Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

Philippians

3

1Bez tam, mani brāļi, priecājieties Kungā! To pašu jums rakstīt man nav apgrūtinājums, bet jums nepieciešams.
1በቀረውስ፥ ወንድሞቼ ሆይ፥ በጌታ ደስ ይበላችሁ። ስለ አንድ ነገር መልሼ ልጽፍላችሁ እኔን አይታክተኝም ለእናንተ ግን ደኅና ነው።
2Sargieties no suņiem, sargieties no ļaunajiem strādniekiem, sargieties no sagraizīšanas!
2ከውሾች ተጠበቁ፥ ከክፉዎችም ሠራተኞች ተጠበቁ፥ ከሐሰተኛም መገረዝ ተጠበቁ።
3Jo apgraizīšana esam mēs, kas garā kalpojam Dievam un dižojamies Jēzū Kristū, un nepaļaujamies uz miesu,
3እኛ በመንፈስ እግዚአብሔርን የምናመልክ በክርስቶስ ኢየሱስም የምንመካ በሥጋም የማንታመን እኛ የተገረዝን ነንና።
4Lai gan es varētu uzticēties arī miesai, es to varētu vēl vairāk:
4እኔ ግን በሥጋ ደግሞ የምታመንበት አለኝ። ሌላ ሰው ማንም ቢሆን በሥጋ የሚታመንበት እንዳለው ቢመስለው፥ እኔ እበልጠዋለሁ።
5Astotajā dienā esmu apgraizīts, esmu no Izraēļa tautas, no Benjamīna cilts, ebrejs no ebrejiem, pēc likuma farizejs,
5በስምንተኛው ቀን የተገረዝሁ፥ ከእስራኤል ትውልድ፥ ከብንያም ወገን፥ ከዕብራውያን ዕብራዊ ነኝ፤ ስለ ሕግ ብትጠይቁ፥ ፈሪሳዊ ነበርሁ፤
6Savā tieksmē Dieva Baznīcas vajātājs un tās taisnības, kas balstās uz bauslību, nevainojams pildītājs.
6ስለ ቅንዓት ብትጠይቁ፥ ቤተ ክርስቲያንን አሳዳጅ ነበርሁ፤ በሕግ ስለሚገኝ ጽድቅ ብትጠይቁ፥ ያለ ነቀፋ ነበርሁ።
7Bet kas man bija ieguvums, to es Kristus dēļ uzskatu par zaudējumu.
7ነገር ግን ለእኔ ረብ የነበረውን ሁሉ ስለ ክርስቶስ እንደ ጉዳት ቈጥሬዋለሁ።
8Tiešām, es uzskatu par zaudējumu visu sava Kunga Jēzus Kristus pazīšanas dēļ, kas visu pārspēj; tās dēļ es visu esmu zaudējis un uzskatu par mēsliem, lai Kristu iegūtu
8አዎን፥ በእውነት ከሁሉ ይልቅ ስለሚበልጥ ስለ ክርስቶስ ኢየሱስ ስለ ጌታዬ እውቀት ነገር ሁሉ ጉዳት እንዲሆን እቈጥራለሁ፤ ስለ እርሱ ሁሉን ተጐዳሁ፥ ክርስቶስንም አገኝ ዘንድ፥ በክርስቶስም በማመን ያለው ጽድቅ ማለት በእምነት ከእግዚአብሔር ዘንድ ያለው ጽድቅ እንጂ ከሕግ ለእኔ ያለው ጽድቅ ሳይሆንልኝ፥ በእርሱ እገኝ ዘንድ ሁሉን እንደ ጕድፍ እቈጥራለሁ፤
9Un atrastos Viņā ne savas taisnības dēļ, kas izriet no bauslības, bet tās dēļ, kas izriet no ticības uz Jēzu Kristu. Tā, taisnība, pamatota ticībā, nāk no Dieva.
10እርሱንና የትንሣኤውን ኃይል እንዳውቅ፥ በመከራውም እንድካፈል፥ ወደ ሙታንም ትንሣኤ ልደርስ ቢሆንልኝ፥ በሞቱ እንድመስለው እመኛለሁ።
