Latvian: New Testament

Amharic: New Testament

Romans

3

1Kāda tad jūdiem priekšrocība vai kāds labums no apgraizīšanas?
1እንግዲህ የአይሁዳዊ ብልጫው ምንድር ነው? ወይስ የመገረዝ ጥቅሙ ምንድር ነው? በሁሉ ነገር ብዙ ነው።
2Katrā ziņā daudz! Vispirms tas, ka viņiem uzticēti Dieva apsolījumi.
2አስቀድሞ የእግዚአብሔር ቃላት አደራ ተሰጡአቸው። ታዲያ ምንድር ነው?
3Kas tad, ja daži no viņiem neticēja? Vai tad dažu neticība var atcelt Dieva uzticību? Nekad ne!
3የማያምኑ ቢኖሩ አለማመናቸው የእግዚአብሔርን ታማኝነት ያስቀራልን?
4Tomēr Dievs ir patiess, bet katrs cilvēks melis, tā kā rakstīts: Tu esi taisnīgs savos vārdos un uzvarēsi, kad ar Tevi ies tiesā.
4እንዲህ አይሁን፤ በቃልህ ትጸድቅ ዘንድ ወደ ፍርድ በገባህም ጊዜ ትረታ ዘንድ ተብሎ እንደ ተጻፈ፥ ሰው ሁሉ ውሸተኛ ከሆነ እግዚአብሔር እውነተኛ ይሁን።
5Bet ja mūsu netaisnība izceļ Dieva taisnību, ko tad lai sakām? Vai Dievs ir netaisnīgs, ja Viņš uzliek sodu?
5ነገር ግን ዓመፃችን የእግዚአብሔርን ጽድቅ የሚያስረዳ ከሆነ ምን እንላለን? ቍጣን የሚያመጣ እግዚአብሔር ዓመፀኛ ነውን? እንደ ሰው ልማድ እላለሁ።
6(Es runāju cilvēcīgi.) Nekādā ziņā! Jo kā citādi Dievs tiesās šo pasauli?
6እንዲህ አይሁን፤ እንዲህ ቢሆን እግዚአብሔር በዓለም እንዴት ይፈርዳል?
7Bet ja manu melu dēļ Dieva patiesība kļuvusi lielāka Viņa paša godam, kāpēc tad es vēl kā grēcinieks tieku tiesāts?
7በእኔ ውሸት ግን የእግዚአብሔር እውነት ለክብሩ ከላቀ ስለምን በእኔ ደግሞ እንደ ኃጢአተኛ ገና ይፈርድብኛል?
8Un vai nevajadzētu darīt ļaunu, ja tam ir labas sekas (kā daži zaimodami saka, ka mēs tā mācot)? Tādu pazudināšana ir taisnīga.
8ስለ ምንስ መልካም እንዲመጣ ክፉ አናደርግም? እንዲሁ ይሰድቡናልና አንዳንዱም እንዲሁ እንድንል ይናገራሉና። የእነርሱም ፍርድ ቅን ነው።
9Kā tad ir? Vai mums ir priekšrocības? Nekādā ziņā, jo mēs jau pierādījām, ka visi, tiklab jūdi, kā grieķi, ir zem grēka,
9እንግዲህ ምን ይሁን? ከእነርሱ እንበልጣለንን? ከቶ አይደለም፤ አይሁድም የግሪክ ሰዎችም ሁሉ ከኃጢአት በታች እንደ ሆኑ አስቀድመን ከሰናቸዋልና፤
10Kā rakstīts: Nav neviena taisnīga,
10እንዲህ ተብሎ እንደ ተጻፈ።
11Neviena, kas saprastu, neviena, kas meklētu Dievu.
11ጻድቅ የለም አንድ ስንኳ፤ አስተዋይም የለም፤ እግዚአብሔርንም የሚፈልግ የለም፤ ሁሉ ተሳስተዋል፥
12Visi novērsušies, visi kopā kļuvuši nederīgi; nav neviena, kas darītu labu, pat it neviena.
12በአንድነትም የማይጠቅሙ ሆነዋል፤ ቸርነት የሚያደርግ የለም፥ አንድ ስንኳ የለም።
13Viņu rīkle ir atvērts kaps, ar savām mēlēm viņi runā viltību, odžu inde ir aiz viņu lūpām;
13ጕሮሮአቸው እንደ ተከፈተ መቃብር ነው፥ በመላሳቸውም ሸንግለዋል፤ የእባብ መርዝ ከከንፈሮቻቸው በታች አለ፤
14Viņu mute ir lāstu un rūgtuma pilna;
14አፋቸውም እርግማንና መራርነት ሞልቶበታል፤
15Viņu kājas steidzīgas asins izliešanai;
15እግሮቻቸው ደምን ለማፍሰስ ፈጣኖች ናቸው፤
16Izpostīšana un bēdas ir viņu ceļos;
