs.
13ማንም ሲፈተን። በእግዚአብሔር እፈተናለሁ አይበል፤ እግዚአብሔር በክፉ አይፈተንምና፤ እርሱ ራሱስ ማንንም አይፈትንም።
11Jo saule uzlēca savā karstumā un izkaltēja zāli, un tās zieds nokrita, un tās vaiga skaistums gāja bojā. Tāpat bagātais nonīks savās gaitās.
14ነገር ግን እያንዳንዱ በራሱ ምኞት ሲሳብና ሲታለል ይፈተናል።
12Svētīgs tas vīrs, kas panes pārbaudījumus, jo pārbaudīts tas saņems dzīvības kroni, ko Dievs apsolīja tiem, kas Viņu mīl.
15ከዚህ በኋላ ምኞት ፀንሳ ኃጢአትን ትወልዳለች፤ ኃጢአትም ካደገች በኋላ ሞትን ትወልዳለች።
13Neviens kārdināšanā lai nesaka, ka Dievs to kārdina, jo Dievu nevar kārdināt uz ļaunu, un Viņš nevienu nekārdina.
16የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ፥ አትሳቱ።
14Bet katru kārdina viņa paša kārība, kas to vilina un valdzina.
17በጎ ስጦታ ሁሉ ፍጹምም በረከት ሁሉ ከላይ ናቸው፥ መለወጥም በእርሱ ዘንድ ከሌለ በመዞርም የተደረገ ጥላ በእርሱ ዘንድ ከሌለ ከብርሃናት አባት ይወርዳሉ።
15Pēc tam kārība, kad tā ieņēmusies, dzemdē grēku, bet padarītais grēks dzemdē nāvi.
18ለፍጥረቱ የበኵራት ዓይነት እንድንሆን በእውነት ቃል አስቦ ወለደን።
16Tādēļ nemaldieties, mani mīļie brāļi!
19ስለዚህ፥ የተወደዳችሁ ወንድሞቼ ሆይ፥ ሰው ሁሉ ለመስማት የፈጠነ ለመናገርም የዘገየ ለቍጣም የዘገየ ይሁን፤
17Katrs labs devums un katra pilnīga dāvana nāk no augšienes. Tā nāk no gaismas Tēva, kurā nav pārmaiņas, nedz pārgrozības ēnas.
20የሰው ቍጣ የእግዚአብሔርን ጽድቅ አይሠራምና።
18Labprātīgi Viņš mūs dzemdinājis ar patiesības vārdu, lai mēs būtu Viņa radījumu pirmdzimtie.
21ስለዚህ ርኵሰትን ሁሉ የክፋትንም ትርፍ አስወግዳችሁ፥ ነፍሳችሁን ማዳን የሚችለውን በውስጣችሁም የተተከለውን ቃል በየዋህነት ተቀበሉ።
19Ziniet, mani mīļie brāļi: katrs cilvēks, lai čakls klausīties, bet lēns runāt un lēns dusmoties.
22ቃሉን የምታደርጉ ሁኑ እንጂ ራሳችሁን እያሳታችሁ የምትሰሙ ብቻ አትሁኑ።
20Jo cilvēka dusmas nesagādā Dieva taisnību.
23ቃሉን የሚሰማ የማያደርገውም ቢኖር የተፈጥሮ ፊቱን በመስተዋት የሚያይን ሰው ይመስላል፤
21Tāpēc, atmezdami katru netīrību un ļaunuma pārpilnību, lēnprātībā saņemiet iesēto vārdu, kas var izglābt jūsu dvēseles!
24ራሱን አይቶ ይሄዳልና፥ ወዲያውም እንደ ምን እንደ ሆነ ይረሳል።
22Esiet vārda izpildītāji, bet ne tikai klausītāji, paši sevi apmānīdami,
25ነገር ግን ነጻ የሚያወጣውን ፍጹሙን ሕግ ተመልክቶ የሚጸናበት፥ ሥራንም የሚሠራ እንጂ ሰምቶ የሚረሳ ያልሆነው፥ በሥራው የተባረከ ይሆናል።
23Jo, ja kāds ir vārda klausītājs, bet ne izpildītājs, tas līdzīgs vīram, kas skata savus sejas vaibstus spogulī.
26አንደበቱን ሳይገታ ልቡን እያሳተ እግዚአብሔርን የሚያመልክ የሚመስለው ማንም ቢኖር የእርሱ አምልኮ ከንቱ ነው።
24Sevi aplūkojis, tas aiziet un tūliņ aizmirst, kāds viņš bija.
27ንጹሕ የሆነ ነውርም የሌለበት አምልኮ በእግዚአብሔር አብ ዘንድ ይህ ነው፤ ወላጆች የሌላቸውን ልጆች ባልቴቶችንም በመከራቸው መጠየቅ፥ በዓለምም ከሚገኝ እድፍ ሰውነቱን መጠበቅ ነው።
25Bet kas uzmanīgi ieskatās pilnīgās brīvības likumā un paliek tanī, tas nav palicis aizmāršīgs klausītājs, bet darba darītājs, tas būs svētīgs savā darbībā.
26Ja kāds domā, ka tas ir dievbijīgs, un nesavalda savu mēli, bet maldina savu sirdi, tad viņa dievbijība ir tukša.
27Tīra un neaptraipīta dievbijība Dieva Tēva priekšā ir tad, ja apmeklē bēdās bāreņus un atraitnes un sevi pasargā neaptraipītu no šīs pasaules.