10Lai atzītu Viņu un Viņa augšāmcelšanās spēku, un Viņa ciešanu sadraudzību, es gribu būt līdzīgs Viņam nāvē,
12አሁን እንዳገኘሁ ወይም አሁን ፍጹም እንደ ሆንሁ አይደለም፥ ነገር ግን ስለ እርሱ በክርስቶስ ኢየሱስ የተያዝሁበትን ያን ደግሞ እይዛለሁ ብዬ እፈጥናለሁ።
11Lai sasniegtu augšāmcelšanos no miroņiem;
13ወንድሞች ሆይ፥ እኔ ገና እንዳልያዝሁት እቈጥራለሁ፤ ነገር ግን አንድ ነገር አደርጋለሁ፤ በኋላዬ ያለውን እየረሳሁ በፊቴ ያለውን ለመያዝ እዘረጋለሁ፥
12Ne tāpēc, ka es jau to būtu saņēmis vai būtu pilnīgs, bet es tiecos, lai to satvertu tā, kā arī mani satvēris Jēzus Kristus.
14በክርስቶስ ኢየሱስ ከፍ ከፍ ያለውን የእግዚአብሔርን መጥራት ዋጋ እንዳገኝ ምልክትን እፈጥናለሁ።
13Brāļi, es nedomāju, ka es to būtu satvēris, bet vienu gan: aizmirsdams to, kas aiz manis, es tiecos pēc tā, kas priekšā,
15እንግዲህ ፍጹማን የሆንን ሁላችን ይህን እናስብ፤ በአንዳች ነገርም ልዩ አሳብ ቢኖራችሁ፥ እግዚአብሔር ይህን ደግሞ ይገልጥላችኋል፤
14Es steidzos pretim mērķim Dieva augstā aicinājuma godalgai Kristū Jēzū.
16ሆኖም በደረስንበት በዚያ እንመላለስ።
15Visi, kas esam pilnīgi, domāsim tā, bet ja jūs būtu citādās domās, tad Dievs jums arī šo atklās.
17ወንድሞች ሆይ፥ እኔን የምትመስሉ ሁኑ፥ እኛም እንደ ምሳሌ እንደምንሆንላችሁ፥ እንዲሁ የሚመላለሱትን ተመልከቱ።
16Tāpēc, ko esam sasnieguši, pie tā virziena turēsimies, lai mēs būtu vienprātīgi.
18ብዙዎች ለክርስቶስ መስቀል ጠላቶቹ ሆነው ይመላለሳሉና፤ ብዙ ጊዜ ስለ እነርሱ አልኋችሁ፥ አሁንም እንኳ እያለቀስሁ እላለሁ።
17Brāļi, sekojiet manai priekšzīmei un vērojiet tos, kas pēc mūsu parauga dzīvo!
19መጨረሻቸው ጥፋት ነው፥ ሆዳቸው አምላካቸው ነው፥ ክብራቸው በነውራቸው ነው፥ አሳባቸው ምድራዊ ነው።
18Jo daudzi, par kuriem es jums bieži sacīju (bet tagad saku raudādams), dzīvo tā kā Kristus krusta ienaidnieki.
20እኛ አገራችን በሰማይ ነውና፥ ከዚያም ደግሞ የሚመጣ መድኃኒትን እርሱንም ጌታን ኢየሱስ ክርስቶስን እንጠባበቃለን፤
19Viņu gals ir pazušana, to dievs ir viņu vēders, un kauns ir viņu gods; tie tiecas pēc pasaulīgā,
21እርሱም ሁሉን እንኳ ለራሱ ሊያስገዛ እንደሚችልበት አሠራር፥ ክቡር ሥጋውን እንዲመስል የተዋረደውን ሥጋችንን ይለውጣል።
20Bet mēs dzīvojam debesīm, no kurienes arī gaidām Pestītāju, mūsu Kungu Jēzu Kristu.
21Viņš pārveidos mūsu pazemības miesu, pieskaņodams to savai godības miesai, ar spēku, kurā Viņš spēj pakārtot sev visu.