16ጥፋትና ጉስቁልና በመንገዳቸው ይገኛል፥
17Un miera ceļu viņi nepazīst;
17የሰላምንም መንገድ አያውቁም። በዓይኖቻቸው ፊት እግዚአብሔርን መፍራት የለም።
18Dieva bijības nav viņu acu priekšā.
19አፍም ሁሉ ይዘጋ ዘንድ ዓለምም ሁሉ ከእግዚአብሔር ፍርድ በታች ይሆን ዘንድ ሕግ የሚናገረው ሁሉ ከሕግ በታች ላሉት እንዲናገር እናውቃለን፤
19Bet mēs zinām, ka viss, ko saka likums, ir teikts tiem, kas ir zem likuma, lai apklustu ikviena mute un lai visa pasaule kļūtu Dievam padevīga,
20ይህም የሕግን ሥራ በመሥራት ሥጋ የለበሰ ሁሉ በእርሱ ፊት ስለማይጸድቅ ነው፤ ኃጢአት በሕግ ይታወቃልና።
20Jo likuma darbi nevienu cilvēku neattaisno Viņa priekšā; likums rada grēku pazīšanu.
21አሁን ግን በሕግና በነቢያት የተመሰከረለት የእግዚአብሔር ጽድቅ ያለ ሕግ ተገልጦአል፥
21Bet tagad Dieva taisnība atklājusies neatkarīgi no likuma; to apliecina bauslība un pravieši.
22እርሱም፥ ለሚያምኑ ሁሉ የሆነ፥ በኢየሱስ ክርስቶስ በማመን የሚገኘው የእግዚአብሔር ጽድቅ ነው፤ ልዩነት የለምና፤
22Bet Dieva taisnība caur ticību uz Jēzu Kristu ir visiem un pār visiem, kas tic uz Viņu, jo nav nekādas izšķirības.
23ሁሉ ኃጢአትን ሠርተዋልና የእግዚአብሔርም ክብር ጎድሎአቸዋል፤
23Jo visi ir grēkojuši, un viņiem trūkst Dieva godības.
24በኢየሱስ ክርስቶስም በሆነው ቤዛነት በኩል እንዲያው በጸጋው ይጸድቃሉ።
24Viņa žēlastība tos nepelnīti attaisnojusi caur atpestīšanu, kas ir Jēzū Kristū.
25እርሱንም እግዚአብሔር በእምነት የሚገኝ በደሙም የሆነ ማስተስሪያ አድርጎ አቆመው፤ ይህም በፊት የተደረገውን ኃጢአት በእግዚአብሔር ችሎታ ስለ መተው ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው፥
25Viņu Dievs nolicis tiem, kas tic, par grēku izpircēju Viņa asinīs un, piedodams iepriekšējos grēkus, parāda savu taisnību
26ራሱም ጻድቅ እንዲሆን በኢየሱስም የሚያምነውን እንዲያጸድቅ አሁን በዚህ ዘመን ጽድቁን ያሳይ ዘንድ ነው።
26Dievišķā pacietībā, lai tagadējā laikā parādītos Viņa taisnība; pats būdams taisnīgs, attaisnotu to, kas tic uz Jēzu Kristu.
27ትምክህት እንግዲህ ወዴት ነው? እርሱ ቀርቶአል። በየትኛው ሕግ ነው? በሥራ ሕግ ነውን? አይደለም፥ በእምነት ሕግ ነው እንጂ።
27Kur paliek tava dižošanās? Tā ir izslēgta. Ar kādu likumu? Darbiem? Nē, bet ar ticības likumu.
28ሰው ያለ ሕግ ሥራ በእምነት እንዲጸድቅ እንቆጥራለንና።
28Jo mēs esam pārliecināti, ka cilvēks tiek attaisnots ticībā bez likuma darbiem.
29ወይስ እግዚአብሔር የአይሁድ ብቻ አምላክ ነውን? የአሕዛብስ ደግሞ አምላክ አይደለምን? አዎን፥ የተገረዘን ስለ እምነት ያልተገረዘንም በእምነት የሚያጸድቅ አምላክ አንድ ስለ ሆነ የአሕዛብ ደግሞ አምላክ ነው።
29Vai Dievs ir jūdiem vien? Vai nav arī pagāniem? Taču arī pagāniem!
31እንግዲህ ሕግን በእምነት እንሽራለንን? አይደለም፤ ሕግን እናጸናለን እንጂ።
30Jo ir tikai viens Dievs, kas attaisno caur ticību apgraizītos un neapgraizītos ticībā.
31Tātad mēs ar ticību atceļam bauslību? Nekādā ziņā, bet mēs apstiprinām bauslību.